Telegram Web Link
📗የዕውቀት ማዕድ📋📋


❤️አንዳንድ ሰዎች የተለየ የህይወት ጫወታ ይጫወታሉ፤ ሁሌም በህብረተሰቡ ዉስጥ የሚነገረን ሰዉ ስኬታማ ለመሆን ተምሮ ፡ዲግሪ ይዞ ፡አግብቶ ጥሩ ስራ ይዞ መኖር እንዳለበት ነዉ፡፡ ግን ህይወትን በሌላ ትምህርት፡ በሌላ ዲግሪ፡ በሌላ ስራ ይተዋወቋታል

♦️ የሆነ ነገር ለማግኘት በፈለክ ቁጥር የበለጠ እየራቀህ ይሄዳል፡፡ በህይወቴ ከተረዳሁት ነገር ዉስጥ የፈለኩት ነገር ጥሎኝ ሲሄድ አይቻለሁ፡፡

💙 ሰዎች ህይወታቸዉን ሊያደላደሉ ሲጥሩ አያለሁ፡፡ ቦታ ካስያዙት በኋላ ሁሉም ነገር ወደነሱ እንደሚመጣ ያስባሉ ነገር ግን ይህ በገሃዱ አለም የማይሆን ነገር ነዉ፡፡

🔶 ሰዎች የሚያወሩትን ሳይሆን የሚያደርጉትን አስተዉል፡፡ ሰዎች አቁስለዉኛል ምክንያቱም ተግባራቸዉን አተኩሬ ጊዜ ስላልሰጠሁት ዉስጤን አደሙት!

🔷 ከሚሰጡት በላይ የሚቀበሉ ሰዎችን አትታገሳቸዉ፡፡ ከሚጠቅሙበት ነገር በበለጠ የሚጎዱበት ማንነታቸዉ የጎላ ሰዎችን ከህይወትህ ካላወጣሃቸዉ ውስጥህን እንደ'ብል'ይበሉታል

🔶 ብዙ መሰናክሎች እራስህ የምትፈጥራቸዉ ናቸዉ፡፡ ማህበረሰቡ፣ ጓደኞቼ ወይም ቤተሰቦቼ መሰናክል እንደሆኑብኝ አምን ነበር ግን በመስታወት የማየዉ ማንነቴ እርስ በእርሱ ተሰነካክሏል፡፡

🔶 ህይወት አጭር ናት፡፡ ሞት ደግሞ የማይቀር ጉዳይ ነዉ፡፡ ይህን ማሰብ ላትፈልግ ትችላለህ ግን አንድ ቀን ትሞታለህ፡፡ አንተ ብቻ ሳትሆን የምታየዉ ሰዉ ሁሉ ቀኑን ጠብቆ ይሞታል፡፡ ስለዚህ ሕይወትህን እስከ እንጥፍጣፊዋ ድረስ ኑርባት!

💎መልካም መልካሙን እናስብ፤ እንናገር፤ እንተግብር፡፡ መልካም ህይወት ይገጥመናልና
💎❤️💎❤️💎❤️💎❤️💎❤️💎❤️

@ONLYFORTRUTHERSJ
ኢስላማዊ ፎቶ ውድድራችን እንሆ ዛሬ ተጠናቋል ፎቶ በመላክ ለመወዳደር የተመዘገባችሁ እህት እና ወንድሞች በአላህ ስም እናመሰግናለን

ከst.01 ኮድ እስከ st.06 ያላችሁ ተወዳዳሪዎች
ከዛሬ ጀምሩ እስከ ሃሙስ ማታ የቩት ድምፅ እናሰባስባለን

ከዛ ኮድ ውጭ ያላችሁት በቀጣይ ከጁምዓ እስከ ዕሁድ መሆኑን እናሳውቃለን

ቩት በዚህ ቻናል እና በሌሎች ቻናል የሚሰበሰብ ሲሆን በአጠቃላይ ድምፅ የበለጠ የፎቶ ውድድራችን አሸናፊ ይሆናል ። ቩት ድምፅ ለውጤቱ ወሳኝ ስለሆነ የወደዳችሁት ፎቶ ለሰዎች በማጋራት የላይክ ድምፅ በማሰባሰብ ተወዳዳሪዎች እንዲሁም ቤተሰቦቻችን ለውድድሩ ድምፅ ያሰጡ ይስጡ !

–––––መልካም ዕድል –––––

T.me/sinatube
ለለውጥ መነሳሳት
www.tg-me.com/ummicharityinstitut

በአንድም ይሁን በሌላ ምክንያት ዕለት ተዕለት በሚኖራችሁ ህይወት ውስጥ ሁሉም ነገር አስጠልቷችሁ ፤ ምንም ለማድረግ ወኔና ፍላጎቱ ጠፍቷችሁ መነሳሳት ከእናንት ርቆ ያውቃል? እንግዲያውስ ህይወትን በኃይልና በመነሳሳት መንፈስ እንደገና ለመጀመር እነኚህን ነጥቦች ይተግብሯቸው፡፡

1. የህይወትን ዓላማ ማወቅ፡- እያንዳንዳችን ወደዚህች ምድር የመጣነው ያለ ዓላማና ምንክንያት ስላልሆነ ለእኛ በህይወት መኖር ለራስና ለሌሎች የሚያበረክተው ጥቅም ስላለው በህይወት የመኖራችንን ዓላማ ጠንቅቀን ማወቅ ያስፈልጋል፡፡

2. ጊዜን በአግባቡ መጠቀም፡- ለሰው ልጅ በነፃ ከተሰጠው የተፈጥሮ ሃብት ውስጥ ጊዜ ነው፡፡ ማድረግ የምንፈልገውንና መሆን የምንመኘውን በጊዜ ቀመር ማስቀመጥ ወደ ምንፈልገው የዕድገት ደረጃ ይመራናል፡፡ ጊዜ ሰይፍ ነው ይቆርጣል ያቆስላል ፤ ጊዜ መድኃኒት ነው ከውድቀት ያነሳል፡፡ “ጊዜን ስሩበት እንጂ አይስራባችሁ!”

3. ተስፋ፡- ዛሬ በእጃችን መዳፍ ውስጥ ናት የስኬትንና የውድቀትን ካርድ ልንመዛባት እንችላለን፡፡ ዛሬ ባይሳካ ነገ ደግሞ ሌላ ቀን ነው ፤ ህይወት ሎተሪ ናትና ደጋግመን መሞከር ያስፈልጋል፡፡ የተሻለ ነገን ለማሰብ ተስፋ ትልቅ ስንቅ ነው፡፡

4. ውድቀትን አለመፍራት፡- ብዙዮች ጠንክረው ላመስራታቸውና ህይወትን በተሻለ መልኩ ላለመኖራቸው ትልቁ ምንክንያት ውድቀትን መፍራት ነው፡፡ ነገር ግን ሰዎች ወድቀው በተነሱ ቁጥር ጠንካራ መንፈስን እንደሚላበሱ ጥርጥር የለውም፡፡ ገና ለገና ባይሳካልኝና ብወድቅ እሳ ብሎ ከመጨነቅ ተፋልሞ ወድቆ መነሳት ይሻላል፡፡

5. በዕቅድ መመራት፡- ህይወት ዝብርቅር እንድትል ከሚያደርጉ ነገሮች ውስጥ አንዱ በዕቅድ አለመመራት ነው፡፡ በዕቅድ መመራታችን በህይወታችን ውስጥ ያሳካናቸውንና ያላሳካናቸውን ነገሮች እንድናውቅ ስለሚረዳን ምን ማድረግ እንዳለብን አቅጣጫ ያሳየናል፡፡

6. አወንታዊ አስተሳሰብ፡- በአሉታዊ አስተሳሰብ ጫና ውስጥ ያሉ ሰዎች የመስራትና የመነሳሳት ስሜታቸው ቀዝቃዛ ነው፡፡ ከብርሃን ይልቅ ጨለማው ቀድሞ ስለሚታያቸው ስልቹዎች ናቸው፡፡ መልካም ማሰብ ወደ መልካም ይመራል ድርጊት ከተጨመረበት፡፡

