👆ለሁሉም የዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች ፣ ለምክትል ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም ለተማሪ ህብረት ፕሬዝዳንቶች የቀረበ ጥሪ
፨ጉዳዩ፡ ኮሮናን እየተከላከሉ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትን መልሶ የመክፈትና ሰላማዊ አድርጎ የማስቀጠል የዝግጅት ምዕራፍ ግምገማ ማጠቃለያ መድረክ ለጥቅምት 5/13 ሃዋሳ
VIA #MOSHE
፨ጉዳዩ፡ ኮሮናን እየተከላከሉ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትን መልሶ የመክፈትና ሰላማዊ አድርጎ የማስቀጠል የዝግጅት ምዕራፍ ግምገማ ማጠቃለያ መድረክ ለጥቅምት 5/13 ሃዋሳ
VIA #MOSHE
Forwarded from Ethiopian Higher Education Institutions Students' Union
ሰላም ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኣመራሮች በሰላም እሴት ግንባታ ላይ ውይይት እያደረገ ነው።ሰብሰባው 02-05/02/2013 ዓም በ Skylight Hotel ለተከታታይ 4 ቀናት የሚቆይ ይሆናል።
Forwarded from Ethiopian Higher Education Institutions Students' Union
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የከፍተንኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የህግ የበላይነት ላይ ትኩረት ያደረገ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀምሯል።
Forwarded from Aksum university student's union
በኮቪድ_19_ወረርሽኝ_ወቅት_የትምህርትና_ሥልጠና_ተቋማትና_ማኅበረሰብ_መተዳደሪያ_መመሪያ_1.pdf
610.2 KB
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት የትምህርትና ሥልጠና ተቋማትና ማኅበረሰብ መተዳደሪያ መመሪያ ❗️
©የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር-Ministry of Science and Higher Education
@akumk
©የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር-Ministry of Science and Higher Education
@akumk
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች !
የጤና ሚኒስቴር ከጥቅምት 09-13/2013 የብቃት ምዘና ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
• የፈተናው ፕሮግራም
• ቦታ እና ሰዓት ከላይ መመልከት ትችላላችሁ።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል ማንኛዉም ተፈታኝ ወደ ፈተና ቦታ ሲመጣ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (mask) እንዲሁም የእጅ ማፅጃ ሳኒታይዘር ይዞ መምጣት የሚኖርበት መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጤና ሚኒስቴር ከጥቅምት 09-13/2013 የብቃት ምዘና ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
• የፈተናው ፕሮግራም
• ቦታ እና ሰዓት ከላይ መመልከት ትችላላችሁ።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል ማንኛዉም ተፈታኝ ወደ ፈተና ቦታ ሲመጣ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (mask) እንዲሁም የእጅ ማፅጃ ሳኒታይዘር ይዞ መምጣት የሚኖርበት መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
Forwarded from Wachemo University students' union
#UPDATE
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ማስቀጠያና ቅድመ ዝግጅት ማጠቃለያን እንዲሁም የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ ምላሽ ተግባራት ዝግጅት በተመለከተ ተቋማት የደርሱበትን ደረጃ ሊገመግም ነው።
በዚህ መድረክ ፦
• የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች
• የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚታ ሰብሳቢዎች
• የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣
• በከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ቁልፍ ሚኒ ያላቸው መንግስታዊ ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ይገኛሉ።
ከጥቅምት 6 እስከ 8 በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው መድረክ ላይ ፦
- ኮቪድ-19 በመከላከልና ሰላማዊ የመማር ማስተማርን በማረጋገጥ ላይ የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ሚና ፤
- በኮቪድ-19 ወቅት ትምህርትና ስልጠና ለማቀጠል የሚወሰዱ ክልከላዎች እና እርምጃዎች ፤
እንዲሁም ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና እንደገና ለማስጀመር ተቋማት የደረሱበትን ደረጃ በመገምገም ላይ የሚገኘው ግብረኃይል ሪፖርት መሰረት ወይይት ተደርጎ ውሳኔና ቀጣይ አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ።
VIA Tikvah
@WCUSU
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ማስቀጠያና ቅድመ ዝግጅት ማጠቃለያን እንዲሁም የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ ምላሽ ተግባራት ዝግጅት በተመለከተ ተቋማት የደርሱበትን ደረጃ ሊገመግም ነው።
በዚህ መድረክ ፦
• የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች
• የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚታ ሰብሳቢዎች
• የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣
• በከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ቁልፍ ሚኒ ያላቸው መንግስታዊ ተቋማት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ይገኛሉ።
ከጥቅምት 6 እስከ 8 በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው መድረክ ላይ ፦
- ኮቪድ-19 በመከላከልና ሰላማዊ የመማር ማስተማርን በማረጋገጥ ላይ የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ሚና ፤
- በኮቪድ-19 ወቅት ትምህርትና ስልጠና ለማቀጠል የሚወሰዱ ክልከላዎች እና እርምጃዎች ፤
እንዲሁም ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና እንደገና ለማስጀመር ተቋማት የደረሱበትን ደረጃ በመገምገም ላይ የሚገኘው ግብረኃይል ሪፖርት መሰረት ወይይት ተደርጎ ውሳኔና ቀጣይ አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ።
VIA Tikvah
@WCUSU
Announcement
The department of internal medicine, SPHMMC, kindly invites all qualified and competent applicants to apply for fellow-ship program in adult cardiology
Admission requirements
1. The candidate must have doctor of medicine from a recognized medical school
2. Completed residency program in internal medicine from a recognized medical school.
3. Served at least for two years
4. Must complete screening process for admission to be undertaken by the department of internal medicine including entrance examination.
5. Registered and licensed to practice internal medicine in Ethiopia by the relevant authorities.
6. Should have adequate physical and mental health to deliver both his/her academic and clinical service responsibilities.
Applicant should write a brief intent letter describing their interest in the fellowship, expectations and impact on their career after joining the program.
Applicants should submit the following documents.
Application letter
Recent CV with intent letter
Copy of credentials including degrees, student copy
Two letters of recommendation in a sealed envelope
Letter of sponsorship from sponsoring institution (not applicable for private/self-sponsoring applicants)
Interested applicants can apply in person to the department of internal medicine or use this email: [email protected] until October 25/2020.
Interview of candidates will be on November 10/2020 and admission will be December 01/2020
For further information you can use the following telephone numbers
Dr. Dawit: 0911714774
Dr. Seifu: 0911684654
The department of internal medicine, SPHMMC, kindly invites all qualified and competent applicants to apply for fellow-ship program in adult cardiology
Admission requirements
1. The candidate must have doctor of medicine from a recognized medical school
2. Completed residency program in internal medicine from a recognized medical school.
3. Served at least for two years
4. Must complete screening process for admission to be undertaken by the department of internal medicine including entrance examination.
5. Registered and licensed to practice internal medicine in Ethiopia by the relevant authorities.
6. Should have adequate physical and mental health to deliver both his/her academic and clinical service responsibilities.
Applicant should write a brief intent letter describing their interest in the fellowship, expectations and impact on their career after joining the program.
Applicants should submit the following documents.
Application letter
Recent CV with intent letter
Copy of credentials including degrees, student copy
Two letters of recommendation in a sealed envelope
Letter of sponsorship from sponsoring institution (not applicable for private/self-sponsoring applicants)
Interested applicants can apply in person to the department of internal medicine or use this email: [email protected] until October 25/2020.
Interview of candidates will be on November 10/2020 and admission will be December 01/2020
For further information you can use the following telephone numbers
Dr. Dawit: 0911714774
Dr. Seifu: 0911684654