Telegram Web Link
ኢታካ/ ITACA ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በሆስፒታላችን ለሚገለገሉ ታካሚዎች አገልግሎት የሚውል 7,000 የፊት መሸፈኛ ጭንብል በዛሬው ቀን በግቢው ለሚገኝ “ማሕበር ገባሪ ሰናይ ዩኒቨርሲቲ መቐለ ቐፅሪ ዓይደር” የተሰኘ የበጎ አድራጎት ማሕበር አስረክበዋል። ተቋሙ ላበረከተልን ድጋፍ በታካሚዎቻችን ስም እናመሰግናለን።

ITACA Textile PLC, Mekelle has donated 7,000 face masks to Mekelle University Ayder Comprehensive Specialized Hospital patines. It has been given to Mekelle University Ayder campus charity association. Thank you in the name of our patients.
መልእኽቲ ኣብ ሆስፒታል ዓይደር ክትትል ንዝነበሮም ተሓከምቲ
(ተደጊሙን ናይ ብዙሓት ክፍሊታት ሕክምና ሓዊሱ ተመሓይሹን ዝተለጠፈ ናብ ኩሉ ነባፅሕ)

ሆስፒታል ዓይደር ናይ 24 ሰዓት ሃንደበታዊ ሕክምና፣ ካንሰር ነክ ሕክምና፣ ክትትል ወሊድን ፅንስን (High risk)፣ ዲያሊስስ (ምሕፃብ ኩሊት)፣ ናይ ነዊሕ ግዜ ክትትል ሕክምና ግልጋሎት ኣብ ምሃብ ዝርከብ ኮይኑ ነቶም ኣብ ሆስፒታልና ክትትል ዝነበሮም ብምኽንያት ለበዳ ቫይረስ ኮሮና ብኣካል ክመፁ ዘይክእሉ ተሓከምቲ ኣብ ዘለውዎ ብስልኪ ግልጋሎት ምኽሪን ሕክምናን እናሃበ ይርከብ። ስለዚ ኩሉ ተገልጋሊ ክፈልጦ ስለዝተደለየ መርሃ-ግብሪን ስልኪ ቁፅሪን ከምዝስዕብ ተገሊፁ ኣሎ። (ኣብ ስራሕ ሰዓትን ብዝወፀ መርሃ-ግብሪን ጥራሕ ምስ ሓኪሞም/መን ይራኸቡ/ባ።)

ሀ. ንናይ ሕክምና ውሽጣዊ ሕማማት ዓበይቲ
1 ንሕክምና ልቢ
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሶኒ፣ ረቡዕ፣ ሓሙስ
ስልኪ 09 76 00 04 40

2 ንሕክምና ኩሊት
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሰሉስ
ስልኪ 09 76 00 04 40

3 ንሕክምና መትኒ/ነርቭ
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሰሉስን ሓሙስን
ስልኪ 09 76 00 06 22

4 ንሕክምና ጨጓራ፣ ጉበትን መዓንጣን
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሶኒ፣ ረቡዕ
ስልኪ 09 76 00 06 22

5 ንዓበይቲ ሕክምና ሽኮር (DM)
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሶኒ፣ ረቡዕን ሓሙስን
ስልኪ 09 76 00 03 30

6 ንሕክምና ሳንባን መተንፈሲን (Chest)
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሶኒ፣ ሰሉስን ረቡዕን
ስልኪ 09 76 00 06 00

7 ንሕክምና ተመሓላለፍቲ ሕማማት
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሰሉስን ሓሙስን
ስልኪ 09 76 00 06 00

8 ንሕክምና ደም (Hematology)
ናይ ስራሕ መዓልቲ ሶኒን ረቡዕን
ስልኪ 09 76 00 01 20

9 ንሕክምና መገጣጠሚ (Rheumatology)
ናይ ስራሕ መዓልቲ ረቡዕ
ስልኪ 09 76 00 01 20

ለ. ንናይ ሕክምና ህፃናት
1 ናይ ሽኮርን ተዛመድቲ ናይ ፅኪ ሕክምና፣ ናይ ኩላሊት፣ ናይ ካንሰርን ደምን ሕክምና
ናይ ስራሕ መዓልቲ ካብ ሶኒ ክሳብ ዓርቢ
ስልኪ 09 76 00 00 40

2 ንዝኾነ ዓይነት ሕክምና ህፃናት ሓደሽቲ ተሓከምቲ
09 76 00 01 10
ናይ ስራሕ መዓልቲ ካብ ሶኒ ክሳብ ዓርቢ

3 ዘውድቕ ሕማምን ተዛመድቲ ናይ ስነ-መትኒ ሕክምናን
09 76 00 03 00
ናይ ስራሕ መዓልቲ ካብ ሶኒ ክሳብ ዓርቢ

4 ናይ ህፃናትን ኣባፅሕን ልቢ ሕክምና
09 76 00 04 00
ናይ ስራሕ መዓልቲ ካብ ሶኒ ክሳብ ዓርቢ

5 ናይ ሕንጠያት ሕክምናን ክትባትን ዝምልከት
09 76 00 05 00

ሐ. ንናይ ሕክምና ማህፀንን ፅንስን
09 14 26 66 20 ወይ 09 76 00 00 41

መ. ንናይ ሕክምና ስነ-አእምሮ
09 09 12 50 38
ናይ ስራሕ መዓልቲ ካብ ሶኒ ክሳብ ዓርቢ

ልቢ በሉ ንኹሎም ግልጋሎት ምኽሪ ሕክምና ኣብ ስራሕ ሰዓትን ብዝወፀ መርሃ-ግብሪን ጥራሕ ተጠቐሙ።

ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዓይደር
ምድላው ልገሳ ደም (ናብ ኩሉ ነባፅሕ)

ፅባሕ ግንቦት 5/2012 ዓ/ም ንጉሆ ካብ ሰዓት 2:00 ጀሚሩ ኣብ ሆስፒታል ዓይደር ጥቓ ተመላላሲ ክፍሊ ሕክምና መጥባሕቲ ብላዕለዋይ በሪ እትው ኢልካ ልገሳ ደም ክካየድ እዩ። ስለዝኾነ ድልየት ዘለዎ ኩሉ ኩሉ ኣብቲ ቦታ ተረኺቡ ክልግስ ንፅውዕ።

ኮሮና እናተኸላኸልና ብሕፅረት ደም ዘጋጥም ሞት ወገናትና ንዕገት!

የደም ልገሳ ዝግጅት (ለሁሉም እናዳርስ)

ነገ ግንቦት 5/2012 ዓ/ም ከጥዋቱ 2:00 ጀምሮ በዓይደር ሆስፒታል በተመላላሽ ቀዶ ህክምና ፊት ለፊት ከመቐለ ደም ባንክ ጋር በመተባበር የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ስለሚካሄድ በቦታው ተገኝተን እንለግስ።

ኮሮናን እየተከላከልን በደም ዕጥረት ምክንያት የሚያጋጥም የወገኖቻችን ሞት እንታደግ!
Forwarded from Deleted Account
I am Honored to introduce Dr Aklilu Hailemichael (Our Pride Alumni) as the newly appointed Executive director of TDA.

Please join us to Congratulate such a dream director with abundant relevant leadership experience in quality of education and foreign relations coupled with humble personality.

Who is Dr Aklilu?? We know the academic and diplomatic world knows him better than we do but here is a very brief introduction:

1 - April 2020 to June 2020, State Minister of Education mainly in charge of School Teachers and Leaders development as well as National Leadership for Curriculum development

2 - December 2016 - April 2020, State Minister of Foreign Affairs mainly in charge of Economic Diplomacy and Diaspora Affairs

3 - July 2013 - November 2016, Director General for National Education Strategy Center under Ministry of Education

4 - January 2009 - July 2013, Vice President, Aksum University

5 - November 2007 - December 2009, Vice Dean, Mekelle University College of Agriculture and Natural Resources

6 - January 2015 - December 2017, Deputy Chair, Tigrai Think Thank Group

7 - August 2018 - August 2019, Adjunct Research Fellow, Center for International Development Cooperation, South Korea

8 - December 2016 - Present, Adjunct Associate Professor, Food Security, College of Development Studies, Addis Ababa University

9 - Active Board Member with Ethiopian Airlines since March 2017

10 - Active Member of the Global Society of Tigrai Scholars and Professionals (GSTS)

11 - PhD (September 2007), Technology and Agrarian Development, Netherlands

12 - MSc (January 2000), Animal Production Systems, Netherlands

13 - BSc (August 1997), Animal and Range Sciences, Mekelle University
Forwarded from Deleted Account
Our Alumni Our Pride!
በ24 ሰዓታት ውስጥ 164 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 630 የላብራቶሪ ምርመራ 164 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 670 መድረሱንም የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል። ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የ5 ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉንም አስታውቅዋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ…

https://www.fanabc.com/በ24-ሰዓታት-ውስጥ-164-ሰዎች-የኮሮና-ቫይረስ-ሲ/
Forwarded from DW Info®
ዶ/ር ሊያ ታደሰ

💉🖍በሀገራችን የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ታማሚ ከተገኘ ዛሬ ሶስተኛ (3) ወሩን አስቆጥሯል።

💉🖍በመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ብዛት 250 የነበረ ሲሆን ባለፈው አንድ ወር ብቻ 2,420 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።

💉🖍ይህም ማለት ባለፈው 1 ወር ውስጥ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ከመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት ጋር ሲነፃፀር በ10 እጥፍ ጨምሯል።

💉🖍በመሆኑም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታየ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የወረርሽኙ መስፋፋት ግምት ወስጥ በማስገባት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባናል።

💉🖍መከላከል ከመታከም ይቀላል ፣ ቤት መቆየትም ሆስፒታል ከመተኛት ይሻላል ፣ የአፍና የአፍንጫን መሸፈኛ አድርጎ መተንፈስ በማሽን ከመተንፈስ ይልቃል።

💉🖍ስለሆነም እነዚህን አንዲሁም ሌሎችን የቫይረሱን መከላከያ መንገዶች ሳንዘናጋ በመተግበር እራሳችንንና የምንወዳቸውን ከኮሮና ቫይረስ በሽታ እንጠብቅ።

🔘⚪️🔘ንጠንቀቅ
🔘⚪️🔘ንፈናተት
🔘⚪️🔘ኢድና ብተደጋጋሚ ንተሓፀብ
🔘⚪️🔘ኣብ ገዛና ንኹን

💉Stay Home save lives.
💉ኣብ ገዛና ንኹን ሂወት ነድሕን።
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧🦋🥀🦋፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧

@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
A great memory with former Our students Union president @gideyleul. We greatly thank you for all your comitmet and leadership you shared us .🙏🙏
Join us @MUSUofficalchannell
At community service . Ambeta Campaign Adi-Gudem.
Join us @MUSUofficalchannell
Greetings From wana Gibi -Computational #Library. pic credit ;Haile Berhe .
Pls share us campus pic ,campus life to @Abrhaley_Arefaine
Join us @MUSUofficalchannell
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5644 የላብራቶሪ ምርመራ ሁለት መቶ ስልሳ ስምንት (268) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3,166 ደርሷል።

ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የስምንት ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፏል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሃምሳ-አምስት (55) ደርሷል፡፡ በህልፈተ ህይወታቸው የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ዝርዝር ሁኔታ እንደሚከለው ቀርቧል፡፡

ማስተካከያ፦ በሰኔ 4 ቀን ሪፖርት በተደረገው የዕለታዊ መግለጫ ቫይረሱ በምርመራ እንድተገኘባቸው ከተገለፁት ሰዎች መካከል አስራ ሰባቱ (17) ሰዎች ከዚህ ቀደም ሪፖርት ተደርገው በህክምና ማዕከል ውስጥ ያሉ እና ለክትትል ምርመራ የተደረገላቸው መሆናቸውን ከይቅርታ ጋር እንገልፃለን። በመሆኑም በግንቦት 4 ዕለት ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ አርባ ሰባት (147) ናቸው።

በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት አርባ አራት (44) ሰዎች (28 ከአዲስ አበባ፣ 6 ከአማራ ክልል፣ 4 ከአፋር ክልል፣ 3 ከኦሮሚያ ክልል እና 3 ከሐረሪ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 495 ነው።

@newsetv
Greetings From Adi-Haki Campus. Pic Credit; @Sellihom11 Gebrelibanos.
At celebration , campus life.
Join us @MUSUofficalchannell
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This is campus life,this is friendship. Thank you @Sellihom11 for sharing us to @Abrhaley_Arefaine ,From Adi-Haki campus. Have a blessing Sunday.
Join us @MUSUofficalchannell
Greetings From Arid Campus. Pic Credit; @plal29
Join us @MUSUofficalchannell
Greetings From Arid Campus. Pic Credit; @plal29
Join us @MUSUofficalchannell
2024/09/26 23:24:59
Back to Top
HTML Embed Code: