ዘመኗን በሙሉ በቤተ እግዚአብሔር በዝማሬ ስታገለግል ኖራለች። በአገልግሎትም በእድሜም አሁን በዲላና አካባቢው ለምንገኝ የዝማሬ አገልጋዮች ቀዳሚት አገልጋይ ናት።
ገጠር ከተማ ሳትል ታገለግላለች በተለይም ገጠር አካባቢ ስትጠራ በደስታ ሄዳ ታገለግላለች የሚገርመው "ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው" እንዲል ቅዱስ ቃሉ የጎደሉ ንዋዬ ቅድሳትን ገዝታ በማሟላት ለብዙ አገልጋዮች አርአያ የምትሆን አገልጋይ ናት።
ለሰ/ት/ቤት ያላት ፍቅር ልዩ ነውና የዜማ ዕቃዎችን በብዙ አድባራት ገዝታ አበርክታለች። ታላቋ እህታችን ዘማሪት በረከት ደግፌ።
እነሆ አሁን ደግሞ እግዚአብሔር እረድቷት በቤተክርስትያናችን ሥርዓትና አስተምህሮ መሰረት ያዘጋጀችውን የዝማሬ አልበም የፊታችን እሁድ ሰኔ 9/2016 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌ/ኮ/ቡ ሀ/ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ሌሎችም የሀ/ስብከታችን ሰራተኞች በተገኙበት በዲላ ዋለሜ ደ/ሰ/ቅ/ዑራኤል ቤ/ክ ስ/ወ/አዳራሽ ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በልዩ ድምቀት ልታስመርቅ ዝግጅቷን አጠናቅቃለች ስለሆነም የተዋህዶ ልጆች በስፍራው ተገኝተን በዝማሬ አምላካችንን እናከብር ዘንድ ኑ ብላናለች ስለሆነም ይህ መልዕክት የደረሰን ሁሉ የጥሪ ካርድ አንጠብቅ በዕለቱ ተገኝተን በብፁዕ አባታችን ቡራኬ ፣ በዝማሬውም እየተባረክን እህታችንን እናበረታታ።
ለዚያ ዕለት ያድርሰን !
ለብዙዎች ሼር በማድረግ የእህታችንን አገልግሎት እናግዝ ....
👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
ገጠር ከተማ ሳትል ታገለግላለች በተለይም ገጠር አካባቢ ስትጠራ በደስታ ሄዳ ታገለግላለች የሚገርመው "ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው" እንዲል ቅዱስ ቃሉ የጎደሉ ንዋዬ ቅድሳትን ገዝታ በማሟላት ለብዙ አገልጋዮች አርአያ የምትሆን አገልጋይ ናት።
ለሰ/ት/ቤት ያላት ፍቅር ልዩ ነውና የዜማ ዕቃዎችን በብዙ አድባራት ገዝታ አበርክታለች። ታላቋ እህታችን ዘማሪት በረከት ደግፌ።
እነሆ አሁን ደግሞ እግዚአብሔር እረድቷት በቤተክርስትያናችን ሥርዓትና አስተምህሮ መሰረት ያዘጋጀችውን የዝማሬ አልበም የፊታችን እሁድ ሰኔ 9/2016 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌ/ኮ/ቡ ሀ/ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ሌሎችም የሀ/ስብከታችን ሰራተኞች በተገኙበት በዲላ ዋለሜ ደ/ሰ/ቅ/ዑራኤል ቤ/ክ ስ/ወ/አዳራሽ ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በልዩ ድምቀት ልታስመርቅ ዝግጅቷን አጠናቅቃለች ስለሆነም የተዋህዶ ልጆች በስፍራው ተገኝተን በዝማሬ አምላካችንን እናከብር ዘንድ ኑ ብላናለች ስለሆነም ይህ መልዕክት የደረሰን ሁሉ የጥሪ ካርድ አንጠብቅ በዕለቱ ተገኝተን በብፁዕ አባታችን ቡራኬ ፣ በዝማሬውም እየተባረክን እህታችንን እናበረታታ።
ለዚያ ዕለት ያድርሰን !
ለብዙዎች ሼር በማድረግ የእህታችንን አገልግሎት እናግዝ ....
👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
ዘመኗን በሙሉ በቤተ እግዚአብሔር በዝማሬ ስታገለግል ኖራለች። በአገልግሎትም በእድሜም አሁን በዲላና አካባቢው ለምንገኝ የዝማሬ አገልጋዮች ቀዳሚት አገልጋይ ናት።
ገጠር ከተማ ሳትል ታገለግላለች በተለይም ገጠር አካባቢ ስትጠራ በደስታ ሄዳ ታገለግላለች የሚገርመው "ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው" እንዲል ቅዱስ ቃሉ የጎደሉ ንዋዬ ቅድሳትን ገዝታ በማሟላት ለብዙ አገልጋዮች አርአያ የምትሆን አገልጋይ ናት።
ለሰ/ት/ቤት ያላት ፍቅር ልዩ ነውና የዜማ ዕቃዎችን በብዙ አድባራት ገዝታ አበርክታለች። ታላቋ እህታችን ዘማሪት በረከት ደግፌ።
እነሆ አሁን ደግሞ እግዚአብሔር እረድቷት በቤተክርስትያናችን ሥርዓትና አስተምህሮ መሰረት ያዘጋጀችውን የዝማሬ አልበም የፊታችን እሁድ ሰኔ 9/2016 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌ/ኮ/ቡ ሀ/ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ሌሎችም የሀ/ስብከታችን ሰራተኞች በተገኙበት በዲላ ዋለሜ ደ/ሰ/ቅ/ዑራኤል ቤ/ክ ስ/ወ/አዳራሽ ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በልዩ ድምቀት ልታስመርቅ ዝግጅቷን አጠናቅቃለች ስለሆነም የተዋህዶ ልጆች በስፍራው ተገኝተን በዝማሬ አምላካችንን እናከብር ዘንድ ኑ ብላናለች ስለሆነም ይህ መልዕክት የደረሰን ሁሉ የጥሪ ካርድ አንጠብቅ በዕለቱ ተገኝተን በብፁዕ አባታችን ቡራኬ ፣ በዝማሬውም እየተባረክን እህታችንን እናበረታታ።
ለዚያ ዕለት ያድርሰን !
ለብዙዎች ሼር በማድረግ የእህታችንን አገልግሎት እናግዝ ....
👇👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
ገጠር ከተማ ሳትል ታገለግላለች በተለይም ገጠር አካባቢ ስትጠራ በደስታ ሄዳ ታገለግላለች የሚገርመው "ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው" እንዲል ቅዱስ ቃሉ የጎደሉ ንዋዬ ቅድሳትን ገዝታ በማሟላት ለብዙ አገልጋዮች አርአያ የምትሆን አገልጋይ ናት።
ለሰ/ት/ቤት ያላት ፍቅር ልዩ ነውና የዜማ ዕቃዎችን በብዙ አድባራት ገዝታ አበርክታለች። ታላቋ እህታችን ዘማሪት በረከት ደግፌ።
እነሆ አሁን ደግሞ እግዚአብሔር እረድቷት በቤተክርስትያናችን ሥርዓትና አስተምህሮ መሰረት ያዘጋጀችውን የዝማሬ አልበም የፊታችን እሁድ ሰኔ 9/2016 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ገሪማ የጌ/ኮ/ቡ ሀ/ስብከት ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ሌሎችም የሀ/ስብከታችን ሰራተኞች በተገኙበት በዲላ ዋለሜ ደ/ሰ/ቅ/ዑራኤል ቤ/ክ ስ/ወ/አዳራሽ ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በልዩ ድምቀት ልታስመርቅ ዝግጅቷን አጠናቅቃለች ስለሆነም የተዋህዶ ልጆች በስፍራው ተገኝተን በዝማሬ አምላካችንን እናከብር ዘንድ ኑ ብላናለች ስለሆነም ይህ መልዕክት የደረሰን ሁሉ የጥሪ ካርድ አንጠብቅ በዕለቱ ተገኝተን በብፁዕ አባታችን ቡራኬ ፣ በዝማሬውም እየተባረክን እህታችንን እናበረታታ።
ለዚያ ዕለት ያድርሰን !
ለብዙዎች ሼር በማድረግ የእህታችንን አገልግሎት እናግዝ ....
👇👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
#በሰላም #የመኖር #ጥበብ #አንደበትንመጠበቅ ድንቅ #ስብከት ክፍል 1 #eotc
https://youtube.com/watch?v=lb886IkEZQQ&si=8QmyTK18_guAtMiO
https://youtube.com/watch?v=lb886IkEZQQ&si=8QmyTK18_guAtMiO
YouTube
#በሰላም #የመኖር #ጥበብ #አንደበትንመጠበቅ ድንቅ #ስብከት ክፍል 1 #eotc
ስለቪዲዮ ጥራቱ ይቅርታ እየጠየቅሁ መልዕክቱ ግን በሕይወታችሁ ላይ ለውጥ የሚያመጣ ነውና እስከመጨረሻው እንድታደምጡ በፍቅር እጠይቃለሁ።
#ethiopianorthodoxtewahedochurch #orthodoxmezimur #orthodoxmezmur
#ethiopianorthodoxtewahedochurch #orthodoxmezimur #orthodoxmezmur