...
.......
እንደውም ሰሞኑን Zamelect Properties የሚባል ሪልስቴት ጋብዞት ዱባይ የተጓዘ ሲሆን ከኤርፖርት ሲገባ በሮልስ ሮይስ ፋንተም በአንደኛ ደረጃ የክብር እንግዳነት ተቀብለው ቀላል በማይባል ገንዘብ የ Zamelect Properties አምባሳደር ሆኗል ።
......
.....
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
.....
...
........
... ታይለር ስዊፍት ኮንሰርት ስታዘጋጅ የከተማው እንቅስቃሴ ፡ ይጨምራል ፡ ከሌሎች ግዛቶች የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች ይገባሉ ፡ ሬስቶራንቶች ከወትሮው በተለየ ይንቀሳቀሳሉ ፡ የሆቴሎች. .ታክሲና አውቶቡሶች ባጠቃላይ የኢኮኖሚው ዘርፍ ላይ ታላቅ መነቃቃት ተፈጥሯል ።
........
ጥቂት ነጥቦች እንጨምር ፡
ሌላው ታይለር ስዊፍት የምትታወቅበት ፡ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ኮንሰርት ስታቀርብ ፡ ከተማውን ለቃ ከመውጣቷ በፊት ፡ በከተማው ለሚገኙ በጎ አድራጎት ድርጅቶች እጇን ዘርግታ ካገኘችው አቋድሳ ነው የምትሄደው ።
....
ይህ ብቻ አይደለም ፡ ለአድናቂዎቿ ስጦታ በመላክ ታስፈነድቃቸዋለች ።
ሲላት ደግሞ ፡ ከአድናቂዎቿ መሀከል የተወሰኑትን መርጣ ቤቷ ፡ ትጋብዛቸዋለች ። ለዛውም ራሷ ኪችን ገብታ የሰራችውን ምግብ ።
.....
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በርካታ ህዝብ የሚኖርባቸው የአፍሪካ ሀገራት ዋና ከተሞች
ከ5.2 ሚሊየን በላይ ነዋሪ ያላት አዲስ አበባ በነዋሪዎች ብዛት ከአፍሪካ 5ኛ ከአለም ደግሞ 32ኛ ደረጃን ይዛለች።
በግሎባል ፋየርፓወር ሪፖርት መሰረት የግብጽ መዲና ካይሮ በአፍሪካ በርካታ ህዝብ የሚኖርባት ከተማ ናት።
ለተጨማሪ ምስሉን ይመልከቱ
ምንጭ አል አይን
@Amazing_Fact_433
@Amazing_Fact_433
ከ5.2 ሚሊየን በላይ ነዋሪ ያላት አዲስ አበባ በነዋሪዎች ብዛት ከአፍሪካ 5ኛ ከአለም ደግሞ 32ኛ ደረጃን ይዛለች።
በግሎባል ፋየርፓወር ሪፖርት መሰረት የግብጽ መዲና ካይሮ በአፍሪካ በርካታ ህዝብ የሚኖርባት ከተማ ናት።
ለተጨማሪ ምስሉን ይመልከቱ
ምንጭ አል አይን
@Amazing_Fact_433
@Amazing_Fact_433
- በኢንግላንድ የምትኖር ሬቤካ ጆይንስ የተባለች የ30 አመት ሴት አስተማሪ ለወንድ ተማሪዋ የ345 ዩሮ ቀበቶ ስትገዛ በCC TV ካሜራ ከታየች በኋላ በቁጥጥር ስር ውላ 6አመት ከ6 ወር ተፈርዶባታል።
- በኋላም በተደረገ ምርመራ በሁለት የወንድ ተማሪዎቿ ለይ ከ15 አመታቸው ጀምሮ ፆታዊ ትንኮሳ ስታደርግ እንደነበር ተናዛለች፤ በተጨማሪም ከሁለተኛው ተማሪ አርግዛለች።
- ቀበቶውን ከገዙ በኋላም ከአንዱ ተማሪዋ ጋር ግብረስጋ ግንኙነት ለመፈፀም ወደ አፓርትመንቷ ይዛው ትሄዳለች።
- ከተያዘች በኋላም የ9 አመት ግንኙነቷ በመቋረጡ ብቸኝነት እንደተሰማት ተናግራለች
ምንጭ: The Telegraph
@Amazing_Fact_433
- በኋላም በተደረገ ምርመራ በሁለት የወንድ ተማሪዎቿ ለይ ከ15 አመታቸው ጀምሮ ፆታዊ ትንኮሳ ስታደርግ እንደነበር ተናዛለች፤ በተጨማሪም ከሁለተኛው ተማሪ አርግዛለች።
- ቀበቶውን ከገዙ በኋላም ከአንዱ ተማሪዋ ጋር ግብረስጋ ግንኙነት ለመፈፀም ወደ አፓርትመንቷ ይዛው ትሄዳለች።
- ከተያዘች በኋላም የ9 አመት ግንኙነቷ በመቋረጡ ብቸኝነት እንደተሰማት ተናግራለች
ምንጭ: The Telegraph
@Amazing_Fact_433
Forwarded from 4-3-3 Crypto (Lᴇᴏ Sɪᴍᴇʀᴀ)
በኢትዮጵያ ትልቁ የስፖርት ቻናል የሆነውን ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇
https://www.tg-me.com/+5d8lxsXzhDplZmU0
https://www.tg-me.com/+5d8lxsXzhDplZmU0
https://www.tg-me.com/+5d8lxsXzhDplZmU0
https://www.tg-me.com/+5d8lxsXzhDplZmU0
ይህንን ያዉቃሉ ?
በአለም ላይ እጅግ ገዳይ የሚባለዉ ነፍሳት የወባ ትንኝ ነዉ !
በአለም አቀፍ ደረጃ በአመት 725,000 ሰዎችን ይገድላል 🪦
@Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433
በአለም ላይ እጅግ ገዳይ የሚባለዉ ነፍሳት የወባ ትንኝ ነዉ !
በአለም አቀፍ ደረጃ በአመት 725,000 ሰዎችን ይገድላል 🪦
@Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433
እነኚህ #koalas የሚባሉ የድብ ዝርያዎች በአብዛኛዉ በአዉስትራሊያ የሚገኙ ሲሆን ሚያስገርመዉ እነኚህ የድብ ዝርያዎች በቀን ዉስጥ 22 ሰዐታቸዉን በእንቅልፍ ነዉ ሚያሳልፉት 😴
እየተኛችሁ 👋
@Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433
እየተኛችሁ 👋
@Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433
ከጥቂት ወራት በኋላም ሃውልቱ ጠፋ፣ በዚህ ምክንያት ህዝባዊ ቅሬታን አስነሳ።
"የቶምቢሊን ሃውልት ሰረቁ" ሲል የቱርክ የህግ አውጪ አካል ተናግረ እንዲም የሚል ድንቅ አባባል አስተላለፈ "በብዙሀን የተወደዱ ነገሮች ሁሉ ጠላት ያፈራሉ።
ክፉዎች የሚያውቁት ጥላቻ፣ ሀዘን እና ጦርነት ብቻ ነው። አለ
የሚደንቀው ከሁለት ቀናት በኋላ ሐውልቱ ተመለሰ።
ምንጭ:- Art History
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ፔፔ ለሮናልዶ ያለው ፍቅር ፡ ከአንድ እናት የወጡ ወንድማማቾችን ያህል ነው ።አብዝቶ ይወደዋል ብቻ አይደለም ይሳሳለታልም ። ሮናልዶም ለፔፔ ያለው ፍቅር ተመሳሳይ ነው ።
....
እና አንዴ ፔፔን ለብሄራዊ ቡድኑ መሰለፍ የምታቆመው መቼ ነው ብለው ጠየቁት. ..የፔፔ መልስ
እኔ ለብሄራዊ ቡድኑ መሰለፍ የማቆመው ሮናልዶ ኳስ ሲያቆም ነው ፡ እስከዛ ግን ከጎኑ ሆኜ ላግዘው እፈልጋለሁ ሲል መልሷል ።
.....
እና ከአሁን በኋላ ሁለቱም ለብሄራዊ ቡድናቸው ተሰልፈው በዚህ መሳይ ውድድር ላይ አይሰለፉም ።
ዛሬ የመጨረሻቸው ነው ።
ፔፔ. . መልካም የእረፍትና የደስታ ጊዜ ይሁንልህ ።
....
እና አንዴ ፔፔን ለብሄራዊ ቡድኑ መሰለፍ የምታቆመው መቼ ነው ብለው ጠየቁት. ..የፔፔ መልስ
እኔ ለብሄራዊ ቡድኑ መሰለፍ የማቆመው ሮናልዶ ኳስ ሲያቆም ነው ፡ እስከዛ ግን ከጎኑ ሆኜ ላግዘው እፈልጋለሁ ሲል መልሷል ።
.....
እና ከአሁን በኋላ ሁለቱም ለብሄራዊ ቡድናቸው ተሰልፈው በዚህ መሳይ ውድድር ላይ አይሰለፉም ።
ዛሬ የመጨረሻቸው ነው ።
ፔፔ. . መልካም የእረፍትና የደስታ ጊዜ ይሁንልህ ።