Discussion session with Asosa University graduating class students on being responsible, transparent and accountable citizens conducted on July 10/2021, at Asosa university. Ato Adamu Jibat, Assistant professor was the resource person for the discussion session. The ethics and anti corruption directorate Ato Yayehyrad worked with us for successful implementation of the event.
Corruption❌❌❌❌❌❌
dishonest or illegal behavior especially by powerful people (such as government officials or police officers)
: the act of corrupting someone or something
: something that has been changed from its original form
a : impairment of integrity, virtue, or moral principle : depravity
b : decay, decomposition
c : inducement to wrong by improper or unlawful means (as bribery)
d : a departure from the original or from what is pure or correct
From Merriam Webster
https://www.tg-me.com/TransparencyEthiopia
dishonest or illegal behavior especially by powerful people (such as government officials or police officers)
: the act of corrupting someone or something
: something that has been changed from its original form
a : impairment of integrity, virtue, or moral principle : depravity
b : decay, decomposition
c : inducement to wrong by improper or unlawful means (as bribery)
d : a departure from the original or from what is pure or correct
From Merriam Webster
https://www.tg-me.com/TransparencyEthiopia
Telegram
Transparency International Ethiopia (TIE)
Ethical and corruption free society that upholds integrity and accountability
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
[email protected]
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
[email protected]
"ያላግባብ ጉዳይን ማጓተት" የሙስና ወንጀል መሆኑን ያውቃሉ?
==================
“የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007” አንቀጽ 18 ላይ እንደተመለከተው:-
ማንኛውም የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሠራተኛ በኃላፊነቱ ወይም በሥራው ምክንያት በቀረበለት ጉዳይ ላይ ጥቅም ካለው ማንኛውም ሰው በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ጥቅም ለማግኘት በጉዳዩ ላይ ጥቅም ያለውን ማንኛንውም ወገን ወይም ለመጥቀም ወይም ለመጉዳት ሲል ከህግ፣ ከስራ ደንብ፣ ከመመርያ ወይም ከተለመደው አሰራር ውጪ ያለበቂ ምክንያት ያልወሰነ፣ ያዘገየ ወይም ባለጉዳይን ያጉላላ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ በመቀጮ ወይም በቀላል እስራት ወይም ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ አስራት እና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል፡፡
Via Henok taye law office
==================
“የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007” አንቀጽ 18 ላይ እንደተመለከተው:-
ማንኛውም የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሠራተኛ በኃላፊነቱ ወይም በሥራው ምክንያት በቀረበለት ጉዳይ ላይ ጥቅም ካለው ማንኛውም ሰው በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ጥቅም ለማግኘት በጉዳዩ ላይ ጥቅም ያለውን ማንኛንውም ወገን ወይም ለመጥቀም ወይም ለመጉዳት ሲል ከህግ፣ ከስራ ደንብ፣ ከመመርያ ወይም ከተለመደው አሰራር ውጪ ያለበቂ ምክንያት ያልወሰነ፣ ያዘገየ ወይም ባለጉዳይን ያጉላላ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ በመቀጮ ወይም በቀላል እስራት ወይም ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ አስራት እና ከአምስት ሺህ ብር በማይበልጥ መቀጮ ይቀጣል፡፡
Via Henok taye law office
#UGANDA : የኡጋንዳ የፀረ ሙስና መ/ቤት በሀገሪቱ ያለውን ሙስና ለመቆጣጠር ልጆችን በመጠቀም አዲስ ዘዴ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አሳወቀ።
መ/ቤቱ ኃላፊ ቤቲ ካምያ ለአውሮፓ ሕብረት የዲፕሎማቶች ቡድን ሲናገሩ እንደተሰማው ፤ ወላጆችን በልጆቻቸው በኩል በመከታተል አዲስ የሙስና መቆጣጠሪያ መንገድ እንዳለ አመለክተዋል።
ይኸው ዘዴ ልጆች ወላጆቻቸውን እንዲከታተሉ የሚደረግበት እንደሆነና ወጪ ቆጣቢ መሆኑንም ነው ያመለከቱት።
አዲሱ ሙስናን የመከታተያ መንገድ ትኩረቱን በተማሪ ልጆች ላይ ያደረገ ሲሆን በተለይ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያሉ ልጆች ሕገወጥ ገንዘብ ምን እንደሆነ እንዲያውቁና "ወላጆቻቸው ያላቸው ቅንጡ ቤትና መኪና እንዲሁም ሌሎች ወጪዎች በሚያገኙት ደሞዝ የሚሸፈኑ መሆናቸውን እንዲጠይቁ እንፈልጋልን" ቤቲ ካምያ ተናግረዋል።
በተጨማሪ ከፍተኛ ገንዘብ በሚከፈልባቸው ትምህርት ቤቶች ያሉ መምህራን 10 ዓመት ለሆናቸው ተማሪዎች የአባታቸውን ስም፣ የት እንደሚሰራ፣ የሥራው ኃላፊነት፣ የሚያሽከረክረው መኪና ዋጋ እና የቤታቸውን ፎቶ የሚያሳይ የቤት ሥራ እንዲሰጡ በማድረግ የሙስና ክትትል ለማድረግ እንዳቀዱ ኃላፊዋ ተናግረዋል።
ነገር ግን አንድ ተማሪ ከታዘዘው የቤት ሥራ ላይ የሚገኝን መረጃ ለፀረ ሙስና ባለሥልጣን አሳልፎ መስጠት ይቻላል ወይ የሚለው ጥያቄ ግልጽ መልስ አልተሰጠበትም።
ባለሥልጣኗ መሥሪያ ቤታቸው ከአገሪቱ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በክፍል ውስጥ ሙስናን በሚመለከት ውይይት እንዲያደርጉ ይበረታታሉ ማለታቸውን ቢቢሲ በድረገፁ አስነብቧል።
መ/ቤቱ ኃላፊ ቤቲ ካምያ ለአውሮፓ ሕብረት የዲፕሎማቶች ቡድን ሲናገሩ እንደተሰማው ፤ ወላጆችን በልጆቻቸው በኩል በመከታተል አዲስ የሙስና መቆጣጠሪያ መንገድ እንዳለ አመለክተዋል።
ይኸው ዘዴ ልጆች ወላጆቻቸውን እንዲከታተሉ የሚደረግበት እንደሆነና ወጪ ቆጣቢ መሆኑንም ነው ያመለከቱት።
አዲሱ ሙስናን የመከታተያ መንገድ ትኩረቱን በተማሪ ልጆች ላይ ያደረገ ሲሆን በተለይ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያሉ ልጆች ሕገወጥ ገንዘብ ምን እንደሆነ እንዲያውቁና "ወላጆቻቸው ያላቸው ቅንጡ ቤትና መኪና እንዲሁም ሌሎች ወጪዎች በሚያገኙት ደሞዝ የሚሸፈኑ መሆናቸውን እንዲጠይቁ እንፈልጋልን" ቤቲ ካምያ ተናግረዋል።
በተጨማሪ ከፍተኛ ገንዘብ በሚከፈልባቸው ትምህርት ቤቶች ያሉ መምህራን 10 ዓመት ለሆናቸው ተማሪዎች የአባታቸውን ስም፣ የት እንደሚሰራ፣ የሥራው ኃላፊነት፣ የሚያሽከረክረው መኪና ዋጋ እና የቤታቸውን ፎቶ የሚያሳይ የቤት ሥራ እንዲሰጡ በማድረግ የሙስና ክትትል ለማድረግ እንዳቀዱ ኃላፊዋ ተናግረዋል።
ነገር ግን አንድ ተማሪ ከታዘዘው የቤት ሥራ ላይ የሚገኝን መረጃ ለፀረ ሙስና ባለሥልጣን አሳልፎ መስጠት ይቻላል ወይ የሚለው ጥያቄ ግልጽ መልስ አልተሰጠበትም።
ባለሥልጣኗ መሥሪያ ቤታቸው ከአገሪቱ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በክፍል ውስጥ ሙስናን በሚመለከት ውይይት እንዲያደርጉ ይበረታታሉ ማለታቸውን ቢቢሲ በድረገፁ አስነብቧል።
በ internship እና
#በበጎ #ፈቃድ አገልግሎት ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ።
#ተመዝገቡ
ሁሌ አርብ አርብ በአካል ቢሮ እየተገናኘን የተለያዩ #የስራ #አቅጣጫዎች የሚሰጥበት ቀን ስለሆነ ከዚህ በታች በሚገኘው አድራሻ በአካል በመቅረብ መሳተፍ ትችላላችሁ።
ሳር ቤት ADAMS Pavilion ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር S14
በአካል ተገኙ እንላለን።
Transparency International Ethiopia
ስልክ +251118279746
@Transparency_Ethiopia_Bot
[email protected]
@TransparencyEthiopia
https://www.tg-me.com/TransparencyEthiopia
#በበጎ #ፈቃድ አገልግሎት ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ።
#ተመዝገቡ
ሁሌ አርብ አርብ በአካል ቢሮ እየተገናኘን የተለያዩ #የስራ #አቅጣጫዎች የሚሰጥበት ቀን ስለሆነ ከዚህ በታች በሚገኘው አድራሻ በአካል በመቅረብ መሳተፍ ትችላላችሁ።
ሳር ቤት ADAMS Pavilion ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር S14
በአካል ተገኙ እንላለን።
Transparency International Ethiopia
ስልክ +251118279746
@Transparency_Ethiopia_Bot
[email protected]
@TransparencyEthiopia
https://www.tg-me.com/TransparencyEthiopia
Telegram
Transparency International Ethiopia (TIE)
Ethical and corruption free society that upholds integrity and accountability
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
[email protected]
Contact Us via
@Transparency_Ethiopia_Bot
and
[email protected]