Telegram Web Link
#Raya University

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 06/2015 ዓ.ም ጀምሮ ነባር ተማሪዎቹን እየተቀበለ ነው።

ዩኒቨርሲቲው ከ900 በላይ ነባር ተማሪዎችን መቀበሉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፕ/ር ታደሰ ደጀኔ ተናግረዋል።

Via @tikvahuniversity
#Welcoming of Student
Raya University
Some additional pics on Raya Uni
Source -Gebru Desalegne on fb
Really our university trays to resume students to campus and our beloved students don't believe any notification pasted by media and Facebook, telegram.
You should have to follow only our university notification stamped by concerned part and by mekelle university student union notification
And student union coordinator es are nearly communicated with university management to announce you the specific time to enter
Not more than two weeks
Pls share this channel to get new information and additional information
በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲያስተምሩ ለነበሩ መምህራን ጥሪ ሊደረግ ነው፡፡

በትግራይ ክልል በሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ሲያስተምሩ የነበሩ መምህራን የሰሜኑ ጦርነት መቀስቀስን ተከትሎ ተፈናቅለው በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በጊዚያዊነት ተመድበው ሥራቸውን እንዲጀምሩ መደረጉ ይታወሳል።

"ነገር ግን አሁን ላይ ሁኔታዎች እየተስተካከሉ በመሆኑ መምህራኑ ወደቀድሞ ዩኒቨርሲቲዎቻቸው ተመልሰው ሥራቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ እንደሚደረግ" በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡

Via @tikvahuniversity
2024/09/23 01:28:45
Back to Top
HTML Embed Code: