Telegram Web Link
Forwarded from ዝክረ ቅዱሳን zikre kidusan (ɴᴀᴛɴᴀᴇʟ)
አዲስ መንፈሳዊ መጽሐፍ ከዚያውም "ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን" "ኅብረ ሥርዐት ዘቤተ ክርስቲያን ኦርቶዶክሳዊት" በሚል ርእስ በኅትመት ላይ መሆኑን ስናበሥረዎ በደስታ ነው። በቅርቡ ገበያ ላይ ይውላል። አዲስ አበባ፣ጎንደር፣ ባሕር ዳር..... ይሰራጫል። በመጽሐፉ ውስጥ ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን በማብራሪያ ይማራሉ። አመክንዮአዊ ሐሳቦችን በአበው መንፈሳዊ አተያይ ይረዳሉ።በዘመናዊው ወጣት ዘንድ የሚነሡ ልዩ ልዩ ጥያቄዎችን በመ/ቅዱስ፣በፍትሐ ነገሥት እና በሌሎች የአበውን ትምህርት በያዙ የግእዝ መጻሕፍት ምስክርነት ለራስዎም ለሌላውም ይህን መጽሐፍ አንብበው ይመልሳሉ። ያንብቡ ይማሩ ይወቁ ይህን ይጠብቁ ይጽደቁ። "ካልተማሩ አያውቁ ካላወቁ አይጸድቁ" እንዲሉ።
Forwarded from ዝክረ ቅዱሳን zikre kidusan (ɴᴀᴛɴᴀᴇʟ)
2024/10/01 22:44:31
Back to Top
HTML Embed Code: