Telegram Web Link
#National_Exam

ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡

የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡

የፈተናው መጠናቀቅን ተከትሎ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።

ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።

@tikvahuniversity
M-PESA Safaricom appን ካለንበት ከተማ የፈጠነ እያወረድን፣ በነፃው የ 500 ሜ.ባ. ኢንተርኔት ፓኬጅ እንፍታታ!

M-PESA ላይ እንመዝገብ፣ በM-PESA እንገበያይ!

🔗 የM-PESAን ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👇
https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC

ስለአገልግሎታችን ለማንኛውም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!

#MPESASafaricom  #FurtherAheadTogether
ተፈታኝ ተማሪዎች ወደቤተሰቦቻቸው እየተመለሱ ነው።

ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ከሰዓት በተሰጠው የኢኮኖሚክስ ፈተና ፍፃሜውን አጊኝቷል።

የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተመረጡ የፈተና ማዕከላት ተሰጥቷል።

@tikvahuniversity
2024/10/01 11:42:01
Back to Top
HTML Embed Code: