Telegram Web Link
Forwarded from Misgun Negash
Exam Schedule For Eit-m
ምልክታ
ናይ ኢትዮ-ቴሌኮም ናይ "የእናት መቀነት የኪስ ገንዘብ ድጋፍ" ተጠቀምቲ ንክትኮኑ ተመዝጊብኩም ዝነበርኩም እቲ ክፍሊት በቴሌ ብር ስለዝኮነ:-

1.እቲ ዘመዝገብክምዎ ስልኪ ቁፅሪ ብ ሽምኩም ምካኑ አረጋግፁ፥ተዘይኮይኑ ናብ ቴሌ ብምካድ ሽምኩም ቀይርዎ(መለለዪ መንነት ምሓዝ ከይትርስዑ)::

2.በድሕሪ'ዚ ቴሌ ብር አካውንት ምክፋትኩም አረጋግፁ::


N.B-ናይ መወዳእታ ዕለት ሰሉስ እዩ::እዘን ረቋሕታት ዘየማላእኩም ተምሃሮ ካፍቲ ሓጋዝ ተሳተፍቲ ከይኮንኩም ትተርፉ አለኩም::
ማስታወቂያ
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ

ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡

ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link)
(https://exam.ethernet.edu.et)
ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል [email protected] በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
Source Ministry of Education Facebook page
Forwarded from Misgun Negash
#For exit exam takers'
Every thing related to the preparation for the exit exam is in the hands of every campuses ,collages,schools and departments. so you all have to communicate with your respective Schools and departments.
#For Electrical and Computer engineering exit exam takers'
Our exit exam includes only the common courses,which are
1, Fundamentals of electrical circuit
2, introduction to computing
3,Applied electronics one
4,Signals and systems analysis
5,Digital logic design
6,Network analysis and synthesis.
So.you have to prepare based on this.

From Misgun
2024/09/21 17:04:17
Back to Top
HTML Embed Code: