Telegram Web Link
Forwarded from DW Info®
💉🖍የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የነፃ ዝውውር ማስፈፀሚያ መመሪያ ይፋ አደረገ!

💉🖍የኮቪድ 19ኝ ወረርሽኝ በመከሰቱ ተማሪዎች በነፃ እንዲዛወሩ የተወሰነውን ውሳኔ ተክትሎ የወጣው መመሪያ ለሁሉም የክልልና የከተማ አስተዳደሮች መላኩን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

💉🖍በመመሪያው እንደተገለፀው የነፃ ዝውውር የሚደረግላቸው በ2012ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርታቸውን ተከታትለው የወሰዱና ውጤታቸው በሮስተር የተመዘገበ መሆኑ የተረጋገጠላቸው እንዲሁም የመጀመሪያ ደረጃ የማታ ተማሪዎች የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ፈተና የወሰዱ ከሆነ ወደ ቀጣዩ ክፍል የሚዛወሩ ይሆናል::

💉🖍በሁለተኛ ደረጃ ከ 9-12ኛ ክፍል የሚማሩ የማታ ተማሪዎች ደግሞ አንድን ክፍል ለማጠናቀቅ ሦስት ሴሚስተር የሚጠበቅባቸው በመሆኑ የመጀመሪያውን ተርም ማጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ በአዲሱ የትምህርት ዘመን በጀመሩት ክፍል ወደ ሦስተኛ ተርም እንዲሸጋገሩ ተደርጎ የማካካሻ ስራ እንደሚሰራ ተመላክቷል፡፡

💉🖍የተማሪ ሪፖርት ካርድን በተመለከተ የአንደኛ ወሰነ ትምህርት ውጤታቸውን መመዘገብና በሁለተኛው ወሰነ ትምህርት ዓምድ ላይ በኮቪድ 19 ወረርሽን ምክንያት ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው ወደ ቀጣዩ ክፍል በነፃ ተዛውሯል/ራለች የሚል ተጽፎበት ለተማሪዎች መደረስ እንዳለበት ተገልጿል፡፡

💉🖍ከዚህ ቀደም ከክልልና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር በተደረገ ውይይት ከ8ኛ እና 12 ክፍል በስተቀር ሁሉም ተማሪዎች በነፃ ወደ ቀጣይ ክፍል እንዲዛወሩ ተደርጎ የማካካሻ ትምህርት እንዲሰጥ መወሰኑ ይታወሳል፡፡

🔘⚪️🔘ንጠንቀቅ
🔘⚪️🔘ንፈናተት
🔘⚪️🔘ኢድና ብተደጋጋሚ ንተሓፀብ
🔘⚪️🔘ኣብ ገዛና ንኹን
🔘⚪️🔘መሸፈኒ ኣፍን ኣፍንጫን (Mask) ንግበር።

💉Stay Home save lives.
💉ኣብ ገዛና ንኹን ሂወት ነድሕን።
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧🦋🥀🦋፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧

@Dweyane1967
@Dweyane1967bot
Forwarded from Deleted Account
Good News to all 2020 Graduating Classess
Forwarded from Deleted Account
Virtual-Career-expo-2020-poster-Amharic-1.pdf
3.2 MB
ቀኑ ደረሰ!!

ደረጃ ዶትኮም ለ 2012 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር, ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት, ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ነሀሴ 21, 2012 ላይ አዘጋጅቱአል::

ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕዩ ላይ ከ100 በላይ ድርጅቶች, ከ5000 በላይ ተመራቂ ተማሪዎች ከ10 የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የሚሳተፉ መሆኑን በታላቅ ደስታ እናበስራችኃለን::

መሳተፍ ለሚፈልግ የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች ይህን ደህረ ገፅ በመጫን መመዝገብ ይችላል::

https://medaxpo.dereja.com/en/registration

ለበለጠ መረጃ
CareerExpo.Dereja.com
From Dereja.Com and MUCC
Join @MUSUofficalchannell
From Dr Girmay-MU career center Director.
Join @MUSUofficalchannell
For all GC Students you are urgently Supposed to register for dereja.com at the ff link https://medaxpo.dereja.com/en/registration
join @MUSUofficalchannell
Forwarded from Aksum university student's union
ዶ/ር ፍሳሃየ አለምሰገድ !

- በ1970 ዓ.ም በትግራይ ክልል ዓድዋ ወረዳ ልዩ ስሙ ይሓ በተባለ ቦታ ነው የተወለዱት።

- ዶክተር ፍሳሃየ በጠቅላላ ሓኪም እና በሕብረተሰብ ጤና የኢፒዶሞሎጂ የማስተርስ ትምህርታቸውን አጠናቅቀዋል።

- በጅማ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በመምህርነት፣ በተማራማሪነትና በሙያ እማካሪነት ከ1994 ዓ/ም እስከ 2011 ዓ/ም አገልግለዋል።

- ከመስከረም 2012 ዓ.ም ጀምሮ ወደ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ክፍል ሲያገለግሉ ቆይተዋል።

- በእናቶች እና ህፃናት ህክምና፣ ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች፣ በስነ-ምግብ ፣ በወባ ፣ በኤች አይቪ ኤድስ እና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ጨምሮ በሌሎች የሕብረተሰብ ጤና ዘርፎች ከ50 በላይ ችግር ፈቺ ጥናቶችን በታዋቂ ጆርናሎች በማሳተም አዳዲስ እውቀቶች በማፍለቅ ለዓለም አሻራቸውን አሳርፈዋል።

- የኮሮና ወረርሺኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ፈጣን ግብረ መልስ ቡድን መሪ በመሆን ህዝባቸውን ከቫይረሱ ለመታደግ ሌተቀን ሲሰሩ ቆይተዋል።

- የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ባደረገላቸው ጥሪ በኮሮና ቫይረስ መረጃ ትንተና እና ትንበያ ክፍል በመስራት ላይ እያሉ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ህክምና ሲደረግላቸው ቆይቶ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ!

ነፍስ ይማር!
Join@akumk
The news which had been transmitted yesterday tonight by TG TV about our Uni was for PG Summer registration programs that begins today Nehase 02.But not for UG.
"Stay safe"
Join @MUSUofficalchannell
Forwarded from Deleted Account
Do you want to learn useful skills, experiences, and expertise that would improve your academic knowledge and help you in your career development?

The Mekelle American Corner (MAC), under U.S. Embassy Addis Ababa and MU, is launching training and mentorship program for its American
Spaces members and contacts. This program is intended to strengthen and enrich educational
experience sharing and peer to peer mentorship activities through volunteer initiatives. This opportunity will provide our American Spaces contacts to get free trainings via platforms such as Telegram and Zoom. The trainings and discussions will be offered on variety of areas like: English Language, STEAM, Life Skills, Leadership, Environmental issues, Health, and Business and Entrepreneurship. As this is going to be a virtual engagement, trainees should have access to a good Internet connection. Unfortunately, as our American Spaces currently remain closed due to COVID-19, all trainings will be held from an appropriate venue identified by the volunteer. If you wish to participate in this professional development opportunity, please complete the application form at https://forms.gle/h6uKpKm64N9kqWCn9 . Application deadline is August 14, 2020. You will be notified of the start date of the program. We look forward to your participation!
For any questions, please contact [email protected] .
Best regards,
American Spaces team
Mekelle American Corner-MAC
Forwarded from MEKELLE AMERICAN CORNER(MAC)
U.S. Embassy Addis Ababa is inviting you to a scheduled Zoom meeting.

Topic: EducationUSA: College Experience Sharing

by Alexis Coleman

Time: Aug 14, 2020 10:00 PM Nairobi
Join Zoom Meeting: https://zoom.us/j/94151462594

Meeting ID: 941 5146 2594
213.55.94.34 #E_Student access.A numbers had been asking me abt how to access E student outside campus,pls use the above link.
Join @MUSUofficalchannell
14 ቀናት ብቻ!!

ደረጃ ዶትኮም ለ 2012 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር, ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት, ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ነሀሴ 21, 2012 ላይ አዘጋጅቱአል::

መሳተፍ ለሚፈልግ የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች ይህን ደህረ ገፅ በመጫን መመዝገብ ይችላል::
https://dereja.medaxpo.com/register

ለበለጠ መረጃ
CareerExpo.Dereja.com
Telegram @Derejaofficial


#Dereja
#virtualcareerexpo
#youthdevelopment
#findyournextstep
Ke Fikre-seb Charity​! (Notice)
Hay guysoch edet nachu nehase 9 and 10 endetelemedew ye social media zemecha enakiahidalen so hulachinim yefikrsebin t shirt pp bemarg fb lay photowchin bemeposet lemahberachin eyetesebesebe yalewn yeabal dgoma enaberetatalen ❤️❤️❤️❤️❤️❤️ erasachinin Ke covid eyetebekin bedgami eskingenagn.
Join us @MUSUofficalchannell
Forwarded from Deleted Account
ያገባናል ኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ማህበር ከአጋሩ ከሻዴም ሚዲያ ኮሚኒኬሽን፣ ከቤይ ኢንተግሬትድ ቴክኖሎጂ ጋር እና ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የተቋረጠውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገጽ ለገጽ ትምህርትን በኦንላይ ለማሰቀጠል የሚቻልበትን መንገድ በተግባር ለማስጀመር በዛሬው እለት 09/12/2012 በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ተገኝቷል። በቆይታውም በርካታ ተግባራቶችን ያካሂዳል።
2024/09/27 01:19:59
Back to Top
HTML Embed Code: