Telegram Web Link
TIKVAH-ETHIOPIA
#ደመራ ዛሬ ከሰዓታት በኃላ ለሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ዝግጅቶች ወደመጠናቀቃቸው ነው። ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ትላንት በዓሉን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈው ነበር። በዚህም በዓሉ በድምቀት ፣ባማረና በሰመረ መልኩ ተከብሮ መዋል ይችል ዘንድ ሕዝበ ክርስቲያኑ በንቃትና በሕብረት…
#EOTC

ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፦

" ... አንዳንድ ጊዜ በዓልን ምክንያት በማድረግ መጠጦች ይኖራሉ።

በዓል ለመጠጥ ምክንያት ሊሆን አይችልም።

በዓል ስንል መንፈሳዊ በዓላት ሁል ጊዜ ምክንያቶቻችን ፦
- ለፅድቅ ነው
- ለሰላም ነው
- የተጣላ የምናስታርቅበት ፣
- የራቀውን የምናቀርብበት፣
- የተቸገረውን የምንረዳበት
- ያላመነውን እምነት እንዲኖረው የምናስተምርበት ፣
- ከእግዚአብሔር የራቀውን ከእግዚአብሔር ጋር የሚታረቅበትን ንስሃ የሚገባበትን ስራ ለመስራት የሚያስፈልጉን ነገሮች የተዘረዘሩ እንጂ መጠጥ አይደለም።

መጠጥ ክፉ ምኞትን ያመጣል፣ የጉልበት ስሜትን ያመጣል፣ መጠጥ ስካርን ያስከትላል፤ ከዚያ በኃላ የሚሰሩትንም የሚናገሩትንም አለማወቅ ይመጣል።

አንዳንድ ጊዜ በምንሰማው በመንፈሳዊ በዓላቶቻችን መንፈሳዊ ተብለው ሲከበሩ በመጠጥ ኃይል አላስፈላጊ ግጭቶች ተፈጥረው የብዙ ንጹሃን ህይወት ደም የሚፈስበት ጊዜ ይኖራል ፤ ይህ በየትኛውም ቦታ ነው ፤ ስለዚህ ይሄ ጥቅም ስለሌለው ጥቅማችን እኛ በዓሉን በማክበር ካላስፈላጊ ክፉ ምኞት ሳይሆን በጎ ምኞት ፦
° ያልቆረበ ለመቁረብ ፣
° ያልሰገደ ለመስገድ፣
° ከእግዚአብሔር የራቀ ወደ እግዚአብሔር ለመቅረብ፣
° ሰላምን ያጣ ሰላምን ለማግኘት ፣
° የተጣላ ለመታረቅ ፣
° ያጣ ሰርቶ ጥሮ ግሮ እግዚአብሔር ስራውን ባርኮለት እራሱን ችሎ ከድህነት ተላቆ የሚኖርበትን እግዚአብሔርን የሚማፀንበት ስራ መስራት እስከተቻለ ድረስ ሁሉ ነገር ውጤታማ ያደርገናል። "

#EOTC

@tikvahethiopia
የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል መቼ ይከበራል ?

የዘንድሮ ኢሬቻ መስከረም 25 እና 26 ቀን 2017 ዓ/ም ይከበራል።

የአባገዳዎች ህብረት ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል።

በዚህም መግለጫ ፥ መስከረም 25 ኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ በማግስቱ መስከረም 26 ኢሬቻ ሆረ አርሰዴ እንደሚከበር ገልጿል።

#ኢሬቻ2017

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ማስታወሻ : መንገዶቹ ተዘግተዋል።

በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ከሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ጋር በተያያዘ ከላይ በምስሉ የተዘረዘሩት መንገዶች ከዚህ ሰዓት አንስቶ ተዘግተዋል።

ከቤት ለስራም ይሁን ለሌላ ጉዳይ የወጣችሁ አማራጭ መንገዶችን ተጠቀሙ።

@tikvahethiopia
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ/ም የመስቀል ደመራ በዓል እየተከበረ ይገኛል።

ከላይ በፎቶው የተያያዘው የማኅበረ ቅዱሳን እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ወደ መስቀል አደባባይ ጉዞ ሲያደርጉ የሚያሳይ ነው።

Photo Credit - TMC

@tikvahethiopia
🔥ከባድ ትንቅንቅ የማያጣው የ ማንቸስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም እሁድ መስከረም 19 በኦልድትራፎድ ይገናኛሉ!

🏆 ቀያዮቹ የሰሜን ለንደኑን ቶተንሃምን መርታት ይችላሉ?

ይህንን ደማቅ ፍልሚያ በጎጆ ፓኬጅ በቀጥታ ይከታተሉ

🎉ዛሬውኑ ደንበኝነትዎን ወደ ጎጆ በማራዘም ጨዋታዎችን ከትንታኔ ፣ ከተጫዋች ብቃትእስከ ቡድን ወኔ በሱፐርስፖርት ይከታተሉ!

ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
👇
https://bit.ly/3RFtEvh

#DStvEthiopia #ሁሉምያለውእኛጋርነው
#MPESASafaricom

ከተለያዪ የውጭ ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ በM-PESA ገንዘብ ስንቀበል 5% ተመላሽ አለን!

በM-PESA ገንዘብ እንቀበል ፣ 5% ተመላሽ እናግኝ!

የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያን በዚህ ሊንክ እናውርድ ፡ https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👉https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC

ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ  በቴሌግራም   ቻናላችን https://www.tg-me.com/Safaricom_Ethiopia_PLC 24/7 ማግኘት ይቻላል!
 
#FurtherAheadTogether
2024/09/30 00:23:29
Back to Top
HTML Embed Code: