Telegram Web Link
Forwarded from Dereja
ቀኑ ደረሰ!!

ደረጃ ዶትኮም ለ 2012 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር, ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት, ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ነሀሴ 21, 2012 ላይ አዘጋጅቱአል::

ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕዩ ላይ ከ100 በላይ ድርጅቶች, ከ5000 በላይ ተመራቂ ተማሪዎች ከ10 የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚሳተፉ መሆኑን በታላቅ ደስታ እናበስራችኃለን::

መሳተፍ ለሚፈልግ የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች ይህን ደህረ ገፅ በመጫን መመዝገብ ይችላል::

https://medaxpo.dereja.com/en/registration

ለበለጠ መረጃ
CareerExpo.Dereja.com
Book suggestion👇🏽👇🏽
Forwarded from Ethiojobs
Plan International Ethiopia wants to hire Youth Technical Lead. Find more details of the job requirement on Ethiojobs and APPLY Now! https://bit.ly/2PMHr2P

#ethiojobs #planinternationalethiopa #jobsinethiopia
2024/09/23 16:20:22
Back to Top
HTML Embed Code: