ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የክረምት መርሐግብር የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ሐምሌ 18 እና 19/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
የቲቶሪያል ትምህርት ከሐምሌ 20/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
የቲቶሪያል ትምህርት ከሐምሌ 20/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
#National_Exam
የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረዕቡ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በዛሬው የሦስተኛ ቀን ፈተና፣ በጠዋቱ መርሐግብር የታሪክ ትምህርት ፈተና የተሰጠ ሲሆን፤ ከሰዓት የኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና ይሰጣል፡፡
ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረዕቡ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በዛሬው የሦስተኛ ቀን ፈተና፣ በጠዋቱ መርሐግብር የታሪክ ትምህርት ፈተና የተሰጠ ሲሆን፤ ከሰዓት የኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና ይሰጣል፡፡
ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል፡፡
የከተማ አቀፍ ፈተናው የማለፊያ ነጥብ 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል፡፡
ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ 45 እና ከዚያ በላይ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
በ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219 ተማሪዎች መካከል 67,903 ተማሪዎች (78.9 በመቶ) 50 በመቶና ከዚያ በላይ ማምጣታቸውን በቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ገልፀዋል።
ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም፣ የመለያ ቁጥር እና ስም በማስገባት ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል፡፡
ውጤት ለማየት 👇
https://aa.ministry.et/account#/student-result
በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ይፋ የሚደረግ መሆኑን ከቢሮውየተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡ #AAEB
@tikvahuniversity
የከተማ አቀፍ ፈተናው የማለፊያ ነጥብ 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል፡፡
ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ 45 እና ከዚያ በላይ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
በ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219 ተማሪዎች መካከል 67,903 ተማሪዎች (78.9 በመቶ) 50 በመቶና ከዚያ በላይ ማምጣታቸውን በቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ገልፀዋል።
ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም፣ የመለያ ቁጥር እና ስም በማስገባት ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል፡፡
ውጤት ለማየት 👇
https://aa.ministry.et/account#/student-result
በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ይፋ የሚደረግ መሆኑን ከቢሮውየተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡ #AAEB
@tikvahuniversity
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተናቸውን በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየወሰዱ ከሚገኙ ተፈታኞች መካከል ጎልማሳ የኃይማኖት አባቶች እና የኃይማኖት መምህራን ይገኙበታል፡፡
@tikvahuniversity
@tikvahuniversity
#National_Exam
ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
የፈተናው መጠናቀቅን ተከትሎ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
የፈተናው መጠናቀቅን ተከትሎ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
M-PESA Safaricom appን ካለንበት ከተማ የፈጠነ እያወረድን፣ በነፃው የ 500 ሜ.ባ. ኢንተርኔት ፓኬጅ እንፍታታ!
M-PESA ላይ እንመዝገብ፣ በM-PESA እንገበያይ!
🔗 የM-PESAን ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👇
https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC
ስለአገልግሎታችን ለማንኛውም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#MPESASafaricom #FurtherAheadTogether
M-PESA ላይ እንመዝገብ፣ በM-PESA እንገበያይ!
🔗 የM-PESAን ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናውርድ 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👇
https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC
ስለአገልግሎታችን ለማንኛውም ጥያቄ ወይም መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
#MPESASafaricom #FurtherAheadTogether
ተፈታኝ ተማሪዎች ወደቤተሰቦቻቸው እየተመለሱ ነው።
ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ከሰዓት በተሰጠው የኢኮኖሚክስ ፈተና ፍፃሜውን አጊኝቷል።
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተመረጡ የፈተና ማዕከላት ተሰጥቷል።
@tikvahuniversity
ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ከሰዓት በተሰጠው የኢኮኖሚክስ ፈተና ፍፃሜውን አጊኝቷል።
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተመረጡ የፈተና ማዕከላት ተሰጥቷል።
@tikvahuniversity