7. ፍላጎትን መቀነስ፡- መስራትና መሆን የምንፈልጋቸው ነገሮች በበዙ ቁጥር አንድ ነገር ላይ አእምሮአችንንና ጊዜአችንን አሳርፈን መስራት ስለማንችል በምኞት ብዛት ራዕይአችን፤ ጊዜአችንና ጉልበታቸን በከንቱ ይባክናል፡፡

 8. ትዕግስት፡- የአንድን ነገር ውጤትና ለውጥ በቅጽበታዊ ጊዜ ውስጥ መፈለግ መነሳሳትን ይገድባል፡፡ በትዕግስት የሚጠባበቁና የሚጥሩ ከሆነ ቢዘገይ እንጂ መድረስ ያለባችሁ ቦታ ከመድረስ የሚያግዳችሁ የለም፡፡

9. ዛሬውኑ መጀመር፡- ስራዎቻችንንና ዕቅዶቻችንን ለማሳካት ከነገ ከመጀመር ይልቅ ከአሁኗ ደቂቃ መጀመር ትልቅ ጥቅም አለው፡፡ የነገን ለነገ በመተው የዛሬን በትንሽ በትንሹ መጀመር ወደ ትልቁ ደረጃ ይመራናል፡፡

 10. ስራችንን በደስታ መጀመር፡- ውስጣዊ ስሜቶቻችንን ለስኬቶቻችን ትልቅ አስተዋጽኦ ስለሚኖራቸው የምንሰራውን ስራ መውደድ ይጠበቅብናል፡፡ የማንወደው ስራ ቢሆን እንኳን የምንወደውን ስራ እስክናገኝ የአሁኑን ስራችንን መውደድ አለብን፡፡

@Ummicharityinstitut
ካሚል # ከሃዋሳ


መወዳደሪያ ኮድ 01
ላኢላሃ ኢለላህ ክፍል 1
Sadat
የላኢላሃ ኢለላህ መስፈርቶች
እና እስልምና አፍራሾች
ኪታብ ቂርአት
የኪታቡ አዘጋጅ:– ሸይኽ ሙሐመድ ሰኢድ ረስላን (ሀፊዘሁላህ)
ክፍል 1
www.tg-me.com//eslamawytemehertoch
www.tg-me.com//eslamawytemehertoch
Forwarded from Mizan tube (Abdi Ikhlas)
ሳዑዲ አረቢያ! አላሁ አክበር

የዚህ ዓመት 'የሃጅ ስነ ስርዓት' አስፈላጊ የጥንቃቄ መርሆዎችን በመከተል በውስን ነዋሪዎች እንደሚካሄድ ሳዑዲ አረቢያ ማስታወቋን አል አይን /AlAin/ ዘግቧል።

👉 @IkhlassTube
( الَّذِينَ كَانَتْ أَعْيُنُهُمْ فِي غِطَاءٍ عَنْ ذِكْرِي وَكَانُوا لَا يَسْتَطِيعُونَ سَمْعًا ).

فاﻹعراض وَالْغَفْلَة عَنْ ذِكْرِهِ يُعْمِي وَيُصِمُّ!
فَكُن مَع ﷲ فِي كُلِّ أَحْوَالُك تَسْعَد!

الشَّيْخ أَحمدالصُويَان
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from "ኡማ ቲቪ " Tv
ቱርክ

የቱርክ ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይብ ኤርዶጋን በትናንትናው እለት በኢድሊብ አካባቢ ለሚገኙ የሶርያ ስደተኞች 50 ጊዜያዊ መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት ላይ መንግስታቸው የበኩሉን አስተዋፅኦ ማድረጉን አስታውቀዋል ፡፡



መረጃው የተገኘው የቱርክ የአደጋ ጊዜ አመራር «AFAD» በሚመራው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የምክክር ስብሰባ ላይ ፕሬዚዳንት ኤርዶጋን ከሀገራቸው የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሱለይማን ሶኤዩሎ ጋር በስልክ በሶሪያ የኢድሊብ የሰብአዊ ሁኔታ በተወያዩበት ወቅት ነው ፡፡

በስብሰባው ወቅት ሚኒስትር ሶኤዩሎ ለፕሬዝዳንት ኤርዶጋንን በመደወል በኢድሊብ ውስጥ ለሶርያውያን ጊዜያዊ የጡብ ቤቶችን በመገንባት የሰብዓዊ ሥራ መሻሻል ስራ እንደተሰራ አስተሰውቀዋል ፡፡

ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን የመንግስታቸው ተቋም በሶሪያ መንግሥት ኃይሎች እና በአጋሮቻቸው ወታደራዊ ጥቃቶች ምክንያት ከኢድሊብ ለተፈናቀሉ ሶርያውያን መጠለያ ለመስጠት ያደረጉትን ጥረት አድንቀዋል ፡፡

ቱርክ ከሶሪያ በተጨማሪ በመላው የዓለም ክፍል ከሚገኙ የተጨቆኑ ህዝቦች ጎን እንደምትቆም ኤርዶጋን አረጋግጦዋል ፡፡
የክረምት ወር ከመጀመሩ በፊት የሶሪያ ስደተኞች ጊዚያዊ መኖሪያ ቤቶችን ማጠናቀቅ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡
ከዚያ በኋላ 50,000 ጊዜያዊ ቤቶችን የመገንባት እቅድ የያዙ ሲሆን ጊዜው ሲደርስ የቤቶቹ ቁጥራ ሊጨምር ይችላል ብለዋል ፡፡
©Iw news
በአንድ ወቅት ነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ቢላል ኢብኑ ረባህን ከሗላው በፍቅር ስሜት እቅፍ አደረገው ይይዙትና።
ድምፃቸውን ቀይረው "እኔ ማን ነኝ ?" ብለው ይጠይቁታል.....
ቢላልም
"ኡመር ነህ ?"
"አይደለሁም።"
"አቡበክር መሆን አለብህ?"
"አሁንም ተሳስተሃል።"
"በቃ ኡስማን ነህ።"
"አላወቅከኝም።"
"አሊ ነህ ማለት ነው?"
....እያለ ያቀፈውን ሰው ማንነት ሲጠይቅ ይቆያል።
°
ከዚያ ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ለቅቅ አደረጉትና ከፊት ለፊቱ በመምጣት
"ቢላል ሆይ! በእውነት እኔ መሆኔን አላወቅክም ነበር እንዴ ?" ሲሉ ጠየቁት።
°
ቢላልም “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! በደንብ አውቄዎታለሁኝ ነገር ግን ለረጅም ጊዜ እንዳቀፉኝ መቆየትን ስለፈልግኩኝ እንጂ"
ሲል መለሰላቸው። ምን አይነት ፍቅር ነው? ያ ረብ!
ፊዳክ አቢ ወኡሚ ወደሚ ወነፍሲ ያረሱሉሏህ!!
ያአሏህ የእሳቸውን ፊት በጀና ለማየት አብቃን!!!
ፊዳካ አቢ ወኡሚ። ወሩሂ ያርሱ አላህ። አቱ ያአላህ ነብይ ሆ። እናቴም አባቴም ነፍሴም ፊዳ ይሁንሎት። ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺻﻠﻲ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭ ﺳﻠﻢ
@ONLYFORTRUTHERSJ
Forwarded from "ኡማ ቲቪ " Tv
800 ሺህ ብር የተሸጠችው ውሻ
የቤትና የእርሻ ውሻ ዝርያዎች ቅልቅል የሆነችወ ውሻ በ19 ሺህ
ፓውንድ [ከ800 ሺህ ብር በላይ] ተሸጣለች።

የ19 ወራት ዕድሜ ያላት
ኢላን ቫሊ ሳሊ በበይነ መረብ ገበያ ነው ባልታወቀ ገዢ በውድ
የተሸጠችው።

የቤትና የእርሻ ውሻ ቅልቅል የሆኑ ውሻዎች ለወትሮው
ዋጋቸው 2 ሺህ ፓውንድ ቢሆንም ኢላ ግን ነጋዴዋን ሃብታም
አድርጋዋለች። ከዚህ በፊት ሌላ የሁለት ዓመት ውሻ በ18 ሺህ ፓውንድ
በመሸጥ ሪከርዱን ይዛ ነበር።
©ምንጭ BBC
http://www.tg-me.com/EthioomahTvchannel
ጥቂት_ቀናት_ታሪክህን_ሊቀይሩ_ይችላሉ!
=============================
በኮሮና ቫይረስ ከተያዝክ በሕይወትህ # አይተህ # የማታውቀውን አይነት
ትኩሳት /ንዳድ/ ይሰማሀል፡፡ ሁሌ የሚሰማህ አይነት ጉንፋን ወይም ራስ ምታት
አይምሰልህ፡፡
# ስፖንጅ አፍንጫህ ላይ የተቀረቀረ ይመስል ለመተንፈስ ትቃትታለህ፡፡ ሳንባህን
በአየር ለመሙላት በሀይለኛው ትንፋሽህን ስትስብ አየር ያጥርሀል! ያኔ
ትፈራለህ! በሀይል ከማሳልህ የተነሳ በድካም አእምሮህን # ልትስት ትደርሳለህ!
ባሳልክ ቁጥር ደረትህ፣ እጆችህ፣ ጀርባህ፣ የእጅና እግር ጣቶችህ .... # ነፍስህ
እዚያ ጋር ያለ ይመስል በጣም ያሙሃል፡፡
በአፍንጫህ አየር ለማስገባት ስለማትችል ኦክስጂን ይሰጡሀል፡፡ ያ ደግሞ
የአፍንጫህ ቱቦዎች እሳት የተለቀቀባቸው ያክል ስቃይ ይለቅብሀል! አሁንም
መተንፈስ ካልቻልክ ሌላ ሀኪም ይመጣና ግማሽ ኢንች የሚሆኑ ሁለት # ቱቦዎች
በጉሮሮህ በኩል ወደሳንባዎችህ ይሰዳል! ይህን artificial respirator ብለው
የሚጠሩት ህክምና ለመተንፈስ የሚረዳህ ነው፡፡
ይህ ሁኔታ በጣም ከማስጠላቱና ከመክበዱ በላይ # መብላትና መጠጣት
አትችልም፡፡በዚህ ሁኔታ ውስጥ ብቻህን መሆን ስላለብህ # እናትህን፣ # አባትህን
፣ # ልጆችህን ፣ # ሚስትህን ፣ # ወንድምና # እህትህን ወይም ጓደኛችህን ማየት
አይፈቀድልህም፡፡
ምክንያቱም ሊገልህ ባለው በሽታ እንዳትበክላቸው ነው! በዚህ ስቃይ ውስጥ
ብቻህን ከመሆንህ የተነሳ # ትፈራለህ ፣ ታለቅሳለህ ፣ ሊገልህም እንደሚችል
ይገባሀል ! ! ! በነገርህ ላይ ልትሞትም ትችላለህ! የምትወዳቸውን እያሰብክ
ካለጠያቂ ነፍስ ለማዳን በሚዋከቡ ሀኪሞች ተከበህ ታለቅሳለህ፤ ከትንፋሽህ
ጋር ግብ ግብ እየገጠምክ፡፡
ያኔ ነው ከቻልክ እቤትህ ተቀመጥ፣ ያለምክንያት ከቤት አትውጣ፣ እጅህን
በተደጋጋሚ ታጠብ፣ ሳኒታይዘርና አልኮሆል ተጠቀም፣ ርቀትህን ጠብቅ እና
ማስክ አድርግ የተባልከው ትዝ የሚልህ! እኔ የወንድሜ ጠባቂ ነኝ፣ እኔ የእህቴ
ጠባቂ ነኝ፡፡
እኔ ለወላጆቼ እጠነቀቃለሁ ብለህ ካሁኑ ንቃ! ጥቂት ቀናት ታሪክህን ሊቀይሩ
ይችላል!

ከቻልክ በጣም ለምትወዳቸው 3ሰወች ይሄንን ሸር በማድረግ ራሳቸውን እንዲጠብቁ እንዳይዘናጉ አስታውሳቸው

🎖ዶክተር ሊያ ታደሰ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
بركة القرآن..كيف نحصلها؟

د.ياسر الدوسري إمام الحرم المكي الشريف

لايفوتكم 👌
2024/09/28 22:22:53
Back to Top
HTML Embed Code: