Telegram Web Link
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፍቶ፦ የመስቀል ደመራ በዓል እየተከበረ ይገኛል።

በአዲስ አበባ ከሰዓታት በፊት ዝናብ ሲጥል ነበር።

ምንም እንኳን ሲዘንብ የነበረው ዝናብ ጠንከር ያለ ቢሆንም የበዓሉ ድባብ አልደበዘዘም።

#ኦርቶዶክስተዋሕዶ #መስቀልደመራ

Photo Credit : ኢቢሲ ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ፣ Tikvah Family AA

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ተከፍቷል

በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ከተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ጋር በተያያዘ  ተዘግተው የነበሩ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደርገዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia
የ2017 ዓ/ም የመስቀል ደመራ በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከብሯል።

ከላይ በፎቶ የተያያዘው በላዛሪስት ገዳም  ፂዮን ማርያም ቤተክርስቲያን የነበረውን የደመራ በዓል አከባበር የሚያሳይ ነው።

#የኢትዮጵያካቶሊካዊትቤተክርስቲያን

@tikvahethiopia
2024/09/29 06:30:33
Back to Top
HTML Embed Code: