Forwarded from mekedonia/መቄዶንያ (Mekedonia)
መቄዶንያ ከ8 ዓመት በፊት በ40 ተረጅዎች የጀመረው ማዕከላችን
በአሁኑ ሰዓት ከ2000 በላይ ተረጅዎችን እየተንከባከበ ይገኛል
ወደ 10 ሺህ ለማድረስ የጀመርነውን ከ1 ቢልየን ብር በላይ የሚፈጅ ህንፃ ግንባታ
መጠው ይጎብኙ! መጋቢት 6 በሚሊንየም አዳራሽ ታላቅ የምስጋና ቀን
አዘጋጅተናል ትኬቱን በማዕከሉ ያገኛሉ! በጎ ፈቃደኞችን እንፈልጋለን!
ታህሳስ 25 ቅዳሜ 7 ሰዓት ልዩ የገና ቀረፃ ላይ እንዳይቀሩ ተጋብዘዋል
በአሁኑ ሰዓት ከ2000 በላይ ተረጅዎችን እየተንከባከበ ይገኛል
ወደ 10 ሺህ ለማድረስ የጀመርነውን ከ1 ቢልየን ብር በላይ የሚፈጅ ህንፃ ግንባታ
መጠው ይጎብኙ! መጋቢት 6 በሚሊንየም አዳራሽ ታላቅ የምስጋና ቀን
አዘጋጅተናል ትኬቱን በማዕከሉ ያገኛሉ! በጎ ፈቃደኞችን እንፈልጋለን!
ታህሳስ 25 ቅዳሜ 7 ሰዓት ልዩ የገና ቀረፃ ላይ እንዳይቀሩ ተጋብዘዋል
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
የኢትዮጵያ የልብ ህሙማን መርጃ ማእከል ከታህሳስ 23_25 ያዘጋጀው የስጦታ ቀናት ዛሬ በይፋ ተጀምሯል!
የመክፈቻው መርሀ ግብር በርካታ ወገኖች በተገኙበት በዛሬው እለት ባማረ ሁኔታ ተጀምሮአል:: በዚህ የስጦታ መርሀ ግብርም ለሶስት ተረኛ ታካሚ ህፃናት እጣ የወጣላቸው ሲሆን በቃል መግቢያ ሰነዶችም በርካቶች ቃል መግባታቸውን የማዕከሉ አምባሳደር አርቲስት መሰረት መብራቴ አስታውቃለች፡፡
ከቃል መግባቱ በተጨማሪ ያል ዩኒቨርስቲ የህክምና ቁሳቁስ፣ መረዋ ኳየር ቡድን ሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍና ዜማዎችን በማቅረብ እንዲሁም ሌሎች የኪነጥበብ ባለሙያዎችም በማእከሉ በመገኘት አብሮነታቸውን አሳይተዋል፡፡ ከሰንዳፋ እስካይ ቪው አካዳሚ የትምህር ቤቱን ማህበረሰብ ወክለው የመጡ ህፃናት ደግሞ ስጦታ ማበርከታቸው ነው የተገለጸው፡፡
መርሀ ግብሩ እስከ ቅዳሜ የሚቆይ ሲሆን ያልተገኛችሁ ወገኖች በዚህ የተቀደሰ ዓላማ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በህፃናቱ ስም ጥሪያችንን ቀርቦሎታል፡፡
#Cardiac_Center_Ethiopia
#6710 A B C D
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine @emush21
የመክፈቻው መርሀ ግብር በርካታ ወገኖች በተገኙበት በዛሬው እለት ባማረ ሁኔታ ተጀምሮአል:: በዚህ የስጦታ መርሀ ግብርም ለሶስት ተረኛ ታካሚ ህፃናት እጣ የወጣላቸው ሲሆን በቃል መግቢያ ሰነዶችም በርካቶች ቃል መግባታቸውን የማዕከሉ አምባሳደር አርቲስት መሰረት መብራቴ አስታውቃለች፡፡
ከቃል መግባቱ በተጨማሪ ያል ዩኒቨርስቲ የህክምና ቁሳቁስ፣ መረዋ ኳየር ቡድን ሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍና ዜማዎችን በማቅረብ እንዲሁም ሌሎች የኪነጥበብ ባለሙያዎችም በማእከሉ በመገኘት አብሮነታቸውን አሳይተዋል፡፡ ከሰንዳፋ እስካይ ቪው አካዳሚ የትምህር ቤቱን ማህበረሰብ ወክለው የመጡ ህፃናት ደግሞ ስጦታ ማበርከታቸው ነው የተገለጸው፡፡
መርሀ ግብሩ እስከ ቅዳሜ የሚቆይ ሲሆን ያልተገኛችሁ ወገኖች በዚህ የተቀደሰ ዓላማ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በህፃናቱ ስም ጥሪያችንን ቀርቦሎታል፡፡
#Cardiac_Center_Ethiopia
#6710 A B C D
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine @emush21
RAEY Life Center & Services (RLCS) pinned «Subscribe to our Channel: https://www.tg-me.com/RAEYLCS»
Forwarded from Dagmay Gebeyehu Woldaregay
Hello family,
Warmest Christmas Wishes.
Anybody interested in facilitating the fundraising for this Saturday's TAPCCO event?
Warmest Christmas Wishes.
Anybody interested in facilitating the fundraising for this Saturday's TAPCCO event?
Forwarded from Natnael Mesfin
U Habte Abet:
Selam selam endt nachu yaw misa program in TAPCCO 6seat nw gn ke 4 seat jemro saw yasfelgnal ena 4seat memtat yemtechelu aswekun and we need conformation who is coming...
🟢🟡🔴
Selam selam endt nachu yaw misa program in TAPCCO 6seat nw gn ke 4 seat jemro saw yasfelgnal ena 4seat memtat yemtechelu aswekun and we need conformation who is coming...
🟢🟡🔴
RAEY Life Center & Services (RLCS)
Only Two days left! For More Info Contact us at: @YoniiiTa @dagmay14
Hello family
Tomorrow will be epic 🙏
Pls share and invite your friends.
Let's post this on our social media and invite a lot of people. We will surprise the kids and their family.
Stay Blessed.
#RAEYFriday
Tomorrow will be epic 🙏
Pls share and invite your friends.
Let's post this on our social media and invite a lot of people. We will surprise the kids and their family.
Stay Blessed.
#RAEYFriday
Everyone who came to the event with gifts to the kids and their families reminding us that Christmas is a holiday of gifts, we want to say thank you for your amazing contribution. We had amazing time at TAPCCO. We were so beautiful, with such unity. Thank you all.
#RAEY
#Abet
#TAPCCO
#Coca-Cola
#Hana Girma
#Tikur Ambesa Students Charity Group
#Ztseat Church
#Catholic School Kids Choir
#RAEY
#Abet
#TAPCCO
#Coca-Cola
#Hana Girma
#Tikur Ambesa Students Charity Group
#Ztseat Church
#Catholic School Kids Choir