Mekelle University Student Union
Photo
[ Album ]
#GAT የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
" 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ / 80 ፐርሰንታይል ያገኙ በሚፈልጉበት ተቋም ገብተው መማር ይችላሉ "
የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ የአገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (National GAT) የመቁረጫ ነጥብ አሳውቋል።
በዚህም መሠረት ፤ አጠቃላይ ከተፈተኑት ጥያቄዎች ውስጥ 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ ወይም 80 ፐርሰንታይል (80 Percentile) ያገኙ ተፈታኞች #ብቻ ለመማር በሚፈልጉበት ተቋም አመልክተው መማር የሚችሉ እንደሆነ ተገልጿል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ ውጤታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus በመግባት እና የተማሪውን የመግቢያ ስም (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) በመጠቀም ማረጋገጥ ይቻላሉ ተብሏል።
በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሰረት ፤ በሁሉም የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመንግስትና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾች በሙሉ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test-NGAT) ተፈትነው ያለፉ ብቻ መሆን እንዳለባቸው አቅጣጫ መቀመጡ ይታወሳል።
(ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)
* ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራር ማረጋገጡን በዚሁ አጋጣሚ ያሳውቃል።
via @tikvahethiopia
#GAT የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
" 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ / 80 ፐርሰንታይል ያገኙ በሚፈልጉበት ተቋም ገብተው መማር ይችላሉ "
የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ የአገራዊ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና (National GAT) የመቁረጫ ነጥብ አሳውቋል።
በዚህም መሠረት ፤ አጠቃላይ ከተፈተኑት ጥያቄዎች ውስጥ 62 (50%) እና በላይ ጥያቄዎችን የመለሱ ወይም 80 ፐርሰንታይል (80 Percentile) ያገኙ ተፈታኞች #ብቻ ለመማር በሚፈልጉበት ተቋም አመልክተው መማር የሚችሉ እንደሆነ ተገልጿል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመልካቾች ለማመልከት ሲመጡ ውጤታቸውን እንዲያቀርቡ በማድረግ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus በመግባት እና የተማሪውን የመግቢያ ስም (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) በመጠቀም ማረጋገጥ ይቻላሉ ተብሏል።
በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሰረት ፤ በሁሉም የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በመንግስትና በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾች በሙሉ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test-NGAT) ተፈትነው ያለፉ ብቻ መሆን እንዳለባቸው አቅጣጫ መቀመጡ ይታወሳል።
(ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)
* ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከትምህርት ሚኒስቴር አመራር ማረጋገጡን በዚሁ አጋጣሚ ያሳውቃል።
via @tikvahethiopia
ለሁሉም የ12ኛ መልቀቅያ ፈተና ኣልፋቹህ በተለያዩ ዩንቨርሲቲዎች ተመድባችሁ ትምህርት ያልጀመራቹ ተማሪዎች
በርእሱ ላይ እንደተገለፀው የ12ኛ መልቀቅያ ፈተና አልፋቹህ በተለያዩ ዩንቨርሲቲዎች ተመድባችህ ትምህርት ያልጀመራቹህ ተማሪዎች ከዛሬ ጥቅምት 26/2016 ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት በEiT-M ተማሪዎች ሕብረት ቢሮ ምዝገባ ስለሚካሄድ የማትሪክ ውጤታቹህ የሚገልፅ ሰርትፊኬት ይዛቹህ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን::
N.B- 1.ከዚህ በፊት በRegistrar ተመዝግባችሁ ለነበራችሁ አያጠቃልልም::
2.ይሄ ማስታወቂያ 2016 ዓ.ም ለተፈተኑ አያጠቃልልም::
አድራሻ - ዋና ግቢ አርክ Building ፊትንፊት L17-107
በርእሱ ላይ እንደተገለፀው የ12ኛ መልቀቅያ ፈተና አልፋቹህ በተለያዩ ዩንቨርሲቲዎች ተመድባችህ ትምህርት ያልጀመራቹህ ተማሪዎች ከዛሬ ጥቅምት 26/2016 ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት በEiT-M ተማሪዎች ሕብረት ቢሮ ምዝገባ ስለሚካሄድ የማትሪክ ውጤታቹህ የሚገልፅ ሰርትፊኬት ይዛቹህ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን::
N.B- 1.ከዚህ በፊት በRegistrar ተመዝግባችሁ ለነበራችሁ አያጠቃልልም::
2.ይሄ ማስታወቂያ 2016 ዓ.ም ለተፈተኑ አያጠቃልልም::
አድራሻ - ዋና ግቢ አርክ Building ፊትንፊት L17-107
ሎሚ 29/02/2016ዓ/ም ኣብ ኣሪድ ካምፖስ ብGc ኮሚቴ ዝተዳለወ ናይ Gc Cup ኩዕሶ እግሪ ወድድር ሎሚ ብዕሊ ተጀሚሩ ኣሎ።ኣብ ኣሪድ ካምፖስ ዘለኩም ተምሃሮ ኹልኩም እቲ ፀወታ ንክትከታተሉን ጋንታታኩም ንክትድግፉን ብክብሪ ንዕድመኩም።
ቦታ-አሪድ ስታዲየም
ቦታ-አሪድ ስታዲየም
Forwarded from Gech Well
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
GLOBAL ENTREPRENEURSHIP WEEK: The Startup ecosystem and Financial Aspects of Starting businesses in Ethiopia
Program: Hybrid
WHEN: November 15 and 16 2023
TIME: 1:30 PM (7:30 Local Time in the afternoon)
LOCATION: Mekelle American Corner, inside Science Museum Bdg, Adi-Haki Campus, Mekelle University
Program: Hybrid
WHEN: November 15 and 16 2023
TIME: 1:30 PM (7:30 Local Time in the afternoon)
LOCATION: Mekelle American Corner, inside Science Museum Bdg, Adi-Haki Campus, Mekelle University
Mekelle University is celebrating its 29th commencement on 18th Nov/2023 at Tigray Martyrs' Monument hall, Mekelle.
Congratulations, GC 2023!
Congratulations, GC 2023!
Our beloved students of mekelle university congradulations
I wish all the best for all of you on the behalf of the students union
After graduation we may stay in campus till 12/03/2016 to take the temporary document
— For Grade 12 graduates, Saturday, November 29, 2016 E.C from 2:30 to 5:30 a.m local time
— For Highschool Students; Saturday, November 29, 2016 E.C from 7:30 to 10:30 p.m local time
— University students; Sunday, November 30, 2016 E.C from 2:30 to 5:30 a.m local time
— Parents who wish to send their children abroad to study; Saturday, November 30, 2016 E.C from 7:30 to 10:30 pm local time
at the Northern Star International Hotel.
— For more information, please call them on 0988568800
— For Highschool Students; Saturday, November 29, 2016 E.C from 7:30 to 10:30 p.m local time
— University students; Sunday, November 30, 2016 E.C from 2:30 to 5:30 a.m local time
— Parents who wish to send their children abroad to study; Saturday, November 30, 2016 E.C from 7:30 to 10:30 pm local time
at the Northern Star International Hotel.
— For more information, please call them on 0988568800
Forwarded from Gebreslassie Berhe
EXIT exam re-sit-3-1.pdf
357.3 KB
Emailing EXIT exam re-sit-3-1.pdf