ዲላ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎቹን በመቀበል ላይ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው ለነባር የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ባደረገው ጥሪ መሠረት ተማሪዎቹን በመቀበል ላይ ይገኛል።
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው ለነባር የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ባደረገው ጥሪ መሠረት ተማሪዎቹን በመቀበል ላይ ይገኛል።
@tikvahuniversity
#ጥቆማ
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ Climate Change and Environmental Management የማስተርስ ፕሮግራም ከፍቷል።
የገበያ ተፈላጊነት ባለው የትምህርት ፕሮግራም አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አድርጓል።
በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ያለፉ ተማሪዎች ማመልከት ይችላሉ ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ Climate Change and Environmental Management የማስተርስ ፕሮግራም ከፍቷል።
የገበያ ተፈላጊነት ባለው የትምህርት ፕሮግራም አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አድርጓል።
በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ያለፉ ተማሪዎች ማመልከት ይችላሉ ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎቹን መቀበል ጀምሯል፡፡
ዩኒቨርሲቲው 1ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸው ነባር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎቹን እየተቀበለ ነው፡፡
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው 1ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸው ነባር የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎቹን እየተቀበለ ነው፡፡
@tikvahuniversity
#ጥቆማ
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከኖርዌዩ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በSocial Anthropology የማስተርስ ፕሮግራም ለአመልካቾች ክፍት አድርጓል።
ለሁለት ዓመታት ለሚቆየው ፕሮግራም፤ በሶሻል አንትሮፖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸውና ብቁ አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ ተብሏል።
በፕሮግራሙ የመጀመሪያ ሴሚስተር ኮርሶች ላይ የኖርዌይ ፕሮፌሰሮች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
ለፕሮግራሙ በውድድር የሚመረጡ አምስት አመልካቾች ይፈለጋሉ።
አመልካቾች የአንድ ወር የፊልድ ወጪያቸው በፕሮግራሙ ይሸፈናል። አመልካቾች የኑሮ ወጪ እና የትምህርት ወጪ (ለግል አመልካቾች) እንዲሸፍኑ ይጠበቃል።
መስፈርቶች፦
► የመጀመሪያ ዲግሪ በአንትሮፖሎጂ ወይም በሶሻል አንትሮፖሎጂ ያላት/ያለው
► CGPA 3.00 ወይም B ያላት/ያለው
► በሶሻል አንትሮፖሎጂ ረዳት መምህራን ይበረታታሉ
የተመረጡ አመልካቾች ለፅሁፍ እና የቃል ፈተና እንደሚጠሩ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የምዝገባ ጊዜ፦
ከመስከረም 20-27/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
ለተጨማሪ መረጃ፦
[email protected] / [email protected]
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከኖርዌዩ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በSocial Anthropology የማስተርስ ፕሮግራም ለአመልካቾች ክፍት አድርጓል።
ለሁለት ዓመታት ለሚቆየው ፕሮግራም፤ በሶሻል አንትሮፖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸውና ብቁ አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ ተብሏል።
በፕሮግራሙ የመጀመሪያ ሴሚስተር ኮርሶች ላይ የኖርዌይ ፕሮፌሰሮች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
ለፕሮግራሙ በውድድር የሚመረጡ አምስት አመልካቾች ይፈለጋሉ።
አመልካቾች የአንድ ወር የፊልድ ወጪያቸው በፕሮግራሙ ይሸፈናል። አመልካቾች የኑሮ ወጪ እና የትምህርት ወጪ (ለግል አመልካቾች) እንዲሸፍኑ ይጠበቃል።
መስፈርቶች፦
► የመጀመሪያ ዲግሪ በአንትሮፖሎጂ ወይም በሶሻል አንትሮፖሎጂ ያላት/ያለው
► CGPA 3.00 ወይም B ያላት/ያለው
► በሶሻል አንትሮፖሎጂ ረዳት መምህራን ይበረታታሉ
የተመረጡ አመልካቾች ለፅሁፍ እና የቃል ፈተና እንደሚጠሩ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የምዝገባ ጊዜ፦
ከመስከረም 20-27/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
ለተጨማሪ መረጃ፦
[email protected] / [email protected]
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 3,271 ተማሪዎች ቅዳሜ መስከረም 25/2017 ዓ.ም ያስመርቃል።
ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
@tikvahuniversity
ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
@tikvahuniversity