RAEY Life Center & Services (RLCS) pinned «Forwarded from Rose ላስቸግራችሁ ነው ! የኢትዮቴሌኮም'ን ስጦታ ደስእያለን ለልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ እናበርክት!!! እንደምታውቁት ዛሬ ኢትዮቴሌኮም 200MB ኢንተርኔት ፓኬጅ፣ የ 12 ደቂቃ ድምፅ እና 12 አጭር መልዕክት መላኪያ ስጦታ ለእኛ ለደምበኞቹ አበርክቷል። ኢትዮቴሌኮም ይሄን ስጦታ ባይሰጠንም ኖሮ ቢያንስ የ25 ብር ካርድ መሙላታችን አይቀርም ነበር። እግረ መንገዳችንን ደግሞ…»
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
ለቲክቫህ ቤተሰቦች በሙሉ፦
• ስም - አብርሃም ጌታቸው
• ህመሙ - ሁለቱም ኩላሌቶቹ ስራ አቁመዋል፣ የስኳር ህመም፣ ሁለቱም አይኖቹ ማየት አይችሉም። በተደረገለት ቀዶ ህክምና አንድ አይኑ 5% ብቻ ያያል።
• የቤተሰብ ሁኔታ-አቅማቸው ተሟጦ እገዛ በመጠየቅ ላይ ናቸው። በቀን 2000 በሳምንት 6600 ለዲያለሲስ ብቻ የሚያወጡ ሲሆን መድሃኒት፣ ትራንስፖርት እና ሌሎች ወጪዎች ተደምረው ከዚህ በላይ ናቸው።
ውድ የቲክቫህ ቤተሰቦች የሁልጊዜ እገዛችሁ ተጠይቋል፦
- ንግድ ባንክ 1000089414532
(ጌዴዮን ጌታቸው ወንድሙ)
- በሞባይል ባንኪንግ እገዛችሁን ማድረግ ጀምሩ!
@tikvahethmagazine
• ስም - አብርሃም ጌታቸው
• ህመሙ - ሁለቱም ኩላሌቶቹ ስራ አቁመዋል፣ የስኳር ህመም፣ ሁለቱም አይኖቹ ማየት አይችሉም። በተደረገለት ቀዶ ህክምና አንድ አይኑ 5% ብቻ ያያል።
• የቤተሰብ ሁኔታ-አቅማቸው ተሟጦ እገዛ በመጠየቅ ላይ ናቸው። በቀን 2000 በሳምንት 6600 ለዲያለሲስ ብቻ የሚያወጡ ሲሆን መድሃኒት፣ ትራንስፖርት እና ሌሎች ወጪዎች ተደምረው ከዚህ በላይ ናቸው።
ውድ የቲክቫህ ቤተሰቦች የሁልጊዜ እገዛችሁ ተጠይቋል፦
- ንግድ ባንክ 1000089414532
(ጌዴዮን ጌታቸው ወንድሙ)
- በሞባይል ባንኪንግ እገዛችሁን ማድረግ ጀምሩ!
@tikvahethmagazine
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
ጌርጌሴኖን እንዴት ተቋቋመ.....
ጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማህበር አስታዋሽ የሌላቸው ምንም ዓይነት ረዳት ወገን ዘመድ የሌላቸውን የአዕምሮ ሕሙማን ማለትም ፍፁም ራሳቸውን የማያውቁ ልብሳቸውን ጥለው የሚሄዱና ምግቡን እና አፈርን እንኳን ለይተው የማይመገቡ ወገኖቻችንን ለመርዳት አቶ መለሰ አየለ በተባለ በጎፈቃደኛ ተመስርቶ በ2003 ህጋዊ እውቅናን ያገኘ ማህበር ነው፡፡ አቶ መለሰ አየለ ግን ፍቃድ ከማግኘቱም በፊት ይህንን ሥራ በግሉ ሲሰራ መቆየቱን ሰምተናል፡፡
እኛም በቦታው ተገኝተን መመልከት እንደቻልነው ማህበሩ አሁን ላይ 322 የአዕምሮ ህመምተኞችን በተከራየው በጠባብ ቦታ ላይ እርዳታ እየሰጣቸው ይገኛል፡፡ እስካሁን ማህበሩ ከጎዳና አንስቶ እርዳታ ካደረገላቸው ህሙማን 168ቱ ሙሉ ለሙሉ ድነው ቤተሰብ ጭምር መስርተው ማህበሩን በአቅማቸው እየረዱ ያሉ እንደሚገኙበት ተገልጿልናል፡፡ ይሁንና እስካሁን 68 ያክሉ ደግሞ ወደ ማዕከሉ ከገቡ በኀላ ህይወታቸው ቢያልፍም ስርዓተ ቀብራቸው በክብር ተፈጽሞላቸዋል፡፡
ማህበሩ አሁን ላይ ከቦታው መጣበብ የተነሳ በሙሉ አቅሙ እየተንቀሳቀሰ እንዳልሆነ የገለጸልን ሲሆን እኛም በቆይታችን ከማረፊያ ክፍሎቹ ጥበት ባለ ሦስት ተደራራቢ አልጋዎች መገኘታቸው ከጎዳና ይሻላል ይሆናል እንጂ ሥራው ሰፊ ቦታ እና ልዩ እንክብካቤ እንደሚያስፈልገው ተገንዝበናል፡፡ ከማህበሩ እንደሰማነው ቦታ ለማግኘት በሂደት ላይ ቢገኙም እስካሁን በሂደት ላይ እንደሚገኝ ገልጸውልናል፡፡
በቀጣይ ከማህበሩ መስራች አቶ መለሰ አየለ ጋር ሰፊ ቆይታ አድርገን የምንመለስ ይሆናል፡፡
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine @emush21
ጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማህበር አስታዋሽ የሌላቸው ምንም ዓይነት ረዳት ወገን ዘመድ የሌላቸውን የአዕምሮ ሕሙማን ማለትም ፍፁም ራሳቸውን የማያውቁ ልብሳቸውን ጥለው የሚሄዱና ምግቡን እና አፈርን እንኳን ለይተው የማይመገቡ ወገኖቻችንን ለመርዳት አቶ መለሰ አየለ በተባለ በጎፈቃደኛ ተመስርቶ በ2003 ህጋዊ እውቅናን ያገኘ ማህበር ነው፡፡ አቶ መለሰ አየለ ግን ፍቃድ ከማግኘቱም በፊት ይህንን ሥራ በግሉ ሲሰራ መቆየቱን ሰምተናል፡፡
እኛም በቦታው ተገኝተን መመልከት እንደቻልነው ማህበሩ አሁን ላይ 322 የአዕምሮ ህመምተኞችን በተከራየው በጠባብ ቦታ ላይ እርዳታ እየሰጣቸው ይገኛል፡፡ እስካሁን ማህበሩ ከጎዳና አንስቶ እርዳታ ካደረገላቸው ህሙማን 168ቱ ሙሉ ለሙሉ ድነው ቤተሰብ ጭምር መስርተው ማህበሩን በአቅማቸው እየረዱ ያሉ እንደሚገኙበት ተገልጿልናል፡፡ ይሁንና እስካሁን 68 ያክሉ ደግሞ ወደ ማዕከሉ ከገቡ በኀላ ህይወታቸው ቢያልፍም ስርዓተ ቀብራቸው በክብር ተፈጽሞላቸዋል፡፡
ማህበሩ አሁን ላይ ከቦታው መጣበብ የተነሳ በሙሉ አቅሙ እየተንቀሳቀሰ እንዳልሆነ የገለጸልን ሲሆን እኛም በቆይታችን ከማረፊያ ክፍሎቹ ጥበት ባለ ሦስት ተደራራቢ አልጋዎች መገኘታቸው ከጎዳና ይሻላል ይሆናል እንጂ ሥራው ሰፊ ቦታ እና ልዩ እንክብካቤ እንደሚያስፈልገው ተገንዝበናል፡፡ ከማህበሩ እንደሰማነው ቦታ ለማግኘት በሂደት ላይ ቢገኙም እስካሁን በሂደት ላይ እንደሚገኝ ገልጸውልናል፡፡
በቀጣይ ከማህበሩ መስራች አቶ መለሰ አየለ ጋር ሰፊ ቆይታ አድርገን የምንመለስ ይሆናል፡፡
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine @emush21