Telegram Web Link
#ሳምንቱ የስኬትና የደስታ እንዲሆንልዎ አንድ ህፃን/አረጋዊ ስፖንሰር በማድረግ እንጀምር!

>>>አንድ ስፖንሰር ለአንድ ህፃን ወይም አረጋዊ<<<

#ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን
“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”
ለበለጠ መረጃ ዌብሳይታችንን ይጎብኙ ፦ https://maryjoyethiopia.org/
#ኑ_የራስዎንና_የልጅዎን_ልደት_አብረን_እናክብር!
******
ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ህፃናት ጋር የበጎ ምግባር ጊዜዎትን በፍቅር በመረዳዳት በአንድነት የማይረሳና ጣፋጭ በማድረግ ለነገ ሀገር ተረካቢ አለኝታ ይሁኑ!
#ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን
‎“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ “በመለገስ ለወገን መድረስ”! በሚል መሪ ቃል ከጳጉሜ 1-5/2017 ዓ.ም ልዩ የልገሳ ሳምንት አዘጋጅቷል። እርስዎ በሚችሉት አቅም ሁሉ ህፃናትን እና አረጋዊያኑን ይደግፉ!
#ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን
“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”
2025/09/14 12:06:41
Back to Top
HTML Embed Code: