🎖 #የሱልጣን_አልፐርስላን_የኢኽላስ_ውጤት🎖
✍ አሚር ሰይድ
እ.ኤ.አ በ1071 በቱርኮችና በሮማውያን መካከል ወደተደረገው የማላዝጊርት ጦርነት ከማምራቱ በፊት ሱልጣን አልፐርስላን ነጭ የሆነ ንፁህ ጨርቅ በእጁ ይዞ እንዲህ አለ፡- ሸሂድ ለመሆን ልባዊ ምኞቱን ለማሳካት “ይህ ከፈኔ ነው።” ወደ ጦርነት ልዘመት ነዉ ሁለት መልካም እድሎች እንዱን አላጣም። ወይ አሽንፍና በድል እመለሳለሁ፡፡ ካልሆነም ደግሞ ሰማእት ሆኜ ጀነት እገባለሁ፡፡ ከእኔ ጋር መሆን የምትፈልጉም ይህንን ሀሳብ በልባችሁ አስቀምጡ፡፡
በዚህ ጦርነት መካፈል የማትፈልጉ ደግሞ መሄድ ትችላላችሁ፡፡ ዛሬ ምንም ዓይነት ትዕዛዝ የሚስጣችሁ ሱልጣን እዚህ አይገኝም፡፡ እንዲሁም ለመታዘዝ የሚፈልግ ወታደርም መኖር የለበትም፡፡ ዛሬ እኔ ከእናንተ መካከል እንደ አንዱ ስሆን ከእናንተ ጋር የምዘምት ወታደር ነኝ፡፡ ከእኔ ጋር በመሄድ ስትዋጉ የተገደላችሁ ነፍሳችሁን ለአላህ ሰጥታችኋልና ሰማዕታት ትሆናላችሁ፡፡ ሆኖም ግን ሞት ሳያገኛችሁ ድል በማድረግ የተመለሳችሁ ጀግኖች ናችሁ፡፡ እኛን ትታችሁ ወደ ቤታችሁ የምትግቡ ግን መመለሻችሁ ውርደትና የጀሀነም እሳት መሆኑን እወቁ፡፡”
ይህን የመሰለ ኢኽላስ የነበረው ሱልጣን አልፐርስላን ከእርሱ አምስት እጅ የሚበልጥ ስራዊት ይዞ ይጠብቀው የነበረውን ሮማዊ ጀኔራል ድል አደረገው፡፡
ድል ያደረገዉ ጀነሯሉን አንተ በኔ ቦታ ብትሆን ምን ታደርጋለህ??ብሎ ሱልጣን አልፐርስላን ይጠይቀዋል
....አዉሬጄ ለሰዉ መቀጣጫ አድርጌ እገድልህ ነበር ይለዋል ጀነራሉ
....ሱልጣን አልፐርስላን ግን እኔ ግን ቂም ተበቃይ አይደለሁም ብሎ በነፃ ይለቀዋል፡፡ ግን ሱልጣን አልፐርስላን የሰጠዉን ምህረት የእሱ ወገኖች ግን አልሰጡትም አዋርደህናል ብለዉ አይኑን አጥፍተዉ የሞቱ መንስኤ ሆኑበት፡፡
✨ እውነተኛውን መድህን የሚያገኙት ንያቸውን ከልባቸው አስተካክለው የተነሱና ኢኽላሳቸውን ያሳመሩ ብቻ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ኢኽላስ ያላቸው ሰዎች ምንጊዜም ቢሆን ለአደጋ የተጋለጡ ናቸውና፤ ታላቁ የኢስላም አዛዥ ሱልጣን አልፐርስላንም ይህ ዓይነት አደጋ አልቀረለትም ነበር፡፡
በ1072 (እ.ኤ.አ) የማላዝጊርትን ድል ካጣጣመ በኋላ ፊቱን ያዞረው ወደ ማሻሩኒቨር ዘመቻ ነበር፡፡ ከእርሱ ጋር አብረው የተሰለፉ ብዙ ጀግኖች ነበሩ፡፡ አንድ ምሽግ ከበበ፡፡ ግና ዘመቻውን እዳር ማድረስ ሳይችል በአንድ ሙናፊቅ ሸፍጥ በጩቤ ተወጋ፡፡ ገዳዩን የርሱ ወታደሮች ወዲያው ሲገድሉት አልፐርስላን ግን ክፉኛ እንደቆሰለ ለጊዜው ቢተርፍም በ1072 ጥቅምት 25 ቀን በዚሁ አደጋ ሳቢያ ከጌታው ጋር ተገናኘ፡፡ ከመሞቱ በፊት የሚከተሉትን ቃላት ተናግሮ ነበር፡-
✏️✏️ ከጠላት ጋር በምጋጠምበት ጊዜ ልቅና ባለው ጌታዬ አላህ የምጠጋ ስሆን እርዳታውን ይሰጠኝ ዘንድም እለምነዋለሁ፡፡ ትናንት ግን አንድ ተራራ ስወጣ ከሰራዊቴ ብዛት የተነሳ ተራራው ከስሬ ያለ እስኪመስለኝ ድረስ ክፉኛ ኩራት ተሰማኝ። በልቤም ውስጥ እንዲህ የሚል ሀሳብ መጣብኝ፡- 'እኔ የዚህ ዓለም መሪ ነኝ፤ ከእንግዲህ ማን ነው የሚያሸንፈኝ?' በዚህ ሁኔታዬ ምክንያት ኃያሉ አላህ ከባሪያዎቹ መካከል መጥፎ በሆነው ሰው አማካይነት እነሆ! ቅጣቴን ሰጠኝ፡፡ ይህን የመሰለ ሀሳብ በልቤ በማሳደሬ ይምረኝ ዘንድ አላህን እለምነዋለሁ፡፡ እንዲሁም ባለፉት ጊዜያት የስራኋቸውን ስህተቶቼንና ሀጢአቴን ይቅር እንዲለኝ እማፀነዋለሁ፡፡ ከአላህ በስተቀር የሚያመልኩት ጌታ የለም፡፡ ነብዩ ሙሀመድ ﷺየአላህ መልዕክተኛ ናቸው...ብሎ ወደማይቀረዉ አኼራ ሄደ፡፡ አሏህ ኸይር ስራዉንና ሸሂድነቱን ይቀበለዉ፡፡
⚡️⚡️⚡️የኛስ ኢኽላስ መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ ፈትሸንዋል???
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
እ.ኤ.አ በ1071 በቱርኮችና በሮማውያን መካከል ወደተደረገው የማላዝጊርት ጦርነት ከማምራቱ በፊት ሱልጣን አልፐርስላን ነጭ የሆነ ንፁህ ጨርቅ በእጁ ይዞ እንዲህ አለ፡- ሸሂድ ለመሆን ልባዊ ምኞቱን ለማሳካት “ይህ ከፈኔ ነው።” ወደ ጦርነት ልዘመት ነዉ ሁለት መልካም እድሎች እንዱን አላጣም። ወይ አሽንፍና በድል እመለሳለሁ፡፡ ካልሆነም ደግሞ ሰማእት ሆኜ ጀነት እገባለሁ፡፡ ከእኔ ጋር መሆን የምትፈልጉም ይህንን ሀሳብ በልባችሁ አስቀምጡ፡፡
በዚህ ጦርነት መካፈል የማትፈልጉ ደግሞ መሄድ ትችላላችሁ፡፡ ዛሬ ምንም ዓይነት ትዕዛዝ የሚስጣችሁ ሱልጣን እዚህ አይገኝም፡፡ እንዲሁም ለመታዘዝ የሚፈልግ ወታደርም መኖር የለበትም፡፡ ዛሬ እኔ ከእናንተ መካከል እንደ አንዱ ስሆን ከእናንተ ጋር የምዘምት ወታደር ነኝ፡፡ ከእኔ ጋር በመሄድ ስትዋጉ የተገደላችሁ ነፍሳችሁን ለአላህ ሰጥታችኋልና ሰማዕታት ትሆናላችሁ፡፡ ሆኖም ግን ሞት ሳያገኛችሁ ድል በማድረግ የተመለሳችሁ ጀግኖች ናችሁ፡፡ እኛን ትታችሁ ወደ ቤታችሁ የምትግቡ ግን መመለሻችሁ ውርደትና የጀሀነም እሳት መሆኑን እወቁ፡፡”
ይህን የመሰለ ኢኽላስ የነበረው ሱልጣን አልፐርስላን ከእርሱ አምስት እጅ የሚበልጥ ስራዊት ይዞ ይጠብቀው የነበረውን ሮማዊ ጀኔራል ድል አደረገው፡፡
ድል ያደረገዉ ጀነሯሉን አንተ በኔ ቦታ ብትሆን ምን ታደርጋለህ??ብሎ ሱልጣን አልፐርስላን ይጠይቀዋል
....አዉሬጄ ለሰዉ መቀጣጫ አድርጌ እገድልህ ነበር ይለዋል ጀነራሉ
....ሱልጣን አልፐርስላን ግን እኔ ግን ቂም ተበቃይ አይደለሁም ብሎ በነፃ ይለቀዋል፡፡ ግን ሱልጣን አልፐርስላን የሰጠዉን ምህረት የእሱ ወገኖች ግን አልሰጡትም አዋርደህናል ብለዉ አይኑን አጥፍተዉ የሞቱ መንስኤ ሆኑበት፡፡
✨ እውነተኛውን መድህን የሚያገኙት ንያቸውን ከልባቸው አስተካክለው የተነሱና ኢኽላሳቸውን ያሳመሩ ብቻ ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ኢኽላስ ያላቸው ሰዎች ምንጊዜም ቢሆን ለአደጋ የተጋለጡ ናቸውና፤ ታላቁ የኢስላም አዛዥ ሱልጣን አልፐርስላንም ይህ ዓይነት አደጋ አልቀረለትም ነበር፡፡
በ1072 (እ.ኤ.አ) የማላዝጊርትን ድል ካጣጣመ በኋላ ፊቱን ያዞረው ወደ ማሻሩኒቨር ዘመቻ ነበር፡፡ ከእርሱ ጋር አብረው የተሰለፉ ብዙ ጀግኖች ነበሩ፡፡ አንድ ምሽግ ከበበ፡፡ ግና ዘመቻውን እዳር ማድረስ ሳይችል በአንድ ሙናፊቅ ሸፍጥ በጩቤ ተወጋ፡፡ ገዳዩን የርሱ ወታደሮች ወዲያው ሲገድሉት አልፐርስላን ግን ክፉኛ እንደቆሰለ ለጊዜው ቢተርፍም በ1072 ጥቅምት 25 ቀን በዚሁ አደጋ ሳቢያ ከጌታው ጋር ተገናኘ፡፡ ከመሞቱ በፊት የሚከተሉትን ቃላት ተናግሮ ነበር፡-
✏️✏️ ከጠላት ጋር በምጋጠምበት ጊዜ ልቅና ባለው ጌታዬ አላህ የምጠጋ ስሆን እርዳታውን ይሰጠኝ ዘንድም እለምነዋለሁ፡፡ ትናንት ግን አንድ ተራራ ስወጣ ከሰራዊቴ ብዛት የተነሳ ተራራው ከስሬ ያለ እስኪመስለኝ ድረስ ክፉኛ ኩራት ተሰማኝ። በልቤም ውስጥ እንዲህ የሚል ሀሳብ መጣብኝ፡- 'እኔ የዚህ ዓለም መሪ ነኝ፤ ከእንግዲህ ማን ነው የሚያሸንፈኝ?' በዚህ ሁኔታዬ ምክንያት ኃያሉ አላህ ከባሪያዎቹ መካከል መጥፎ በሆነው ሰው አማካይነት እነሆ! ቅጣቴን ሰጠኝ፡፡ ይህን የመሰለ ሀሳብ በልቤ በማሳደሬ ይምረኝ ዘንድ አላህን እለምነዋለሁ፡፡ እንዲሁም ባለፉት ጊዜያት የስራኋቸውን ስህተቶቼንና ሀጢአቴን ይቅር እንዲለኝ እማፀነዋለሁ፡፡ ከአላህ በስተቀር የሚያመልኩት ጌታ የለም፡፡ ነብዩ ሙሀመድ ﷺየአላህ መልዕክተኛ ናቸው...ብሎ ወደማይቀረዉ አኼራ ሄደ፡፡ አሏህ ኸይር ስራዉንና ሸሂድነቱን ይቀበለዉ፡፡
⚡️⚡️⚡️የኛስ ኢኽላስ መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ ፈትሸንዋል???
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
<የሰው ልጅ ሕያው ምሳሌ>
ይህ ፎቶ የተነሳው በቱርክ ፎቶግራፍ አንሺ ነው። የፎቶው መልእክት ይች ትንሽ ልጅ በአንድ የቱርክ መንደር የምትኖር ፍየል ጠባቂ(እረኛ) ናት ታዲይ ይች ልጅ ከምትጠብቃቸው ፍየሎች መሀል ድንገት አንዷ ፍየል ትወልዳለች የወለደችውን ፍየል ከምትጠብቅበት ቦታ ወደ ቤቷ ለመውሰድ ትፈልጋለች
ይሁንና መንገዱ በረዶ ስለነበር የወለደችው እናትና ልጇ በቅዝቃዜው ምክንያት ሊጎዱ ይችላሉ ብላ በማሰቧ የፍየሏንና የሕፃኑን ሕይወት ለመታደግ እናቲቱን ፍየል እሷ በትከሻዋ ተሸክማ አዲስ የተወለደውን ግልገል ደግሞ ውሻዋን አሸክማ ወደቤታቸው ለመጓዝ ቀዝቃዛውን ተራራ እየወጡ የሚያሳይ ፎቶ ነው።
እናም ይህ ይህ ፎቶ የሰው ልጅ ሕያው የመልካምነት ምሳሌ ነው ተብሎለታል እኛ ሰው በየ መንገዱ ክረምት ከበጋ ያውም ያለ በቂ ልብስ ውሎ ሲያድር ይበርደው አይመስለንም እሷ ግን ፍየሏ ስለወለደች ብቻ እናቲቱም የወለደችውም ልጅ ሊቀዘቅዛቸው ይችላል በዚህም የተነሳ ጉዳት ላይ ሊወድቁ ይችላሉ ብላ በማሰብ በልጅነት አቅሟ አዝላ ያውም በበረዶ የተሞላውን ተራራ ከቅዝቃዜ ጋር እየታገለች ተጉዛለች።
ልዩነታችን ሰው መሆናችን ላይ ነው ሰው ስትሆን እንኩዋንን ለሰው ልጅ ለእንሰሳትም ታዝናለህ እውነትም የሰው ልጅ የመልካምነት ህያው ምሳሌ !!!
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
ይህ ፎቶ የተነሳው በቱርክ ፎቶግራፍ አንሺ ነው። የፎቶው መልእክት ይች ትንሽ ልጅ በአንድ የቱርክ መንደር የምትኖር ፍየል ጠባቂ(እረኛ) ናት ታዲይ ይች ልጅ ከምትጠብቃቸው ፍየሎች መሀል ድንገት አንዷ ፍየል ትወልዳለች የወለደችውን ፍየል ከምትጠብቅበት ቦታ ወደ ቤቷ ለመውሰድ ትፈልጋለች
ይሁንና መንገዱ በረዶ ስለነበር የወለደችው እናትና ልጇ በቅዝቃዜው ምክንያት ሊጎዱ ይችላሉ ብላ በማሰቧ የፍየሏንና የሕፃኑን ሕይወት ለመታደግ እናቲቱን ፍየል እሷ በትከሻዋ ተሸክማ አዲስ የተወለደውን ግልገል ደግሞ ውሻዋን አሸክማ ወደቤታቸው ለመጓዝ ቀዝቃዛውን ተራራ እየወጡ የሚያሳይ ፎቶ ነው።
እናም ይህ ይህ ፎቶ የሰው ልጅ ሕያው የመልካምነት ምሳሌ ነው ተብሎለታል እኛ ሰው በየ መንገዱ ክረምት ከበጋ ያውም ያለ በቂ ልብስ ውሎ ሲያድር ይበርደው አይመስለንም እሷ ግን ፍየሏ ስለወለደች ብቻ እናቲቱም የወለደችውም ልጅ ሊቀዘቅዛቸው ይችላል በዚህም የተነሳ ጉዳት ላይ ሊወድቁ ይችላሉ ብላ በማሰብ በልጅነት አቅሟ አዝላ ያውም በበረዶ የተሞላውን ተራራ ከቅዝቃዜ ጋር እየታገለች ተጉዛለች።
ልዩነታችን ሰው መሆናችን ላይ ነው ሰው ስትሆን እንኩዋንን ለሰው ልጅ ለእንሰሳትም ታዝናለህ እውነትም የሰው ልጅ የመልካምነት ህያው ምሳሌ !!!
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖#ነፍስህ_ልትወጣ_ስትል_ልትሰራዉ_ትችላለህን❓
✍ አሚር ሰይድ
በአንዳንድ ዘገባዎች ተጠቅሶ እንደሚገኘው አንድ ልብስ ሰፊ አንድን ሷሊህ ሰው እንዲህ በማለት ይጠይቃቸዋል፡-
የክብርና የልእልና ባለቤት የሆነው አላህ የባሪያውን ተውበት ነፍሱ ልትወጣ ከጉሮሮው እስካልደረሰች ድረስ ይቀበለዋል ፤ በሚለው ሐዲስ ላይ ያለዎት አስተያየት ምንድን ነው? ብሎ ጠየቃቸዉ
ሷሊሁ ሰው ልብስ ሰፊውን እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ይህ እውነት ነው፡፡ ሆኖም ግን አንተ ስራህ ምን እንደሆነ ንገረኝ?
እኔማ ልብስ ሰፊ ነኝ' አለ፡፡
......በልብስ መስፋት ሂደት ውስጥ ቀላሉ ስራ ምንድን ነው?”
.....መቀሴን ይዤ ልብስ መቅደድ” አላቸው፡፡
"ለመሆኑ ይህን ስራ ስትሰራ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?”
"ለ30 ዓመታት ሰፍቻለሁ"
ነፍስህ ልትወጣ አንገትህ ላይ ስትደርስ መቀስህን ይዘህ ልብስ መቁረጥ የምትችል ይመስልሀል?”
"አይ እንደዛ ማድረግ አልችልም፡፡"
በዚህ ጊዜ ሷሊሁ ሰው እንዲህ አሉት፡-
“አንተ ልብስ ሰፊ ሆይ ላለፉት 30 ዓመታት ስታከናውነው የኖርከውን ነገር ነፍስህ ልትወጣ ስትል በቀላሉ ልትሰራው ካልቻልክ ከዚህ በፊት አድርገኸው የማታውቀውን ተውባ ነፍስህ ልትወጣ ስትቃረብ ማድረግ ይሳካልኛል ብለህ እንዴት ታስባለህ? አሁን ጥንካሬና ጉብዝና እያለህ ተውበት አድርግ፡፡ ያ ካልሆነ በመጨረሻው ሰዓትህ ምህረትና መልካም ፍፃሜን አታገኝም: …ለመሆኑ ሞት ከመምጣቱ በፊት ተውባ እንድታደርግ ከዚህ በፊት የነገረህ ሰው የለምን?''
በዚህ ጊዜ ልብስ ሰፊው በፍጥነት ተውበት አድርጎ ከልቡ ወደ ፈጣሪው መመለስ በመቻሉ ራሱም ሷሊህ ለመሆን በቃ፡፡
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ሲናገሩ፡- “ሰዎች እንዳኗኗራቸው ይሞታሉ፡፡ እንዳሟሟታቸውም ይቀሰቀሳሉ'' ብለዋል፡፡
✨✨✨ተውባን በማዘግየትና የሰይጣንን ጉትጐታ በማስተናገድ በወንጀል ላይ መቆየት ሕይወት በመጥፎ ሁኔታ እንድታልፍ ማድረግ መሆኑን ልብ ማለት ያሻል፡፡ ብልህ የሆነ አማኝ ለኃጢአቶቹ ምህረትን በመጠየቅ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ራሱን አዘጋጅቶ ይጠባበቃል።
🌹ረመዷን የተዉበት ወር ነዉና እንጠቀምበት
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
በአንዳንድ ዘገባዎች ተጠቅሶ እንደሚገኘው አንድ ልብስ ሰፊ አንድን ሷሊህ ሰው እንዲህ በማለት ይጠይቃቸዋል፡-
የክብርና የልእልና ባለቤት የሆነው አላህ የባሪያውን ተውበት ነፍሱ ልትወጣ ከጉሮሮው እስካልደረሰች ድረስ ይቀበለዋል ፤ በሚለው ሐዲስ ላይ ያለዎት አስተያየት ምንድን ነው? ብሎ ጠየቃቸዉ
ሷሊሁ ሰው ልብስ ሰፊውን እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ይህ እውነት ነው፡፡ ሆኖም ግን አንተ ስራህ ምን እንደሆነ ንገረኝ?
እኔማ ልብስ ሰፊ ነኝ' አለ፡፡
......በልብስ መስፋት ሂደት ውስጥ ቀላሉ ስራ ምንድን ነው?”
.....መቀሴን ይዤ ልብስ መቅደድ” አላቸው፡፡
"ለመሆኑ ይህን ስራ ስትሰራ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?”
"ለ30 ዓመታት ሰፍቻለሁ"
ነፍስህ ልትወጣ አንገትህ ላይ ስትደርስ መቀስህን ይዘህ ልብስ መቁረጥ የምትችል ይመስልሀል?”
"አይ እንደዛ ማድረግ አልችልም፡፡"
በዚህ ጊዜ ሷሊሁ ሰው እንዲህ አሉት፡-
“አንተ ልብስ ሰፊ ሆይ ላለፉት 30 ዓመታት ስታከናውነው የኖርከውን ነገር ነፍስህ ልትወጣ ስትል በቀላሉ ልትሰራው ካልቻልክ ከዚህ በፊት አድርገኸው የማታውቀውን ተውባ ነፍስህ ልትወጣ ስትቃረብ ማድረግ ይሳካልኛል ብለህ እንዴት ታስባለህ? አሁን ጥንካሬና ጉብዝና እያለህ ተውበት አድርግ፡፡ ያ ካልሆነ በመጨረሻው ሰዓትህ ምህረትና መልካም ፍፃሜን አታገኝም: …ለመሆኑ ሞት ከመምጣቱ በፊት ተውባ እንድታደርግ ከዚህ በፊት የነገረህ ሰው የለምን?''
በዚህ ጊዜ ልብስ ሰፊው በፍጥነት ተውበት አድርጎ ከልቡ ወደ ፈጣሪው መመለስ በመቻሉ ራሱም ሷሊህ ለመሆን በቃ፡፡
የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ሲናገሩ፡- “ሰዎች እንዳኗኗራቸው ይሞታሉ፡፡ እንዳሟሟታቸውም ይቀሰቀሳሉ'' ብለዋል፡፡
✨✨✨ተውባን በማዘግየትና የሰይጣንን ጉትጐታ በማስተናገድ በወንጀል ላይ መቆየት ሕይወት በመጥፎ ሁኔታ እንድታልፍ ማድረግ መሆኑን ልብ ማለት ያሻል፡፡ ብልህ የሆነ አማኝ ለኃጢአቶቹ ምህረትን በመጠየቅ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ራሱን አዘጋጅቶ ይጠባበቃል።
🌹ረመዷን የተዉበት ወር ነዉና እንጠቀምበት
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
#እራሳችንን_እንሁን
አንድ ቻይናዊ ባለትዳር በ2011 ውድ ባለቤቱን በፍርድ ቤት ፋይል ከፍቶ ከሷታል፡፡
የክሱም መነሻ ትክክለኛ መልኳ አስቀያሚ ነበር ይህንን ሳላቅ ነው ያገባሇት የሚል ሲሆን በሙግቱም ላይ አሸናፊ ሆኖል፡፡ ጉዳዩም እንዲ ነው ፤ ይህች ባለቤቱ በተፈጥሮ አስቀያሚ ነበረች፡፡ ነገር ግን ከእርሱ ጋር ከመተዋወቋ በፊት 100ሺ ዶላር (3ሚሊየን ብር) አውጥታ በሰርጀሪ ፊቷን አስቀይራ ውብ ኮረዳ ሆነች፡፡ በውጫዊ ውበቷና በቁንጅናዋ ተማርኮ በፍቅር ወድቆላት አገባት፡፡ ከፍቅር ወደ ጋብቻ ፤ ከጋብቻም ወደ ልጅ ማፍራት ተሸጋገሩ፡፡
በሶስተኛው ምዕራፍ ላይ ግን አንድ ያልተጠበቀ ችግር ተከሰተ ፤ ከሁለቱ ቆንጆ ባልና ሚስቶች የተወለዱ 3ልጆች የመጨረሻ ፉንጋ ሆኑ፡፡ ባል ወደ ክስ ሄደ የ DNA ምርመራ ሲደረግ ልጆቹ የሱ መሆናቸው ተረጋግጦ ተነገረው፡፡ በመጨረሻም የክሱን ጭብጥ ቀይሮ መሟገት ጀመረ፡፡ ከብዙ ክርክር ቡሀላ ሚስቱ በሰው ሰራሽ ዘዴ መልኳን አስቀይራ ልታማልለው እንደቻለች ተረጋገጠ፡፡ በዚህም ፍቺ አድርገው ሚስትየው የሞራል ካሳ እንድትከፍለው ተወሰነባት!
እራሳችን እንሁን 🙏🙏🙏
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
አንድ ቻይናዊ ባለትዳር በ2011 ውድ ባለቤቱን በፍርድ ቤት ፋይል ከፍቶ ከሷታል፡፡
የክሱም መነሻ ትክክለኛ መልኳ አስቀያሚ ነበር ይህንን ሳላቅ ነው ያገባሇት የሚል ሲሆን በሙግቱም ላይ አሸናፊ ሆኖል፡፡ ጉዳዩም እንዲ ነው ፤ ይህች ባለቤቱ በተፈጥሮ አስቀያሚ ነበረች፡፡ ነገር ግን ከእርሱ ጋር ከመተዋወቋ በፊት 100ሺ ዶላር (3ሚሊየን ብር) አውጥታ በሰርጀሪ ፊቷን አስቀይራ ውብ ኮረዳ ሆነች፡፡ በውጫዊ ውበቷና በቁንጅናዋ ተማርኮ በፍቅር ወድቆላት አገባት፡፡ ከፍቅር ወደ ጋብቻ ፤ ከጋብቻም ወደ ልጅ ማፍራት ተሸጋገሩ፡፡
በሶስተኛው ምዕራፍ ላይ ግን አንድ ያልተጠበቀ ችግር ተከሰተ ፤ ከሁለቱ ቆንጆ ባልና ሚስቶች የተወለዱ 3ልጆች የመጨረሻ ፉንጋ ሆኑ፡፡ ባል ወደ ክስ ሄደ የ DNA ምርመራ ሲደረግ ልጆቹ የሱ መሆናቸው ተረጋግጦ ተነገረው፡፡ በመጨረሻም የክሱን ጭብጥ ቀይሮ መሟገት ጀመረ፡፡ ከብዙ ክርክር ቡሀላ ሚስቱ በሰው ሰራሽ ዘዴ መልኳን አስቀይራ ልታማልለው እንደቻለች ተረጋገጠ፡፡ በዚህም ፍቺ አድርገው ሚስትየው የሞራል ካሳ እንድትከፍለው ተወሰነባት!
እራሳችን እንሁን 🙏🙏🙏
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>>>>>>>>>>>> #ዉዱዕ<<<<<<<<<<<<
✍ አሚር ሰይድ
ሁላችንም ብንሆን በቀጥታ ከፈጣሪያችን ጋር ወደምንገናኝበት የሶላት አምልኮ ከመሄዳችን በፊት የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ግዴታችን ነው፡፡ ይህን ጉዳይ ቸል ማለት ወይም እንደነገሩ መያዝ በዋነኛው የአምልኮ ተግባር (በሶላታችን) ላይ አፍራሽ ተፅእኖ ይኖረዋል፡፡
⚡️⚡️⚡️ አንድ ጊዜ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሱብሂን ሶላት እየሰገዱ ነበር፡፡ የሩምን ምዕራፍ እያነበቡ ሳሉ የተወሰነ ቦታ ላይ ተሳሳቱ፡፡ ሶላቱ እንደተጠናቀቀም ወደ ሰጋጆቹ ፊታቸውን አዙረው እንዲህ አሉ፡-
“አንዳንድ ሰዎች ዉዱእ ሳይኖራቸው ወደ መስጊድ ይመጣሉ፡፡ ይህም ሰይጣን በምናነበው የቁርአን አንቀፅ ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርግ በር ይከፍታል፡፡ ወደ መስጊድ ስትመጡ የቻላችሁትን ያክል ተጠንቅቃችሁ ዉዱእ አድርጉ፡፡"አሉ
ስለዚህም አካልን መታጠብና የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ሶላታችን ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ መውሰድ የሚገባን ወሳኝ እርምጃ ነው፡፡
>>>>> በተጨማሪም አንድ ሰው የቻለውን ያክል ዉዱእ ያለው ቢሆን ይህ ታላቅ የሆነ ፀጋ ነው፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሁሉንም ሥራቸውን ዉዱእ ያላቸው ሆነው መፈፀም ይመርጡና ይወዱም ነበር፡፡
⚡️⚡️⚡️ አቡ ጁሃይም (ረ.ዐ) እንዳስተላለፈው የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ አንድ ጊዜ ከጀመል ግምብ በኩል ሲመጡ አንድ ሰው አገኛቸውና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እርሳቸው ግን ለሰላምታው አፀፋ አልመለሱለትም ነበር፡፡ ሰውየው ወዲያው ወደ ግምቡ በመሄድ በመዳፎቹ ግድግዳውን ከመታ በኋላ እጆቹንና ፊቱን በማበስ (ተየሙም በማድረግ) ተመልሶ መጣና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እሳቸውም ለሰላምታው አፀፋውን መለሱ፡፡ በዚህ ድርጊታቸው ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ያስተላለፉት መልዕክት አንድ ሰው ምን ጊዜም ቢሆን ዉዱእ ያለው ሆኖ መንቀሳቀስ እንዳለበት ነው: ይህም ማንም ቢሆን የሚሰራውን ስራ ...ያ ሥራ የግዴታ ባይሆ እንኳን ዉዱዕ ካደረገ በኋላ ቢጀምረው ትሩፋቱ የበለጠ እንደሚሆን ያሳያል፡፡
⚡️⚡️⚡️በአንዳንድ ዘገባዎች መሰረት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ትጥበት በወጀበባቸዉ ጊዜ በግድግዳ ላይ መዳፎቻቸውን በማኖር ተየሙም ያደርጋሉ፡፡ ይህንም ያደርጉ የነበረው ዋናውን ትጥበት ከመፈፀማችው በፊት ያለ ዉዱእ እንዳይሆኑ በመፍራት ነው::(ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
💚 የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ይህን በመሰለ ሁኔታ ነበር ሕዝባቸዉን አካላዊና መንፈሳዊ ንፅህናውን እንዲጠብቅ ያስተምሩት የነበረው፡፡
✏️✏️አንድ ዕለት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና
ሙሀመድﷺ💚 ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ወደ አንድ የመቃብር ስፍራ ሄዱ፡፡ ከዚያም እንዲህ በማለት ለሙታን ዱዓ አደረጉ፡-
"እናንተ በዚህ ቦታ የሰፈራችሁ ምእመናን ሆይ! የአላህ ሰላምታ በእናንተ ላይ ይሁን፡፡ በአላህ ፈቃድ እኛም አንድ ቀን እንቀላቀላችኋለን። ወንድሞቼን ለማየት እንዴት ፈልጌያለሁ! እንዴት ነው የናፈቁኝ!”
"እኛ የእርስዎ ወንድሞች አይደለንምን?" በማለት ባልደረቦቻቸውጠየቋቸው፡፡
... እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡- “እናንተ ባልደረቦቼ ናችሁ፡፡ ወንድሞቼ እነዚያ ገና ወደዚህች ዓለም ያልመጡት ናቸው፡፡''
ባልደረቦቻቸው አሁንም ጠየቁ፡-
“የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ገና ወደዚህ ዓለም ያልመጡ የሆኑትን ሰዎች ከሕዝቦችዎ ውስጥ እንዴት ለይተው ያውቋቸዋል?'
....ነቢዩ ሙሀመድ ﷺሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-
ግምባሩና እግሩ ንፁህ ነጭ የሆነ ፈረስ ያለው ሰው አስቡ፡፡ ይህ ሰው ይህን ፈረሱን ከመንጋ ሙሉ ጥቁር ፈረሶች መካከል ሊለየው አይችልምን?"
በሚገባ ይለየዋል እንጂ የአላህ መልዕክተኛ" በማለት ተከታዮቻቸው መለሱ፡፡ የአላህ ነቢይና የተባረኩት መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ:-
እነዚያ ወንድሞቼ ፊታቸው፣ እጆቻቸውና እግሮቻቸው በሚያደርጉት ዉዱእ ምክንያት እያበሩ ወደእኔ ይመጣሉ፡፡ እኔ ደግሞ በሀውዴ ላይሆኜ የሚፈልጉትን ነገር ልስጣቸው እጠብቃቸዋለሁ። ሆኖም ግን ተጠንቀቁ! ከመንጋው ውስጥ በጥባጭ የሆነ ግመል እየተደበደበ ራቅ ተደርጐ እንደሚባረረው ሁሉ የተወሰኑ ሰዎች ከሀውዴ ይባረራሉ፡፡
....እኔም እንዲህ እያልኩ እጠራቸዋለሁ፡- 'ኑ ወደዚህ! እነርሱ የእኔ ሕዝቦች ናቸው' በዚህ ጊዜ እንዲህ እባላለሁ- 'ከአንተ በኋላ ብዙ ነገሮችን ቀይረዋል፡፡ ያንተን ሱና ትተው የጥመትን መንገድ ተከትለዋል
.... እኔም ይህን እንደሰማሁ እንዲህ እላለሁ፡-
'ከእኔ አርቁልኝ! ከእኔ አርቁልኝ!' " ሙስሊም ዘግበዉታል
🔰 ከዚህ በመጠኑ ዘለግ ያለ ሐዲስ ምን ተማርን? አዎን! እነዚያ ዉዱአቸውን አሳምረው የሚያደርጉ የአላህንና የመልዕክተኛዉን ﷺ ውዴታ የሚያገኙ ሲሆን እርሳቸውም ወንድሞቼ' በሚል የቀረቤታ አጠራር ጠርተዋቸዋል፡፡
ከእርሳቸው ሀውድ መራቅና መባረር ምንኛ እድለቢስነት ነው! ምንኛ አዋራጅ ሁኔታ ነው! እርሳቸውም ከእኔ አርቁልኝ' ብለው የመሰከሩበት ሰዉ ከዚያ ቡሀላ ምን እጣ ነዉ የሚገጥመዉ??አሏህ ይህን ከመሰለ ጥፋትና አደጋ ይሰዉረን!!!
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ሁላችንም ብንሆን በቀጥታ ከፈጣሪያችን ጋር ወደምንገናኝበት የሶላት አምልኮ ከመሄዳችን በፊት የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ግዴታችን ነው፡፡ ይህን ጉዳይ ቸል ማለት ወይም እንደነገሩ መያዝ በዋነኛው የአምልኮ ተግባር (በሶላታችን) ላይ አፍራሽ ተፅእኖ ይኖረዋል፡፡
⚡️⚡️⚡️ አንድ ጊዜ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሱብሂን ሶላት እየሰገዱ ነበር፡፡ የሩምን ምዕራፍ እያነበቡ ሳሉ የተወሰነ ቦታ ላይ ተሳሳቱ፡፡ ሶላቱ እንደተጠናቀቀም ወደ ሰጋጆቹ ፊታቸውን አዙረው እንዲህ አሉ፡-
“አንዳንድ ሰዎች ዉዱእ ሳይኖራቸው ወደ መስጊድ ይመጣሉ፡፡ ይህም ሰይጣን በምናነበው የቁርአን አንቀፅ ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርግ በር ይከፍታል፡፡ ወደ መስጊድ ስትመጡ የቻላችሁትን ያክል ተጠንቅቃችሁ ዉዱእ አድርጉ፡፡"አሉ
ስለዚህም አካልን መታጠብና የተሟላ ዉዱእ ማድረግ ሶላታችን ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ መውሰድ የሚገባን ወሳኝ እርምጃ ነው፡፡
>>>>> በተጨማሪም አንድ ሰው የቻለውን ያክል ዉዱእ ያለው ቢሆን ይህ ታላቅ የሆነ ፀጋ ነው፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ሁሉንም ሥራቸውን ዉዱእ ያላቸው ሆነው መፈፀም ይመርጡና ይወዱም ነበር፡፡
⚡️⚡️⚡️ አቡ ጁሃይም (ረ.ዐ) እንዳስተላለፈው የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ አንድ ጊዜ ከጀመል ግምብ በኩል ሲመጡ አንድ ሰው አገኛቸውና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እርሳቸው ግን ለሰላምታው አፀፋ አልመለሱለትም ነበር፡፡ ሰውየው ወዲያው ወደ ግምቡ በመሄድ በመዳፎቹ ግድግዳውን ከመታ በኋላ እጆቹንና ፊቱን በማበስ (ተየሙም በማድረግ) ተመልሶ መጣና ሰላምታ አቀረበላቸው፡፡ እሳቸውም ለሰላምታው አፀፋውን መለሱ፡፡ በዚህ ድርጊታቸው ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ያስተላለፉት መልዕክት አንድ ሰው ምን ጊዜም ቢሆን ዉዱእ ያለው ሆኖ መንቀሳቀስ እንዳለበት ነው: ይህም ማንም ቢሆን የሚሰራውን ስራ ...ያ ሥራ የግዴታ ባይሆ እንኳን ዉዱዕ ካደረገ በኋላ ቢጀምረው ትሩፋቱ የበለጠ እንደሚሆን ያሳያል፡፡
⚡️⚡️⚡️በአንዳንድ ዘገባዎች መሰረት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ትጥበት በወጀበባቸዉ ጊዜ በግድግዳ ላይ መዳፎቻቸውን በማኖር ተየሙም ያደርጋሉ፡፡ ይህንም ያደርጉ የነበረው ዋናውን ትጥበት ከመፈፀማችው በፊት ያለ ዉዱእ እንዳይሆኑ በመፍራት ነው::(ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
💚 የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ይህን በመሰለ ሁኔታ ነበር ሕዝባቸዉን አካላዊና መንፈሳዊ ንፅህናውን እንዲጠብቅ ያስተምሩት የነበረው፡፡
✏️✏️አንድ ዕለት የአላህ መልዕክተኛ ሀቢቡና
ሙሀመድﷺ💚 ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ወደ አንድ የመቃብር ስፍራ ሄዱ፡፡ ከዚያም እንዲህ በማለት ለሙታን ዱዓ አደረጉ፡-
"እናንተ በዚህ ቦታ የሰፈራችሁ ምእመናን ሆይ! የአላህ ሰላምታ በእናንተ ላይ ይሁን፡፡ በአላህ ፈቃድ እኛም አንድ ቀን እንቀላቀላችኋለን። ወንድሞቼን ለማየት እንዴት ፈልጌያለሁ! እንዴት ነው የናፈቁኝ!”
"እኛ የእርስዎ ወንድሞች አይደለንምን?" በማለት ባልደረቦቻቸውጠየቋቸው፡፡
... እርሳቸውም እንዲህ አሉ፡- “እናንተ ባልደረቦቼ ናችሁ፡፡ ወንድሞቼ እነዚያ ገና ወደዚህች ዓለም ያልመጡት ናቸው፡፡''
ባልደረቦቻቸው አሁንም ጠየቁ፡-
“የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ገና ወደዚህ ዓለም ያልመጡ የሆኑትን ሰዎች ከሕዝቦችዎ ውስጥ እንዴት ለይተው ያውቋቸዋል?'
....ነቢዩ ሙሀመድ ﷺሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-
ግምባሩና እግሩ ንፁህ ነጭ የሆነ ፈረስ ያለው ሰው አስቡ፡፡ ይህ ሰው ይህን ፈረሱን ከመንጋ ሙሉ ጥቁር ፈረሶች መካከል ሊለየው አይችልምን?"
በሚገባ ይለየዋል እንጂ የአላህ መልዕክተኛ" በማለት ተከታዮቻቸው መለሱ፡፡ የአላህ ነቢይና የተባረኩት መልዕክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ:-
እነዚያ ወንድሞቼ ፊታቸው፣ እጆቻቸውና እግሮቻቸው በሚያደርጉት ዉዱእ ምክንያት እያበሩ ወደእኔ ይመጣሉ፡፡ እኔ ደግሞ በሀውዴ ላይሆኜ የሚፈልጉትን ነገር ልስጣቸው እጠብቃቸዋለሁ። ሆኖም ግን ተጠንቀቁ! ከመንጋው ውስጥ በጥባጭ የሆነ ግመል እየተደበደበ ራቅ ተደርጐ እንደሚባረረው ሁሉ የተወሰኑ ሰዎች ከሀውዴ ይባረራሉ፡፡
....እኔም እንዲህ እያልኩ እጠራቸዋለሁ፡- 'ኑ ወደዚህ! እነርሱ የእኔ ሕዝቦች ናቸው' በዚህ ጊዜ እንዲህ እባላለሁ- 'ከአንተ በኋላ ብዙ ነገሮችን ቀይረዋል፡፡ ያንተን ሱና ትተው የጥመትን መንገድ ተከትለዋል
.... እኔም ይህን እንደሰማሁ እንዲህ እላለሁ፡-
'ከእኔ አርቁልኝ! ከእኔ አርቁልኝ!' " ሙስሊም ዘግበዉታል
🔰 ከዚህ በመጠኑ ዘለግ ያለ ሐዲስ ምን ተማርን? አዎን! እነዚያ ዉዱአቸውን አሳምረው የሚያደርጉ የአላህንና የመልዕክተኛዉን ﷺ ውዴታ የሚያገኙ ሲሆን እርሳቸውም ወንድሞቼ' በሚል የቀረቤታ አጠራር ጠርተዋቸዋል፡፡
ከእርሳቸው ሀውድ መራቅና መባረር ምንኛ እድለቢስነት ነው! ምንኛ አዋራጅ ሁኔታ ነው! እርሳቸውም ከእኔ አርቁልኝ' ብለው የመሰከሩበት ሰዉ ከዚያ ቡሀላ ምን እጣ ነዉ የሚገጥመዉ??አሏህ ይህን ከመሰለ ጥፋትና አደጋ ይሰዉረን!!!
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
=============== #ሶላት==============
✍አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚ስለሶላት አንገብጋቢነት እንዲህ ብለዋል፡-
አንድ ሰው ሩኩኡንና ሱጁዱን አሳምሮ ሶላቱን የሚሰግድ ከሆነ ሶላቱ ሰውየውን እንዲህ ይለዋል፡-
አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያሳምርህ!' ይህን ካለ በኋላ ወደ ሰማይ ይወጣል፡፡
ሰውየው ሶላቱን ሳያስተካክልና ሩኩእና ሱጁዱንም በግብር ይውጣ ከሰገደ ሶላቱ እንዲህ ይለዋል፡-
"እንዳበላሸኸኝ አንተንም አላህ ያበላሽህ፡፡'' ከዚያም እንደ አሮጌ ቁራጭጨርቅ ወርዶ ከፊቱ ላይ ይለጠፋል:: ብለዋል፡፡
>>>በቅዱስ ቁርአን እንዲህ የሚል አንቀፅ ተፅፎ እንገኛለን፡-ወዮላቸዉ ሰጋጆች፡ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸዉ ዘንጊዎች ለኾኑት(አል-ማዑን 4-5)
🌙🌙 ሚስወር ቢን መሕረማ (ረ.ዐ) እንዲህ ብሏል፡-
ኡመር ቢን አል ኸጧብ (ረ.ዐ) በጩቤ በተወጉ ጊዜ ህሊናቸውን ስተው መሬት ላይ ተዘረሩ፡፡ ልጠይቃቸው ከተኙበት ክፍል ገባሁ ሰውነታቸውን ሸፍነዋቸው እንደተንጋለሉ ነበር፡፡ ዙሪያቸውን ያሉትን ሰዎች ጠየቅኩ-
"አሁን እንዴት ናቸው?''
.....እንደምታየው ህሊናቸውን ስተዋል" በማለት መለሱልኝ።
“ለሶላት ጥሪ አደረጋችሁላቸውን? በህይወት ካሉ ከሶላት በስተቀር ሊያነቃቸው የሚችል አንድም ነገር የለም፡፡" በዚህ ጊዜ ሰዎቹ እንዲህ
የምእመናን አዛዥ ሆይ! ሶላት፣ ሶላት እየተሰገደ ነው፡፡” ይህን የሰሙት ኡመር (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
እንደዚያ ነው? ወላሂ ሶላትን የተወ፣ ከኢስላም አንዳች ነገር የለውም" ይህን ካሉ በኋላ ከሰውነታቸው ደም እየፈሰሰ ተነስተው ሶላታቸውን ስገዱ።" (ሃይሰሚ፣ ኢብን ሰዓድ፣ መውጦእ) ዘግበዉታል፡፡
🌙🌙 እጅግ በጣም ጠንካራና በአምልኮ ላይ ፅኑ በመሆኑ ታላቅ ምሳሌ ሆኖ ሊጠቀስ የሚችለው የካውካሱ ሙጃሂድ ሸይኽ ሻሚል ሲሆን በብዙ ቦታዎች ላይ በሳንጃ፣ በሰይፍና በጥይት ተመትቶ ቆስሏል፡፡ እኤአ በ1829 በተደረገው የጊርሚ መከላከል ጦርነት በሰይፍ በመወጋቱ በደረቱ በኩል የገባው ሰይፍ ሳንባውን፣ የጎን አጥንቱንና ከአንገቱ አካባቢ ክፉኛ ጐድቶት ነበር፡፡ ለስድስት ወራት ያክል ከታከመ በኋላ ነበር ለማገገም የበቃው፡፡
ይህ ወጣት ሙጃሂድ ከቆስለ በኋላ ለ25 ቀናት ያክል ህሊናውን ስቶ ነበር የቆየው፡፡ በ25ኛው ቀን መጨረሻ ላይ አይኑን ሲገልጥ ከአጠገቡ እናቱን እንዳያት ከአንደበቱ መጀመሪያ ያወጣቸው ቃላት እንዲህ የሚሉ ነበሩ፡-
#የምወድሽ_እናቴ! የሶላት ወቅት አልፎኝ ይሆን?''ነበር ያለዉ .....
🟢 ከፈርድ ሶላት ዉጭ በሱና ሶላት ላይ መጠንከር እንዳለብን የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-
በፍርዱ ቀን አንድ ባሪያ መጀመሪያ የሚጠየቀው ሶላቱን የተመለከተ ጥያቄ ነው፡፡ ግዴታ የተደረጉበት ሶላቶች የተስተካከሉ ከሆነ የእርሱ ጉዳይ ቀላል ስለሚሆን ሌላ ችግር ሳይገጥመው ፈተናውን ያልፋል፡፡ ሶላቱ ያልተስተካከለ ከሆነ ፈተናውን ስለሚወድቅ ከባድ ችግር ይገጥመዋል፡፡ የሰውዬው ፈርድ ሶላቶች ችግር ካለባቸው ኃያሉና የላቀ የሆነው አላህ እንዲህ ይላል፡-
“ባሪያዬ አንዳች ዓይነት የሱና ሶላት እንዳለው ፈልጉለት፡፡'' ሱና ሶላቶች በፈርድ ሶላት ላይ የተከሰተውን ጉድለት ያካክሳሉ፡፡ በዚህ ዓይነት በሌሎች ጉዳዮቹም ላይ ምርመራው ይቀጥላል፡፡” (ቲርሚዚ)
🔶 በፈርድ እና በሱና ሶላት ላይ ያለንን ቁርኝት እናስተካክል...እራሳችንን እንፈትሽ ሶላት ስንሰግድ የጠፋ እቃ መፈለጊያ አርገንዋል ወይስ በተመስጦት በሁሹዕ እየሰገድነዉ ነዉ ወይ??
🔶የእኛ ሶላት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዳሉት ሶላቱ አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ ያሳምርህ ከሚለን ዉስጥ ነን ወይስ አበላሽተህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያበላሽህ?? ከሚለዉ ወይስጥ ነን ወይ??
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚ስለሶላት አንገብጋቢነት እንዲህ ብለዋል፡-
አንድ ሰው ሩኩኡንና ሱጁዱን አሳምሮ ሶላቱን የሚሰግድ ከሆነ ሶላቱ ሰውየውን እንዲህ ይለዋል፡-
አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያሳምርህ!' ይህን ካለ በኋላ ወደ ሰማይ ይወጣል፡፡
ሰውየው ሶላቱን ሳያስተካክልና ሩኩእና ሱጁዱንም በግብር ይውጣ ከሰገደ ሶላቱ እንዲህ ይለዋል፡-
"እንዳበላሸኸኝ አንተንም አላህ ያበላሽህ፡፡'' ከዚያም እንደ አሮጌ ቁራጭጨርቅ ወርዶ ከፊቱ ላይ ይለጠፋል:: ብለዋል፡፡
>>>በቅዱስ ቁርአን እንዲህ የሚል አንቀፅ ተፅፎ እንገኛለን፡-ወዮላቸዉ ሰጋጆች፡ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸዉ ዘንጊዎች ለኾኑት(አል-ማዑን 4-5)
🌙🌙 ሚስወር ቢን መሕረማ (ረ.ዐ) እንዲህ ብሏል፡-
ኡመር ቢን አል ኸጧብ (ረ.ዐ) በጩቤ በተወጉ ጊዜ ህሊናቸውን ስተው መሬት ላይ ተዘረሩ፡፡ ልጠይቃቸው ከተኙበት ክፍል ገባሁ ሰውነታቸውን ሸፍነዋቸው እንደተንጋለሉ ነበር፡፡ ዙሪያቸውን ያሉትን ሰዎች ጠየቅኩ-
"አሁን እንዴት ናቸው?''
.....እንደምታየው ህሊናቸውን ስተዋል" በማለት መለሱልኝ።
“ለሶላት ጥሪ አደረጋችሁላቸውን? በህይወት ካሉ ከሶላት በስተቀር ሊያነቃቸው የሚችል አንድም ነገር የለም፡፡" በዚህ ጊዜ ሰዎቹ እንዲህ
የምእመናን አዛዥ ሆይ! ሶላት፣ ሶላት እየተሰገደ ነው፡፡” ይህን የሰሙት ኡመር (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
እንደዚያ ነው? ወላሂ ሶላትን የተወ፣ ከኢስላም አንዳች ነገር የለውም" ይህን ካሉ በኋላ ከሰውነታቸው ደም እየፈሰሰ ተነስተው ሶላታቸውን ስገዱ።" (ሃይሰሚ፣ ኢብን ሰዓድ፣ መውጦእ) ዘግበዉታል፡፡
🌙🌙 እጅግ በጣም ጠንካራና በአምልኮ ላይ ፅኑ በመሆኑ ታላቅ ምሳሌ ሆኖ ሊጠቀስ የሚችለው የካውካሱ ሙጃሂድ ሸይኽ ሻሚል ሲሆን በብዙ ቦታዎች ላይ በሳንጃ፣ በሰይፍና በጥይት ተመትቶ ቆስሏል፡፡ እኤአ በ1829 በተደረገው የጊርሚ መከላከል ጦርነት በሰይፍ በመወጋቱ በደረቱ በኩል የገባው ሰይፍ ሳንባውን፣ የጎን አጥንቱንና ከአንገቱ አካባቢ ክፉኛ ጐድቶት ነበር፡፡ ለስድስት ወራት ያክል ከታከመ በኋላ ነበር ለማገገም የበቃው፡፡
ይህ ወጣት ሙጃሂድ ከቆስለ በኋላ ለ25 ቀናት ያክል ህሊናውን ስቶ ነበር የቆየው፡፡ በ25ኛው ቀን መጨረሻ ላይ አይኑን ሲገልጥ ከአጠገቡ እናቱን እንዳያት ከአንደበቱ መጀመሪያ ያወጣቸው ቃላት እንዲህ የሚሉ ነበሩ፡-
#የምወድሽ_እናቴ! የሶላት ወቅት አልፎኝ ይሆን?''ነበር ያለዉ .....
🟢 ከፈርድ ሶላት ዉጭ በሱና ሶላት ላይ መጠንከር እንዳለብን የአላህ መልዕክተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-
በፍርዱ ቀን አንድ ባሪያ መጀመሪያ የሚጠየቀው ሶላቱን የተመለከተ ጥያቄ ነው፡፡ ግዴታ የተደረጉበት ሶላቶች የተስተካከሉ ከሆነ የእርሱ ጉዳይ ቀላል ስለሚሆን ሌላ ችግር ሳይገጥመው ፈተናውን ያልፋል፡፡ ሶላቱ ያልተስተካከለ ከሆነ ፈተናውን ስለሚወድቅ ከባድ ችግር ይገጥመዋል፡፡ የሰውዬው ፈርድ ሶላቶች ችግር ካለባቸው ኃያሉና የላቀ የሆነው አላህ እንዲህ ይላል፡-
“ባሪያዬ አንዳች ዓይነት የሱና ሶላት እንዳለው ፈልጉለት፡፡'' ሱና ሶላቶች በፈርድ ሶላት ላይ የተከሰተውን ጉድለት ያካክሳሉ፡፡ በዚህ ዓይነት በሌሎች ጉዳዮቹም ላይ ምርመራው ይቀጥላል፡፡” (ቲርሚዚ)
🔶 በፈርድ እና በሱና ሶላት ላይ ያለንን ቁርኝት እናስተካክል...እራሳችንን እንፈትሽ ሶላት ስንሰግድ የጠፋ እቃ መፈለጊያ አርገንዋል ወይስ በተመስጦት በሁሹዕ እየሰገድነዉ ነዉ ወይ??
🔶የእኛ ሶላት ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዳሉት ሶላቱ አሳምረህ እንደሰገድከኝ አላህ ያሳምርህ ከሚለን ዉስጥ ነን ወይስ አበላሽተህ እንደሰገድከኝ አላህ አንተንም ያበላሽህ?? ከሚለዉ ወይስጥ ነን ወይ??
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>>>>🎖🎖#የጀመአ_ሶላት🎖🎖<<<<<
✍ አሚር ሰይድ
💚ሀቡቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-አንድ ሰዉ አዘዉትሮ ወደ መስጊድ ሲመላለስ ካያችሁት ኢማን(እምነት)አለዉ ብላችሁ መስክሩለት ብለዋል፡፡
🟢 ሺፋ ቢንት አብዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች፡-
“አንድ ዕለት ኡመር ኢብን ኸጧብ (ረዐ) ሊጠይቁን ወደኛ መጡ። ሁለት የቤተሰባችን አባላት ተኝተው ሲመለከቱ እንዲህ በማለት ጠየቁ
"እነዚህ ሰዎች ምን ችግር ኖሮባቸው ነው በፈጅር ሶላት ላይ ከእኔ ጋር በጀማአ ያልሰገዱት?"
....እኔም የምእመናን አዛዥ ሆይ! ወቅቱ ረመዳን ነበርና እነርሱ የተራዊህን ሶላት በጀመዓ ሲሰግዱ ካነጉ በኋላ የፈጅርን ሶላትም አንድ ላይ ሰግደው ነው ወደ መኝታቸው የሄዱት” አልኳቸው፡
ኡመር ግን እንዲህ በማለት ተናገሩ፡-
እስከ ንጋት ድረስ ከመስገድ ይልቅ መስጂድ መጥተዉ ሱብሂን ሶላት ከእኔ ጋር መስገዳቸው ይበልጥ ያስደስተኛል...ብለዋል፡፡
🟡 ኡሙ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንደሚከተለው ብላለች፦
“አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) ወደ እኔ ሲመጣ ተናድዶ ነበር፡፡ እኔም ምንድን ነው እንዲህ ያናደደህ ? በማለት ስጠይቀው የሚከተለውን መልስ ሰጠኝ
እኔ የነብዩ ሙሀመድ ﷺ ኡማ (ሕዝብ) የማውቀው ሶላትን በጀማአ በመስገዱ ነው፡፡ ከመካከላቸው አንዱ ጀማዓ ያመለጠው እንደሆነ የሚቀጥለው የሶላት ወቅት እስኪመጣ ድረስ በተከታታይ ሲሰግድ ይቆያል፡፡ የኢሻን ሶላት በጀማዓ ካልሰገደ ራሱን በይበልጥ ይቀጣል። እስኪነጋ ድረስ ምንም ሳያቋርጥ ሲሰግድ ያድራል፡፡ (ኢብን ሐጀር)
አቡደርዳዕ ያናደደዉ ከጀመአ ሶላት ሰዉ ስለቀነሰ ነበር፡፡
🔴 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ 💚የተባረኩ ባልደረባዎች አንዱ የነበረው ሐሪስ ቢን ሀሰን (ረ.ዐ) ጋብቻ መሠረተ፡፡ በዚያ ጊዜ አንድ ያገባ ሰው ለብዙ ቀናት ከቤቱ አይወጣም ነበር፡፡ ስለሆነም በተለይ በሱብሂ ሶላት ወቅት ወደ መስጊድ አይሄድም ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ሐሪስ (ረ.ዐ) በጫጉላው ሌሊት የፈጅርን ሶላት ሊሰግድ ወደ መስጊድ ሄደ፡፡ ሰዎችም እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ባለፈው ምሽት ማግባትህን እናውቃለን፡፡ ታዲያ ቤትህን ለቅቀህ ልትመጣ የቻልከው እንዴት ነው?" እርሱም የሚከተለውን መልስ ሰጣቸው፡-
“በአላህ እምላለሁ! የሱብሂን ሶላት በጀመዓ እንዳልሰግድ የምታግደኝ ሴት ምን የተረገመች ብትሆን ነው''አላቸው (ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
🟣 መሐመድ ቢን ሰማድ አላህን በጣም የሚገዛ ሰው ነበር፡፡ በተለይም ደግሞ የጀመዓ ሶላትን በተመለከተ እጅግ በጣም ጠንቃቃ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ እንዲህ ይላል፡-
“ሶላቴን ሁልጊዜም የምሰግደው በጀማዓ ነው፡፡ ለአርባ ዓመታት ያክል የመጀመሪያው የሶላት ተክቢር (ተክቢረተል ኢሕራም) አምልጦኝ አያውቅም፡፡
ግን አንድ ጊዜ ብቻ እናቴን ሳስቀብር የመጀመሪያው ረከዓ አምልጦኛል፡፡ ያችን ያመለጠችኝን ረከዓ ለመተካትና የሙሉ ጀመዓ ሶላትን ምንዳ ለማግኘት አስቤ ያንን ሶላት ሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድኩት፡፡ በዚያው ሌሊት በሕልሜ እንዲህ ተባልኩ፡-
“ሙሐመድ ሆይ! ሶላትህን ለሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድክ፡፡ ይሁን እንጂ መላእክቶች በጀመዓ ሶላት ጊዜ አሚን' የሚሉትን በምን ታካክሰዋለህ?'' የሚል ህልም አየሁ ብሏል፡፡
🔵 አምር ቢን አብደላህ ሊሞት እያጣጣረ ነበር። ሩሁ ልትወጣ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ ማለቱን ያስተዋሉት ዙሪያውን ያሉት ዘመዶቹ ማልቀስ ጀመሩ። በዚህ መካከል የመግሪብ ሶላት መድረሱን የሚያበስረው አዛን ሲሰማ አምር በዙሪያው ያሉትን ሰዎች እንዲህ አላቸው፡-
......አንሱኝና ልሂድ!"
......ለምንድን ነው የምትነሳው? የት ለመሄድ ነው?'' አሉት፡፡
......“ወደ መስጊድ” አላቸው፡፡
...........እነርሱም በአግራሞት እያስተዋሉት
በዚህ ሁኔታ ላይ እያለህ?'' አሉት፡፡
......አምር ታላቅ ፅናት በሚታይበት መንፈስ እንዲህ አለ፡-
“ሱብሃነሏህ! ለሶላት ጥሪ ሲደረግ እየሰማችሁ አይደለምን? ከዚያ በኋላ መቅረት ይቻላልን? አንሱኝና ልሂድ እባካችሁ"አላቸዉ
በዚህ ዓይነት ሁኔታ ወደ መስጊድ ተወስዶ አንድ ረከዓ ሶላት ከሰገደ በኋላ በሱጁድ ላይ እያለ ነፍሱ ወጣች፡፡
⚡️⚡️⚡️ #ምን_ያማረ_መጨረሻ ነው፡፡ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ "እንዳኗኗራችሁ ትሞታላችሁ" ያሉትን ሐዲስ በትክክል ተግባራዊ ያደረገ ክስተት ነበር ይህ የአምር አሟሟት፡፡ በኃያሉ አላህ እዝነት በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለጀመዓ ሶላት ታላቅ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሰው በሚወደው ሶላት ላይ እያለ ነፍሱ ወጥታለች፡፡
#እኛም የጀመአ ሶላት ያግራልን ...ጀመአ ሶላት እንሂድ እንስገድ የሚል ጓደኛ ወፍቀን ያረብ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
💚ሀቡቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-አንድ ሰዉ አዘዉትሮ ወደ መስጊድ ሲመላለስ ካያችሁት ኢማን(እምነት)አለዉ ብላችሁ መስክሩለት ብለዋል፡፡
🟢 ሺፋ ቢንት አብዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ብላለች፡-
“አንድ ዕለት ኡመር ኢብን ኸጧብ (ረዐ) ሊጠይቁን ወደኛ መጡ። ሁለት የቤተሰባችን አባላት ተኝተው ሲመለከቱ እንዲህ በማለት ጠየቁ
"እነዚህ ሰዎች ምን ችግር ኖሮባቸው ነው በፈጅር ሶላት ላይ ከእኔ ጋር በጀማአ ያልሰገዱት?"
....እኔም የምእመናን አዛዥ ሆይ! ወቅቱ ረመዳን ነበርና እነርሱ የተራዊህን ሶላት በጀመዓ ሲሰግዱ ካነጉ በኋላ የፈጅርን ሶላትም አንድ ላይ ሰግደው ነው ወደ መኝታቸው የሄዱት” አልኳቸው፡
ኡመር ግን እንዲህ በማለት ተናገሩ፡-
እስከ ንጋት ድረስ ከመስገድ ይልቅ መስጂድ መጥተዉ ሱብሂን ሶላት ከእኔ ጋር መስገዳቸው ይበልጥ ያስደስተኛል...ብለዋል፡፡
🟡 ኡሙ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንደሚከተለው ብላለች፦
“አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) ወደ እኔ ሲመጣ ተናድዶ ነበር፡፡ እኔም ምንድን ነው እንዲህ ያናደደህ ? በማለት ስጠይቀው የሚከተለውን መልስ ሰጠኝ
እኔ የነብዩ ሙሀመድ ﷺ ኡማ (ሕዝብ) የማውቀው ሶላትን በጀማአ በመስገዱ ነው፡፡ ከመካከላቸው አንዱ ጀማዓ ያመለጠው እንደሆነ የሚቀጥለው የሶላት ወቅት እስኪመጣ ድረስ በተከታታይ ሲሰግድ ይቆያል፡፡ የኢሻን ሶላት በጀማዓ ካልሰገደ ራሱን በይበልጥ ይቀጣል። እስኪነጋ ድረስ ምንም ሳያቋርጥ ሲሰግድ ያድራል፡፡ (ኢብን ሐጀር)
አቡደርዳዕ ያናደደዉ ከጀመአ ሶላት ሰዉ ስለቀነሰ ነበር፡፡
🔴 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ 💚የተባረኩ ባልደረባዎች አንዱ የነበረው ሐሪስ ቢን ሀሰን (ረ.ዐ) ጋብቻ መሠረተ፡፡ በዚያ ጊዜ አንድ ያገባ ሰው ለብዙ ቀናት ከቤቱ አይወጣም ነበር፡፡ ስለሆነም በተለይ በሱብሂ ሶላት ወቅት ወደ መስጊድ አይሄድም ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ሐሪስ (ረ.ዐ) በጫጉላው ሌሊት የፈጅርን ሶላት ሊሰግድ ወደ መስጊድ ሄደ፡፡ ሰዎችም እንዲህ በማለት ጠየቁት፡-
“ባለፈው ምሽት ማግባትህን እናውቃለን፡፡ ታዲያ ቤትህን ለቅቀህ ልትመጣ የቻልከው እንዴት ነው?" እርሱም የሚከተለውን መልስ ሰጣቸው፡-
“በአላህ እምላለሁ! የሱብሂን ሶላት በጀመዓ እንዳልሰግድ የምታግደኝ ሴት ምን የተረገመች ብትሆን ነው''አላቸው (ሀይሰሚ ዘግበዉታል)
🟣 መሐመድ ቢን ሰማድ አላህን በጣም የሚገዛ ሰው ነበር፡፡ በተለይም ደግሞ የጀመዓ ሶላትን በተመለከተ እጅግ በጣም ጠንቃቃ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ እንዲህ ይላል፡-
“ሶላቴን ሁልጊዜም የምሰግደው በጀማዓ ነው፡፡ ለአርባ ዓመታት ያክል የመጀመሪያው የሶላት ተክቢር (ተክቢረተል ኢሕራም) አምልጦኝ አያውቅም፡፡
ግን አንድ ጊዜ ብቻ እናቴን ሳስቀብር የመጀመሪያው ረከዓ አምልጦኛል፡፡ ያችን ያመለጠችኝን ረከዓ ለመተካትና የሙሉ ጀመዓ ሶላትን ምንዳ ለማግኘት አስቤ ያንን ሶላት ሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድኩት፡፡ በዚያው ሌሊት በሕልሜ እንዲህ ተባልኩ፡-
“ሙሐመድ ሆይ! ሶላትህን ለሀያ አምስት ጊዜ ያክል ሰገድክ፡፡ ይሁን እንጂ መላእክቶች በጀመዓ ሶላት ጊዜ አሚን' የሚሉትን በምን ታካክሰዋለህ?'' የሚል ህልም አየሁ ብሏል፡፡
🔵 አምር ቢን አብደላህ ሊሞት እያጣጣረ ነበር። ሩሁ ልትወጣ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ ማለቱን ያስተዋሉት ዙሪያውን ያሉት ዘመዶቹ ማልቀስ ጀመሩ። በዚህ መካከል የመግሪብ ሶላት መድረሱን የሚያበስረው አዛን ሲሰማ አምር በዙሪያው ያሉትን ሰዎች እንዲህ አላቸው፡-
......አንሱኝና ልሂድ!"
......ለምንድን ነው የምትነሳው? የት ለመሄድ ነው?'' አሉት፡፡
......“ወደ መስጊድ” አላቸው፡፡
...........እነርሱም በአግራሞት እያስተዋሉት
በዚህ ሁኔታ ላይ እያለህ?'' አሉት፡፡
......አምር ታላቅ ፅናት በሚታይበት መንፈስ እንዲህ አለ፡-
“ሱብሃነሏህ! ለሶላት ጥሪ ሲደረግ እየሰማችሁ አይደለምን? ከዚያ በኋላ መቅረት ይቻላልን? አንሱኝና ልሂድ እባካችሁ"አላቸዉ
በዚህ ዓይነት ሁኔታ ወደ መስጊድ ተወስዶ አንድ ረከዓ ሶላት ከሰገደ በኋላ በሱጁድ ላይ እያለ ነፍሱ ወጣች፡፡
⚡️⚡️⚡️ #ምን_ያማረ_መጨረሻ ነው፡፡ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ "እንዳኗኗራችሁ ትሞታላችሁ" ያሉትን ሐዲስ በትክክል ተግባራዊ ያደረገ ክስተት ነበር ይህ የአምር አሟሟት፡፡ በኃያሉ አላህ እዝነት በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለጀመዓ ሶላት ታላቅ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሰው በሚወደው ሶላት ላይ እያለ ነፍሱ ወጥታለች፡፡
#እኛም የጀመአ ሶላት ያግራልን ...ጀመአ ሶላት እንሂድ እንስገድ የሚል ጓደኛ ወፍቀን ያረብ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
>>>><<<>> #የሌሊት_ሶላት<<<<<<<<<
✍ አሚር ሰይድ
‹‹ከሌሊቱ ጥቂትን ብቻ ይተኙ ነበሩ:: በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምህረትን ይለምናሉ፡፡›› (አዝ-ዛሪያት: 17-18)
🌙🌙 ፀጥ ባለውና ፍጥረታት ሁሉ በእንቅልፍ በተረቱበት ሌሊት የታላቅ ግርማና የመፈራት ባለቤት ከሆነው አላህ ጋር መገናኘት የሚያስገኘውን ሀሴት በጭራሽ በቃላት መግለፅ አይሞከርም፡፡ የሌሊት ሶላት ፅንፍ አልባ የሆነውን የአላህ እዝነት፣ ይቅርታውን እና ውዴታውንም ለማግኘት በፍጥነቱ ተወዳዳሪ የሌለው ፀጋ ነው፡፡ አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፡-
እነዚያ ለጌታቸዉ በግንባራቸዉ ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነዉ የሚያድሩት ናቸው(አል ፉርቃን 64)
🩵 #ሀቢቡና_ሰይዱና_ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዉ ሱሀባዎችን መክረዋል፡-
ሌሊት ተነስታችሁ ለመስገድ ጥረት አድርጉ፡፡ ይህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች ይስሩት የነበረና ከአላህ ጋር ለመቃረብም ሰበብ ይሆናችኋል፡፡ የሌሊት ሶላት ሀጢያትን ከመፈፀም እንድትቆጠቡ፣ ለሰራችሁትም ሀጥያት ምህረት እንድታገኙ ያደርጋል፡፡ ጭንቀትንም ያስወግዳል፡፡'' (ቲርሚዚ)
📕📕 የነቢዩላህ ሱለይማን (ዐ.ሰ) እናት ልጃቸውን እንዲህ ይሏቸው ነበር… "የምወድህ ልጄ! በሌሊት ብዙ አትተኛ፡፡ ሌሊት ብዙ መተኛት በፍርዱ ቀን አንድን ሰው #የመልካም_ስራ_ድሀ ያደርገዋልና፡፡'' ብለዉ ይመክሩት ነበር(ኢብኑ ማጃህ)
🏅🏅🏅አሊ ረዐ እንዳስተላለፉት ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- በጀነት ውስጥ አንድ ቤተመንግስት አለ፡፡ የውጪውን ከውስጥ ሆኖ የሚያሳይና ውስጡን ደግሞ ከውጪ ሆኖ የሚያሳይ ነው፡፡''
ይህን የሰማ አንድ ገጠሬ (አእራቢይ)፡-
“ይህ ቤተመንግስት ለማን ነው የአላህ መልዕክተኛ?" በማለት ጠየቃቸው
....እርሳቸውም እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ፡-
☞ንግግሩን በጥሩና ጣፋጭ በሆነ ሁኔታ ለሚናገር አንደበተ ለስላሳ፣
☞ሰዎችን መመገብ ለሚወድ፣
☞አዘውትሮ ለሚፆምና
☞ ሰዎች ሁሉ በእንቅልፍ በተያዙበት ጊዜ #ለአላህ_ብሎ_ተነስቶ_ለሚሰግድ_ሰው፡፡”ነዉ ብለዉ መለሱ(ቲርሚዚ)
⚡️⚡️⚡️በሌሊት የሚሰገድ ሶላት በጣም ጠቃሚ ነው ሲባል መንፈሳዊውንም ሆነ አካላዊውን ጤንነት ስለሚያጐናፅፍ ነው፡፡ የሌሊት ሶላት በሽታን በማራቅ ከአካላዊና መንፈሳዊ ደዌ ይፈውሳል፡፡ እንዲሁም ብልህነትንና ግርማን ያላበሳል፡፡ የሚከተለው ክስተት ምን ያህል አስጠንቃቂ ነው...
በያርሙክ ጦርነት ሁለቱ ሰራዊቶች እርስበርስ በተፋጠጡ ጊዜ የሮማውያን የጦር አዛዥ የሙስሊሞቹን ሁኔታ በመሰለል አንዳንድ መረጃዎችን ያቀብለው ዘንድ አንድ የአረብ ሰላይ ወደ ሙስሊሞቹ ሰፈር አሰማራ፡፡ ያ ሰላይ አስፈላጊ የሆነውን መረጃ ከሰበሰበ በኋላ ወደ ሮማውያኑ ሰፈር ሲመለስ የሚከተለው ጥያቄ ቀረበለት፡-
"ሙስሊሞቹ ያለብት ሁኔታ ምንድን ነው? አሁን ምን በመፈፀም ላይይገኛሉ? ሰዉየዉ በዓይኑ በብረቱ ያየውን እንዲህ ሲል ተናዘዘ፡-
باليل رهبان وبالنهار فرسان
በለሊት ሰዓቶቸ መናኞች በቀን ደግሞ ፈረሰኛ ተዋጊዎች ናቸው::" አለዉ ሰላዩ
....ይህን የሰማው የጦር አዛዥ የሚከተለውን ተናገረ፡-
"አሁን አንተ ያልከው እውነት ከሆነ በምድር ገፅ ላይ ሆነን ከእነርሱ ጋር ከምንዋጋ ይልቅ ሞተን ብናርፈውና ከምድር ስር ብንቀበር ይሻል ነበር አለ፡፡
✏️✏️✏️ የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ ባልደረቦችን በጦርነት ጊዜ ማንም አያሸንፋቸውም ነበር፡፡ የሮማውያን ንጉስ የነበረው ሂረቅል ሰራዊቱ ክፉኛ ከተደቆሰና ሽንፈትንም ከቀመሰ በኋላ በንዴት እንዲህ በማለት ተዋጊዎቹን ጠየቃቸው፡-
"ለእናንተ አፈርኩ! ከእናንተ ጋር የተዋጉት ሙስሊሞች እንደናንተው ሰዎች አይደሉምን?''
"እርግጥ ነው ሰዎች ናቸው'' አሉ ተዋጊዎቹ፡፡
"መልካም! በቁጥር የምትበልጧቸው እናንተ ናችሁ ወይስ እነርሱ?”
...."ከቁጥር አንፃር ከእነርሱ ይልቅ እኛ በብዙ እጅ የበለጥን ነን” አሉ፡፡
....."ታዲያ ሁልጊዜም ከእነርሱ ጋር ስትጋጠሙ በየጊዜው አስደንጋጭ ሽንፈት የሚገጥማችሁ ለምንድን ነው? በዚህ ጊዜ ከሮማውያኑ ውስጥ አንድ ብልህ የሆኑ አረጋዊ ሰው ከመቀመጫቸው ተነሱና እንዲህ የሚል ማጠቃለያ መልስ ሰጡ፦
ክቡር ሆይ! እነዚያ ሰዎች ሌሊታቸውን የሚያሳልፉት ፈጣሪያቸውን በማምለክ ሶላት እየሰገዱ ሲሆን ቀን ቀን ደግሞ ጿሚዎች ናቸው፡፡
☞ ቃል ኪዳናቸውን አያፈርሱም፣
☞መልካም ነገርን ለመፈፀምና እኩይ ምግባርን ለማስወገድ እርስበርሳቸው ይረዳዳሉ፡፡ ልናሸንፋቸው ያልቻልንበት ምስጢር ይህ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡”አለ
ይህን የሰማው ሂረቅል እንዲህ አለ፡-
“ትክክል ትክክል አንተ እውነቱን ተናግረሀል።አለዉ
🔰🔰 ለማጠቃለል የሌሊት ሶላት አእምሮን፣ መንፈስንና ልብን ለማስማማት ግንዛቤን፣ ስሜትንና የማስታወስ ኃይልን ለማስላት በጣም ምቹና ተመራጭ ነው፡፡
በአካልም ሆነ በመንፈስ ለመጠንከር የሚሻ ሰው የሌሊት ሶላትን ያዘውትር አላህ ይህን ሁሉ በማወቁ ነው በቁርአን እንደሚከተለው በማለት የሌሊት ሶላትን ትሩፋት (ፈዷኢል) የሚገልፀው፡፡
{ إِنَّ نَاشِئَةَ ٱلَّیۡلِ هِیَ أَشَدُّ وَطۡـࣰٔا وَأَقۡوَمُ قِیلًا }
የሌሊት መነሳት እርሷ ህዋሳትንና ልብን ለማስማማት በጣም ብርቱ ናት።ለማንበብም ትክከለኛ ናት::›› (አል-ሙዘሚል: 6)
✨✨አሏህ ያግራልን አሁን የረመዳን መጨረሻ አስርቱ ቀናት ላይ ስለሆን ተጠናክረን የለይል ሶላት ትሩፋት እንጠቀምበት....በዱአችሁ አትርሱኝ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
‹‹ከሌሊቱ ጥቂትን ብቻ ይተኙ ነበሩ:: በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምህረትን ይለምናሉ፡፡›› (አዝ-ዛሪያት: 17-18)
🌙🌙 ፀጥ ባለውና ፍጥረታት ሁሉ በእንቅልፍ በተረቱበት ሌሊት የታላቅ ግርማና የመፈራት ባለቤት ከሆነው አላህ ጋር መገናኘት የሚያስገኘውን ሀሴት በጭራሽ በቃላት መግለፅ አይሞከርም፡፡ የሌሊት ሶላት ፅንፍ አልባ የሆነውን የአላህ እዝነት፣ ይቅርታውን እና ውዴታውንም ለማግኘት በፍጥነቱ ተወዳዳሪ የሌለው ፀጋ ነው፡፡ አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፡-
እነዚያ ለጌታቸዉ በግንባራቸዉ ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነዉ የሚያድሩት ናቸው(አል ፉርቃን 64)
🩵 #ሀቢቡና_ሰይዱና_ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዉ ሱሀባዎችን መክረዋል፡-
ሌሊት ተነስታችሁ ለመስገድ ጥረት አድርጉ፡፡ ይህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች ይስሩት የነበረና ከአላህ ጋር ለመቃረብም ሰበብ ይሆናችኋል፡፡ የሌሊት ሶላት ሀጢያትን ከመፈፀም እንድትቆጠቡ፣ ለሰራችሁትም ሀጥያት ምህረት እንድታገኙ ያደርጋል፡፡ ጭንቀትንም ያስወግዳል፡፡'' (ቲርሚዚ)
📕📕 የነቢዩላህ ሱለይማን (ዐ.ሰ) እናት ልጃቸውን እንዲህ ይሏቸው ነበር… "የምወድህ ልጄ! በሌሊት ብዙ አትተኛ፡፡ ሌሊት ብዙ መተኛት በፍርዱ ቀን አንድን ሰው #የመልካም_ስራ_ድሀ ያደርገዋልና፡፡'' ብለዉ ይመክሩት ነበር(ኢብኑ ማጃህ)
🏅🏅🏅አሊ ረዐ እንዳስተላለፉት ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- በጀነት ውስጥ አንድ ቤተመንግስት አለ፡፡ የውጪውን ከውስጥ ሆኖ የሚያሳይና ውስጡን ደግሞ ከውጪ ሆኖ የሚያሳይ ነው፡፡''
ይህን የሰማ አንድ ገጠሬ (አእራቢይ)፡-
“ይህ ቤተመንግስት ለማን ነው የአላህ መልዕክተኛ?" በማለት ጠየቃቸው
....እርሳቸውም እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ፡-
☞ንግግሩን በጥሩና ጣፋጭ በሆነ ሁኔታ ለሚናገር አንደበተ ለስላሳ፣
☞ሰዎችን መመገብ ለሚወድ፣
☞አዘውትሮ ለሚፆምና
☞ ሰዎች ሁሉ በእንቅልፍ በተያዙበት ጊዜ #ለአላህ_ብሎ_ተነስቶ_ለሚሰግድ_ሰው፡፡”ነዉ ብለዉ መለሱ(ቲርሚዚ)
⚡️⚡️⚡️በሌሊት የሚሰገድ ሶላት በጣም ጠቃሚ ነው ሲባል መንፈሳዊውንም ሆነ አካላዊውን ጤንነት ስለሚያጐናፅፍ ነው፡፡ የሌሊት ሶላት በሽታን በማራቅ ከአካላዊና መንፈሳዊ ደዌ ይፈውሳል፡፡ እንዲሁም ብልህነትንና ግርማን ያላበሳል፡፡ የሚከተለው ክስተት ምን ያህል አስጠንቃቂ ነው...
በያርሙክ ጦርነት ሁለቱ ሰራዊቶች እርስበርስ በተፋጠጡ ጊዜ የሮማውያን የጦር አዛዥ የሙስሊሞቹን ሁኔታ በመሰለል አንዳንድ መረጃዎችን ያቀብለው ዘንድ አንድ የአረብ ሰላይ ወደ ሙስሊሞቹ ሰፈር አሰማራ፡፡ ያ ሰላይ አስፈላጊ የሆነውን መረጃ ከሰበሰበ በኋላ ወደ ሮማውያኑ ሰፈር ሲመለስ የሚከተለው ጥያቄ ቀረበለት፡-
"ሙስሊሞቹ ያለብት ሁኔታ ምንድን ነው? አሁን ምን በመፈፀም ላይይገኛሉ? ሰዉየዉ በዓይኑ በብረቱ ያየውን እንዲህ ሲል ተናዘዘ፡-
باليل رهبان وبالنهار فرسان
በለሊት ሰዓቶቸ መናኞች በቀን ደግሞ ፈረሰኛ ተዋጊዎች ናቸው::" አለዉ ሰላዩ
....ይህን የሰማው የጦር አዛዥ የሚከተለውን ተናገረ፡-
"አሁን አንተ ያልከው እውነት ከሆነ በምድር ገፅ ላይ ሆነን ከእነርሱ ጋር ከምንዋጋ ይልቅ ሞተን ብናርፈውና ከምድር ስር ብንቀበር ይሻል ነበር አለ፡፡
✏️✏️✏️ የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ ባልደረቦችን በጦርነት ጊዜ ማንም አያሸንፋቸውም ነበር፡፡ የሮማውያን ንጉስ የነበረው ሂረቅል ሰራዊቱ ክፉኛ ከተደቆሰና ሽንፈትንም ከቀመሰ በኋላ በንዴት እንዲህ በማለት ተዋጊዎቹን ጠየቃቸው፡-
"ለእናንተ አፈርኩ! ከእናንተ ጋር የተዋጉት ሙስሊሞች እንደናንተው ሰዎች አይደሉምን?''
"እርግጥ ነው ሰዎች ናቸው'' አሉ ተዋጊዎቹ፡፡
"መልካም! በቁጥር የምትበልጧቸው እናንተ ናችሁ ወይስ እነርሱ?”
...."ከቁጥር አንፃር ከእነርሱ ይልቅ እኛ በብዙ እጅ የበለጥን ነን” አሉ፡፡
....."ታዲያ ሁልጊዜም ከእነርሱ ጋር ስትጋጠሙ በየጊዜው አስደንጋጭ ሽንፈት የሚገጥማችሁ ለምንድን ነው? በዚህ ጊዜ ከሮማውያኑ ውስጥ አንድ ብልህ የሆኑ አረጋዊ ሰው ከመቀመጫቸው ተነሱና እንዲህ የሚል ማጠቃለያ መልስ ሰጡ፦
ክቡር ሆይ! እነዚያ ሰዎች ሌሊታቸውን የሚያሳልፉት ፈጣሪያቸውን በማምለክ ሶላት እየሰገዱ ሲሆን ቀን ቀን ደግሞ ጿሚዎች ናቸው፡፡
☞ ቃል ኪዳናቸውን አያፈርሱም፣
☞መልካም ነገርን ለመፈፀምና እኩይ ምግባርን ለማስወገድ እርስበርሳቸው ይረዳዳሉ፡፡ ልናሸንፋቸው ያልቻልንበት ምስጢር ይህ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡”አለ
ይህን የሰማው ሂረቅል እንዲህ አለ፡-
“ትክክል ትክክል አንተ እውነቱን ተናግረሀል።አለዉ
🔰🔰 ለማጠቃለል የሌሊት ሶላት አእምሮን፣ መንፈስንና ልብን ለማስማማት ግንዛቤን፣ ስሜትንና የማስታወስ ኃይልን ለማስላት በጣም ምቹና ተመራጭ ነው፡፡
በአካልም ሆነ በመንፈስ ለመጠንከር የሚሻ ሰው የሌሊት ሶላትን ያዘውትር አላህ ይህን ሁሉ በማወቁ ነው በቁርአን እንደሚከተለው በማለት የሌሊት ሶላትን ትሩፋት (ፈዷኢል) የሚገልፀው፡፡
{ إِنَّ نَاشِئَةَ ٱلَّیۡلِ هِیَ أَشَدُّ وَطۡـࣰٔا وَأَقۡوَمُ قِیلًا }
የሌሊት መነሳት እርሷ ህዋሳትንና ልብን ለማስማማት በጣም ብርቱ ናት።ለማንበብም ትክከለኛ ናት::›› (አል-ሙዘሚል: 6)
✨✨አሏህ ያግራልን አሁን የረመዳን መጨረሻ አስርቱ ቀናት ላይ ስለሆን ተጠናክረን የለይል ሶላት ትሩፋት እንጠቀምበት....በዱአችሁ አትርሱኝ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖#ሶላት_አሰጋገድ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
✍አሚር ሰይድ
የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚 ባልደረባዎች በሶላት ላይ ለአላህ የነበራቸውን ፍራቻና መተናነስ የሚደንቅና የሚገርም ነዉ እስኪ የአሊ ረዐ የገጠመዉን ታሪክ እነሆ
⚡️⚡️⚡️ በአንድ ጦርነት ላይ በዓሊ (ረ.ዐ) እግር የቀስት አረር ተሰካባቸው፡፡ ከዚያም ሰዎች ሊያወጡት ሲሞክሩ ከባድ ህመም ስላስከተለባቸው ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
“ሶላት ስሰግድ ያን ጊዜ ታወጡልኛላችሁ፡፡" ሰዎቹም እንደተባሉት ዓሊ (ረ.ዐ) ሶላት ላይ በቆሙ ጊዜ ያለምንም ችግር መዝዘው አወጡላቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ምንም ህመም ያልተሰማቸውና ሶላታቸውን ተረጋግተው
የጨረሱት ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
.....“ምንድን ነው ያደረጋችሁት?'
.........“የቀስቱን አረር መዘን አወጣንልዎ፡፡" አሏቸዉ፡፡ ይሄን ያህል ሶላት ላይ ሲሆኑ ቀጥታ ጌታቸዉ ጋር በኹሹዕ ይሰግዱ ነበር...የእኛስ ሶላት አሰጋገድ አስተዉለንዋልን???
⚡️⚡️⚡️ ዓሊ(ረ.ዐ)እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዉ ነበር ፡-የምእመናን አዛዥ ሆይ! የሶላት ሰአት ሲቃረብ የፊትዎ ቀለም የሚቀያየረዉና የሚንቀጠቀጡት ለምንድን ነዉ ??
ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ """ይህ ሰአት ሰማያትና ምድር እንዲሁም ተራሮች ሊሸከሙት እንዳልቻሉ በመግለፅ ያልተቀበሉትን አደራ ወደ ባለቤቱ የመመለሻ ሰአት በመሆኑ ነዉ ፡፡እኔ በትክክል መቻሌን አለመቻሌን አላዉቅም ለዛ ነዉ አሏቸዉ
✏️✏️ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 የልጅ ልጅ የሆነዉ ሀሰን(ረ.ዐ) ምን ጊዜም ዉዱዕ ባደረገ ቁጥር ፊቱ ይገረጣ ነበር
አንድ ዕለት አንድ ሰዉ ሀሰን ሆይ!!! ዉዱዕ ባደረግክ ቁጥር ፊትህ የሚገረጣዉና ወደ ቢጫነት የሚቀየረዉ ለምንድን ነዉ ?? በማለት ጠየቀዉ
ሀሰን (ረ.ዐ) የሚከተለዉን መልስ ሰጠ፡- ብቸኛዉ የሀይል ባለቤት ታላቅና ባለግርማ ከሆነዉ አላህ ፊት የመቅረቢያ ሰአት በመሆኑ ነዉ ""
ሀሰን(ረ.ዐ) ወደ መስጊድ ሲገባ የሚከተለዉን ዱአ ያደርግ ነበር፡-
#ጠባቂየ_ሆይ!!!! ባሪያህ በቤትህ ደጃፍ ላይ ደርሷል፡፡ምህረት ሁሉ በእጅህ የሆነዉ ሆይ!!! ሀጢያተኛዉ ባሪያህ ወደ አንተ መጥቷል ፡፡ ቅን ባሪያዎችህ ሌሎች ሰዎች የሰሩባቸዉን መጥፎ ነገር ይቅር እንዲሉ አዘሀል፡፡ ምክንያቱም አንተ ይቅር ባይና ቸር ነህ፡፡ አላህ ሆይ በተለመደዉ ይቅር ባይነትህና ምህረትህ በደሌን ይቅር በል እዘንልኝም፡፡ ይል ነበር
ለሶላት ክብር ፍራቻ ነበራቸዉ እኛስ ??ብዙዎቻችን የመስጊድ ሙአዚን አዛን ሲል ሳንጠላዉ እንቀራለን ብላችሁ ነዉ?? ከኔ ጀምር ማን ነዉ አላህን ፈርቶ ሶላትን የሚሰግደዉ??? መልሱን ሁሉም በየቤቱ
✏️✏️ #ዘይኑል_አቢዲን ሁልጊዜም ዉዱዕ ሊያደርጉ ሲዘጋጁ ፊታቸው ይገረጣል፤ እንዲሁም ሶላት ሲጀምሩ እግሮቻቸው ይንቀጠቀጣሉ፡ ይህ ሁኔታ የሚታይባቸው ለምን እንደሆነ ተጠይቀው ሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-ከማን ፊት ለመቆም እየተዘጋጀሁ እንዳለሁ አትገነዘቡምን?”ብለዉ መለሱላቸዉ
በአንድ ወቅት ዘይኑል አቢዲን ከቤታቸው ውስጥ ሆነው እያሉ ቤታቸው ተቃጠለ🔥🔥🔥፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ሁኔታ እርሳቸው አላወቁም ነበር፣ ሶላታቸውን እንደጨረሱ ስለተፈጠረው ሁኔታ ከነገሯቸው በኋላ ሰዎች የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡላቸው።
ቤትዎ በእሳት መያያዙን እንዳይገነዘቡ ያደረገዎት ነገር ምንድን ነው?”
ዘይኑል አቢዲን እንዲህ አሉ፡- "በመጪው ዓለም የሰውን ልጅ የሚጠብቀውና የተደገሰለትን የጀሀነም እሳት🔥🔥🔥 ሳስብ የዚህችን ዓለም እሳት እንድዘነጋው አደረገኝ፡፡"
ብለዉ መለሱላቸዉ
🌟🌟 የሙስሊም ቢን ያሲር ሶላትም ተመሳሳይ ሁኔታ ይንፀባረቅበት ነበር። አንድ ጊዜ በበስራ መስጊድ ውስጥ ይሰግድ ነበር፡ በቅፅበት መስጊዱ ተደርምሶ መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ይሁን እንጂ ሙስሊም ቢን ያሲር ይህን ክስተት ሳይገነዘብ በሶላቱ ላይ እንደተመሰጠ ቀጥሏል፡፡ ሶላቱን እንደጨረሰም ሰዎች ጠየቁት፡-
መስጊድ በላይህ ላይ እየተደረመሰ አንተ ግን አንድ ኢንች እንኳን አልተንቀሳቀስክም ይህ ሁኔታ ምንድን ነዉ?
ብለዉ ጠየቁት
....ሙስሊም ቢን ያሲር በመደነቅ የሚከተለዉን ጥያቄ
ለጠያቂዎች መልሶ አቀረበላቸዉ
...እንዴ! መስጊድ ተደርምሷል ነው የምትሉኝ?''
ጠያቂዎቹ በሙስሊም ቢን ያሲር መልስ ተአጀቡ::
✏️✏️ አንድ የአላህ ወዳጅ እንዲህ ይላል፡- “እኔ የዙህርን ሶላት ከዘኑን መስሪ ኋላ ቆሜ በመስገድ ላይ ነበርኩ፡፡ ያ ብሩክ ሰው 'አላሁ አክበር' ሲል #አላህ የሚለው ቃል በእርሱ ላይ የሚፈጥረውን ተፅእኖ ሳስተውል በአካሉ ውስጥ ነፍስ ያለው እስከማይመስል ድረስ ድርቅ ብሎ ነበር የሚቆመው፡፡ #አክበር የሚለውንም ከአፉ ሲያወጣው ከቃሉ ከባድነት ባለግርማ መሆን የተነሳ ልቤ ፍርስ ልትል ምንም አይቀራትም ነበር::
✏️✏️ አምር ኢብን አብዱሏህ ሶላት ላይ በሚቆምበት ጊዜ ከውጨኛው ዓለም ጋር የሚያስተሳስረው ነገር ሁሉ ይቆረጥና ከአላህ ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያውክ አንዳችም ነገር አይፈጠርበትም ነበር፡፡''
ይህንን ሁኔታ ራሱ በአንደበቱ ሲገልፅ እንዲህ ይል ነበር፡-
“እኔ ሶላት ላይ እያለሁ የሰዎችን ድርጊትና ድምፅ ከምከታተል በቀስት ፍላፃ ሰውነቴን ብወጋ ይሻለኛል፡፡"ይል ነበር...
⚠️⚠️⚠️የእኛስ ሶላት ፈትሸነዉ እናዉቃለን??አሁን ላይ ሰዉ በስራ ቦታ እቤት ሲሰግድ ገና አሰጋጁን ኢና አእጦይናን ለሁለት አድርግ...እየተባለ ከአንገት በላይ እየሰገድን ነዉ ያለነዉ...አንተ አንቺስ ሁላችንም ሶላታችንን ፈትሸንዋልንን???
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💚 ባልደረባዎች በሶላት ላይ ለአላህ የነበራቸውን ፍራቻና መተናነስ የሚደንቅና የሚገርም ነዉ እስኪ የአሊ ረዐ የገጠመዉን ታሪክ እነሆ
⚡️⚡️⚡️ በአንድ ጦርነት ላይ በዓሊ (ረ.ዐ) እግር የቀስት አረር ተሰካባቸው፡፡ ከዚያም ሰዎች ሊያወጡት ሲሞክሩ ከባድ ህመም ስላስከተለባቸው ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
“ሶላት ስሰግድ ያን ጊዜ ታወጡልኛላችሁ፡፡" ሰዎቹም እንደተባሉት ዓሊ (ረ.ዐ) ሶላት ላይ በቆሙ ጊዜ ያለምንም ችግር መዝዘው አወጡላቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ምንም ህመም ያልተሰማቸውና ሶላታቸውን ተረጋግተው
የጨረሱት ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ አሉ፡-
.....“ምንድን ነው ያደረጋችሁት?'
.........“የቀስቱን አረር መዘን አወጣንልዎ፡፡" አሏቸዉ፡፡ ይሄን ያህል ሶላት ላይ ሲሆኑ ቀጥታ ጌታቸዉ ጋር በኹሹዕ ይሰግዱ ነበር...የእኛስ ሶላት አሰጋገድ አስተዉለንዋልን???
⚡️⚡️⚡️ ዓሊ(ረ.ዐ)እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዉ ነበር ፡-የምእመናን አዛዥ ሆይ! የሶላት ሰአት ሲቃረብ የፊትዎ ቀለም የሚቀያየረዉና የሚንቀጠቀጡት ለምንድን ነዉ ??
ዓሊ (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት መልስ ሰጡ """ይህ ሰአት ሰማያትና ምድር እንዲሁም ተራሮች ሊሸከሙት እንዳልቻሉ በመግለፅ ያልተቀበሉትን አደራ ወደ ባለቤቱ የመመለሻ ሰአት በመሆኑ ነዉ ፡፡እኔ በትክክል መቻሌን አለመቻሌን አላዉቅም ለዛ ነዉ አሏቸዉ
✏️✏️ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 የልጅ ልጅ የሆነዉ ሀሰን(ረ.ዐ) ምን ጊዜም ዉዱዕ ባደረገ ቁጥር ፊቱ ይገረጣ ነበር
አንድ ዕለት አንድ ሰዉ ሀሰን ሆይ!!! ዉዱዕ ባደረግክ ቁጥር ፊትህ የሚገረጣዉና ወደ ቢጫነት የሚቀየረዉ ለምንድን ነዉ ?? በማለት ጠየቀዉ
ሀሰን (ረ.ዐ) የሚከተለዉን መልስ ሰጠ፡- ብቸኛዉ የሀይል ባለቤት ታላቅና ባለግርማ ከሆነዉ አላህ ፊት የመቅረቢያ ሰአት በመሆኑ ነዉ ""
ሀሰን(ረ.ዐ) ወደ መስጊድ ሲገባ የሚከተለዉን ዱአ ያደርግ ነበር፡-
#ጠባቂየ_ሆይ!!!! ባሪያህ በቤትህ ደጃፍ ላይ ደርሷል፡፡ምህረት ሁሉ በእጅህ የሆነዉ ሆይ!!! ሀጢያተኛዉ ባሪያህ ወደ አንተ መጥቷል ፡፡ ቅን ባሪያዎችህ ሌሎች ሰዎች የሰሩባቸዉን መጥፎ ነገር ይቅር እንዲሉ አዘሀል፡፡ ምክንያቱም አንተ ይቅር ባይና ቸር ነህ፡፡ አላህ ሆይ በተለመደዉ ይቅር ባይነትህና ምህረትህ በደሌን ይቅር በል እዘንልኝም፡፡ ይል ነበር
ለሶላት ክብር ፍራቻ ነበራቸዉ እኛስ ??ብዙዎቻችን የመስጊድ ሙአዚን አዛን ሲል ሳንጠላዉ እንቀራለን ብላችሁ ነዉ?? ከኔ ጀምር ማን ነዉ አላህን ፈርቶ ሶላትን የሚሰግደዉ??? መልሱን ሁሉም በየቤቱ
✏️✏️ #ዘይኑል_አቢዲን ሁልጊዜም ዉዱዕ ሊያደርጉ ሲዘጋጁ ፊታቸው ይገረጣል፤ እንዲሁም ሶላት ሲጀምሩ እግሮቻቸው ይንቀጠቀጣሉ፡ ይህ ሁኔታ የሚታይባቸው ለምን እንደሆነ ተጠይቀው ሲመልሱ እንዲህ አሉ፡-ከማን ፊት ለመቆም እየተዘጋጀሁ እንዳለሁ አትገነዘቡምን?”ብለዉ መለሱላቸዉ
በአንድ ወቅት ዘይኑል አቢዲን ከቤታቸው ውስጥ ሆነው እያሉ ቤታቸው ተቃጠለ🔥🔥🔥፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ሁኔታ እርሳቸው አላወቁም ነበር፣ ሶላታቸውን እንደጨረሱ ስለተፈጠረው ሁኔታ ከነገሯቸው በኋላ ሰዎች የሚከተለውን ጥያቄ አቀረቡላቸው።
ቤትዎ በእሳት መያያዙን እንዳይገነዘቡ ያደረገዎት ነገር ምንድን ነው?”
ዘይኑል አቢዲን እንዲህ አሉ፡- "በመጪው ዓለም የሰውን ልጅ የሚጠብቀውና የተደገሰለትን የጀሀነም እሳት🔥🔥🔥 ሳስብ የዚህችን ዓለም እሳት እንድዘነጋው አደረገኝ፡፡"
ብለዉ መለሱላቸዉ
🌟🌟 የሙስሊም ቢን ያሲር ሶላትም ተመሳሳይ ሁኔታ ይንፀባረቅበት ነበር። አንድ ጊዜ በበስራ መስጊድ ውስጥ ይሰግድ ነበር፡ በቅፅበት መስጊዱ ተደርምሶ መሬት ላይ ወደቀ፡፡ ይሁን እንጂ ሙስሊም ቢን ያሲር ይህን ክስተት ሳይገነዘብ በሶላቱ ላይ እንደተመሰጠ ቀጥሏል፡፡ ሶላቱን እንደጨረሰም ሰዎች ጠየቁት፡-
መስጊድ በላይህ ላይ እየተደረመሰ አንተ ግን አንድ ኢንች እንኳን አልተንቀሳቀስክም ይህ ሁኔታ ምንድን ነዉ?
ብለዉ ጠየቁት
....ሙስሊም ቢን ያሲር በመደነቅ የሚከተለዉን ጥያቄ
ለጠያቂዎች መልሶ አቀረበላቸዉ
...እንዴ! መስጊድ ተደርምሷል ነው የምትሉኝ?''
ጠያቂዎቹ በሙስሊም ቢን ያሲር መልስ ተአጀቡ::
✏️✏️ አንድ የአላህ ወዳጅ እንዲህ ይላል፡- “እኔ የዙህርን ሶላት ከዘኑን መስሪ ኋላ ቆሜ በመስገድ ላይ ነበርኩ፡፡ ያ ብሩክ ሰው 'አላሁ አክበር' ሲል #አላህ የሚለው ቃል በእርሱ ላይ የሚፈጥረውን ተፅእኖ ሳስተውል በአካሉ ውስጥ ነፍስ ያለው እስከማይመስል ድረስ ድርቅ ብሎ ነበር የሚቆመው፡፡ #አክበር የሚለውንም ከአፉ ሲያወጣው ከቃሉ ከባድነት ባለግርማ መሆን የተነሳ ልቤ ፍርስ ልትል ምንም አይቀራትም ነበር::
✏️✏️ አምር ኢብን አብዱሏህ ሶላት ላይ በሚቆምበት ጊዜ ከውጨኛው ዓለም ጋር የሚያስተሳስረው ነገር ሁሉ ይቆረጥና ከአላህ ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያውክ አንዳችም ነገር አይፈጠርበትም ነበር፡፡''
ይህንን ሁኔታ ራሱ በአንደበቱ ሲገልፅ እንዲህ ይል ነበር፡-
“እኔ ሶላት ላይ እያለሁ የሰዎችን ድርጊትና ድምፅ ከምከታተል በቀስት ፍላፃ ሰውነቴን ብወጋ ይሻለኛል፡፡"ይል ነበር...
⚠️⚠️⚠️የእኛስ ሶላት ፈትሸነዉ እናዉቃለን??አሁን ላይ ሰዉ በስራ ቦታ እቤት ሲሰግድ ገና አሰጋጁን ኢና አእጦይናን ለሁለት አድርግ...እየተባለ ከአንገት በላይ እየሰገድን ነዉ ያለነዉ...አንተ አንቺስ ሁላችንም ሶላታችንን ፈትሸንዋልንን???
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #ለቁርአን_ያለን_ቦታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
አላህ በተከበሩ ቃሉ እንዲህ ይላል
{ وَإِذَا قُرِئَ ٱلۡقُرۡءَانُ فَٱسۡتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمۡ تُرۡحَمُونَ }
ቁርአንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ፀጥም (ዝም) በሉ ይታዘንላችኋልና፡፡(አል-አዕራፍ 204)
✨✨ በሀዲሰል ቁድስ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 እንዲህ ብለዋል፡-
በሌሊት ሁለት ረከዓ ሶላት እየሰገደ ቁርአን ከሚያነብ ሰው የበለጠ አላህ ማንንም አያዳምጥም፡፡ ባሪያው በሶላት ላይ እስካለ ድረስም የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይሰፍናል፡፡ ባሪያው አላህን ከማንም በላይ ይበልጥ የሚቀርበው ቁርአንን በሚያነብበት ጊዜ ነው፡፡" (ቲርሚዚ)
✨✨ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርዓንን ተማሩ፣ ከዚያም አንብቡት! ሌሎችም እንዲያነቡትና እንዲሰሩበትም ገፋፉ፡፡ ምክንያቱም ቁርአንን የተማረ፣ ያነበበና የሰራበት ሰው በጠርሙስ ውስጥ እንደታሸገና መዓዛው ሁሉንም እንደሚያውድ ሚስክ ብጤ ነው፡፡ #ቁርአንን_ተምሮ_የማይሰራበት የታሸገበት ክዳን ላልቶ እንደተከደነ ሚስክ ማለት ነው፡፡ (ቲርሚዚ)
✏️✏️ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💜 እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርአንን አንብቡ! ምክንያቱም በፍርዱ ቀን እርሱ በሚገባ ላነበበዉ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣልና፡፡' (ሙስሊም)
📌 በሌላ ዘገባ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
አንድ ሰው በልቡ ውስጥ ምንም አይነት የቁርአን አንቀጽ የማይገኝ ከሆነ እንደ ወና ቤት ይቆጠራል፡፡" (ቲርሚዚ)
📌 በሌላ ሀዲስ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ልብ ብረትን እንደሚያገኘው ዝገት ብጤ ይዝጋል፡፡"ሲሉ
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ይህን ዝገት በምን ማስለቀቅ ይቻላል?" በማለት ባልደረቦቻቸው ጠየቋቸው፡፡
የአላህን ቁርአን በብዛት በማንበብና አላህንም በብዛት በማውሳት" በማለት መለሱላቸው፡፡ (አሊ አል-ሙተቂ)
⚡️⚡️ አንድ ሰዉ በነብዩ ﷺ ዘመን ቁርአን አጠናቀቀ የሚባለዉ በህይወት ሲኖረዉ ሲተገብረዉ ለሌሎችም
ሲያስተምረዉ ነዉ፡፡
ኡመር ረዐ እንዲህ አሉ፡-እኔ ሱራ አል-በቀራህን በአሥራ ሁለት አመቴ አጠናቀቅኩ፡፡ ለዚህም ምስጋና ይሆን ዘንድ አንድ ግመል አረድኩ፡፡”ብለዋል (ቁርጡቢ)
☞ በተጨማሪ አብደላህ ኢብኑ ኡመር (ረ.ዐ) ሱራ አል-በቀራህን በስምንት ዓመታት አጠናቅቀዋል፡፡ (ሙወጠእ)
✨✨ ኡመር ኢብነልኸጧብ ለቁርአን ለሚቀሩትና ለሀፊዞች እንዲህ ብለዉ መክረዋቸዋል፡-
ቁርአን የክብራችሁ ምንጭና ከፈጣሪ የተሰጣችሁ ሽልማት እንደሆነ እወቁ፡፡ እርሱን ተከተሉ እንጂ እንዲከተላችሁ አታድርጉ፡፡ ቁርአንን ከኋላቸው ለማስከተል የሚሞክሩ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ ወደ ጀሀነም እሳት እንደሚጣሉ አትዘንጉ፡፡ ለቁርአን ታማኝ የሆነ በላእላይ ጀነት ፊርደውስ እንደሚሰፍር ተስፋ ያድርግ፡፡ ሁላችሁም አቅማችሁ የቻለውን ያክል የቁርአንን አማላጅነት ለማግኘት ጥረት አድርጉ እንጂ በናንተ ላይ መስካሪ አድርጋችሁ አትያዙት፡፡ ምክንያቱም ቁርአን ያማለደው ሰው ጀነት እንደሚገባና በእርሱ ላይ የመሰከረበት ደግሞ ጀሀነም እንደሚወርድ እሙን ነውና፡፡ ቁርአን ወደ ቀናው መንገድ መመራትና የእውቀት ሁሉ ምንጭ ነው፡፡ ከአዛኙ ፈጣሪ ወደ ሰብአዊው ፍጡር የተላከ የመጨረሻው መፅሐፍ ነው፡፡ እነሆ የታወሩ አይኖች፣ የተደፈኑ ጆሮዎች፣ የተዘጉ ልቦች በእርሱ ይከፈታሉ…” ብለዉ መክረዋቸዋል፡፡
✏️✏️ ኢማሙ ሻፊዒ ረ.ዐ እንዲህ ይሉ ነበር፦
ቁርዓን ያለበት ቤት ውስጥ መተኛት አይቻልም ይላሉ፤ምክንያቱም በመኝታ ሰዓት ራስን መቆጣጠር ስለ ማይቻል የሚጮህ ከሆነ ፣ህልም ላይ መናዘዝ፣ ዉዱዕ የሚያስፈታ ነገር ስለሚፈፅም
ይህ ሁሉ ጥንቃቄ ቁርዓንን ይዞ ሳይሆን ቁርዓን ቤት ውስጥ ካለ ሌላ ቤት ማደር ነው። ይላሉ።
ውዱዕ ካላደረጋችሁ ቁርዓንን እንዳትነኩ ይላሉ።
🌙🌙 የአቡበከር (ረ.ዐ) ልጅ የሆነችው አስማ (ረ.ዐ) አንድ ጊዜ በልጇ ልጅ በአብደላህ የሚከተለው ጥያቄ ቀርቦላት ነበር-
“አያቴ! የነቢዩ ባልደረቦች ቁርዓንን ሲያዳምጡ ምን ያደርጉ ነበር?''
.....አስማ እንዲህ አለች፡- #ከዓይኖቻቸው_እንባ ይፈሳል፡፡ እንዲሁም በቁርዓን እንደተገለፀው መላ አካላቸው ይንዘፈዘፋል፡፡ ኃያሉ አላህ ቁርዓንን በጥልቅ ተመስጦ የሚያነቡ ባሮቹ ምን ሁኔታ እንደሚታይባቸው እንዲህ በማለት ገልጿል፡-
{ وَیَخِرُّونَ لِلۡأَذۡقَانِ یَبۡكُونَ وَیَزِیدُهُمۡ خُشُوعࣰا ۩ }
እያለቀሱም በግንባራቸዉ መሬት ላይ በስግደት ይወድቃሉ አላህን መፍራትንም ይጨምራላቸዋል፡፡
(አል-ኢስራእ 109)
{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحۡسَنَ ٱلۡحَدِیثِ كِتَـٰبࣰا مُّتَشَـٰبِهࣰا مَّثَانِیَ تَقۡشَعِرُّ مِنۡهُ جُلُودُ ٱلَّذِینَ یَخۡشَوۡنَ رَبَّهُمۡ ثُمَّ تَلِینُ جُلُودُهُمۡ وَقُلُوبُهُمۡ إِلَىٰ ذِكۡرِ ٱللَّهِۚ ذَ ٰلِكَ هُدَى ٱللَّهِ یَهۡدِی بِهِۦ مَن یَشَاۤءُۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُۥ مِنۡ هَادٍ }
አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፡፡ ከእርሱ (ግሣጼ) የእነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፡፡ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ፡፡ ይህ የአላህ መምሪያ ነው፡፡ በእርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡
(አዝ ዘሙር 23)
ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከማሳለፍ ቁርአን ያለን ቦታ ያለንን ቁርኝት እንፈትሽ...ከቁርአን ከራቅን ገነ ጀነት የመግቢያ ካርዳችን እንደራቀን ልናቅ ይገባል፡፡
እናም ከዛሬ 6-10 አመት በፊት የነበረን ለቁርአን ቦታ እና አሁን ያለንበት ከቁርአን የራቅንበትን ራሳችንን እንፈትሽ ⚠️
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
አላህ በተከበሩ ቃሉ እንዲህ ይላል
{ وَإِذَا قُرِئَ ٱلۡقُرۡءَانُ فَٱسۡتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمۡ تُرۡحَمُونَ }
ቁርአንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ፀጥም (ዝም) በሉ ይታዘንላችኋልና፡፡(አል-አዕራፍ 204)
✨✨ በሀዲሰል ቁድስ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 እንዲህ ብለዋል፡-
በሌሊት ሁለት ረከዓ ሶላት እየሰገደ ቁርአን ከሚያነብ ሰው የበለጠ አላህ ማንንም አያዳምጥም፡፡ ባሪያው በሶላት ላይ እስካለ ድረስም የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይሰፍናል፡፡ ባሪያው አላህን ከማንም በላይ ይበልጥ የሚቀርበው ቁርአንን በሚያነብበት ጊዜ ነው፡፡" (ቲርሚዚ)
✨✨ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርዓንን ተማሩ፣ ከዚያም አንብቡት! ሌሎችም እንዲያነቡትና እንዲሰሩበትም ገፋፉ፡፡ ምክንያቱም ቁርአንን የተማረ፣ ያነበበና የሰራበት ሰው በጠርሙስ ውስጥ እንደታሸገና መዓዛው ሁሉንም እንደሚያውድ ሚስክ ብጤ ነው፡፡ #ቁርአንን_ተምሮ_የማይሰራበት የታሸገበት ክዳን ላልቶ እንደተከደነ ሚስክ ማለት ነው፡፡ (ቲርሚዚ)
✏️✏️ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💜 እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርአንን አንብቡ! ምክንያቱም በፍርዱ ቀን እርሱ በሚገባ ላነበበዉ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣልና፡፡' (ሙስሊም)
📌 በሌላ ዘገባ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
አንድ ሰው በልቡ ውስጥ ምንም አይነት የቁርአን አንቀጽ የማይገኝ ከሆነ እንደ ወና ቤት ይቆጠራል፡፡" (ቲርሚዚ)
📌 በሌላ ሀዲስ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ልብ ብረትን እንደሚያገኘው ዝገት ብጤ ይዝጋል፡፡"ሲሉ
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ይህን ዝገት በምን ማስለቀቅ ይቻላል?" በማለት ባልደረቦቻቸው ጠየቋቸው፡፡
የአላህን ቁርአን በብዛት በማንበብና አላህንም በብዛት በማውሳት" በማለት መለሱላቸው፡፡ (አሊ አል-ሙተቂ)
⚡️⚡️ አንድ ሰዉ በነብዩ ﷺ ዘመን ቁርአን አጠናቀቀ የሚባለዉ በህይወት ሲኖረዉ ሲተገብረዉ ለሌሎችም
ሲያስተምረዉ ነዉ፡፡
ኡመር ረዐ እንዲህ አሉ፡-እኔ ሱራ አል-በቀራህን በአሥራ ሁለት አመቴ አጠናቀቅኩ፡፡ ለዚህም ምስጋና ይሆን ዘንድ አንድ ግመል አረድኩ፡፡”ብለዋል (ቁርጡቢ)
☞ በተጨማሪ አብደላህ ኢብኑ ኡመር (ረ.ዐ) ሱራ አል-በቀራህን በስምንት ዓመታት አጠናቅቀዋል፡፡ (ሙወጠእ)
✨✨ ኡመር ኢብነልኸጧብ ለቁርአን ለሚቀሩትና ለሀፊዞች እንዲህ ብለዉ መክረዋቸዋል፡-
ቁርአን የክብራችሁ ምንጭና ከፈጣሪ የተሰጣችሁ ሽልማት እንደሆነ እወቁ፡፡ እርሱን ተከተሉ እንጂ እንዲከተላችሁ አታድርጉ፡፡ ቁርአንን ከኋላቸው ለማስከተል የሚሞክሩ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ ወደ ጀሀነም እሳት እንደሚጣሉ አትዘንጉ፡፡ ለቁርአን ታማኝ የሆነ በላእላይ ጀነት ፊርደውስ እንደሚሰፍር ተስፋ ያድርግ፡፡ ሁላችሁም አቅማችሁ የቻለውን ያክል የቁርአንን አማላጅነት ለማግኘት ጥረት አድርጉ እንጂ በናንተ ላይ መስካሪ አድርጋችሁ አትያዙት፡፡ ምክንያቱም ቁርአን ያማለደው ሰው ጀነት እንደሚገባና በእርሱ ላይ የመሰከረበት ደግሞ ጀሀነም እንደሚወርድ እሙን ነውና፡፡ ቁርአን ወደ ቀናው መንገድ መመራትና የእውቀት ሁሉ ምንጭ ነው፡፡ ከአዛኙ ፈጣሪ ወደ ሰብአዊው ፍጡር የተላከ የመጨረሻው መፅሐፍ ነው፡፡ እነሆ የታወሩ አይኖች፣ የተደፈኑ ጆሮዎች፣ የተዘጉ ልቦች በእርሱ ይከፈታሉ…” ብለዉ መክረዋቸዋል፡፡
✏️✏️ ኢማሙ ሻፊዒ ረ.ዐ እንዲህ ይሉ ነበር፦
ቁርዓን ያለበት ቤት ውስጥ መተኛት አይቻልም ይላሉ፤ምክንያቱም በመኝታ ሰዓት ራስን መቆጣጠር ስለ ማይቻል የሚጮህ ከሆነ ፣ህልም ላይ መናዘዝ፣ ዉዱዕ የሚያስፈታ ነገር ስለሚፈፅም
ይህ ሁሉ ጥንቃቄ ቁርዓንን ይዞ ሳይሆን ቁርዓን ቤት ውስጥ ካለ ሌላ ቤት ማደር ነው። ይላሉ።
ውዱዕ ካላደረጋችሁ ቁርዓንን እንዳትነኩ ይላሉ።
🌙🌙 የአቡበከር (ረ.ዐ) ልጅ የሆነችው አስማ (ረ.ዐ) አንድ ጊዜ በልጇ ልጅ በአብደላህ የሚከተለው ጥያቄ ቀርቦላት ነበር-
“አያቴ! የነቢዩ ባልደረቦች ቁርዓንን ሲያዳምጡ ምን ያደርጉ ነበር?''
.....አስማ እንዲህ አለች፡- #ከዓይኖቻቸው_እንባ ይፈሳል፡፡ እንዲሁም በቁርዓን እንደተገለፀው መላ አካላቸው ይንዘፈዘፋል፡፡ ኃያሉ አላህ ቁርዓንን በጥልቅ ተመስጦ የሚያነቡ ባሮቹ ምን ሁኔታ እንደሚታይባቸው እንዲህ በማለት ገልጿል፡-
{ وَیَخِرُّونَ لِلۡأَذۡقَانِ یَبۡكُونَ وَیَزِیدُهُمۡ خُشُوعࣰا ۩ }
እያለቀሱም በግንባራቸዉ መሬት ላይ በስግደት ይወድቃሉ አላህን መፍራትንም ይጨምራላቸዋል፡፡
(አል-ኢስራእ 109)
{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحۡسَنَ ٱلۡحَدِیثِ كِتَـٰبࣰا مُّتَشَـٰبِهࣰا مَّثَانِیَ تَقۡشَعِرُّ مِنۡهُ جُلُودُ ٱلَّذِینَ یَخۡشَوۡنَ رَبَّهُمۡ ثُمَّ تَلِینُ جُلُودُهُمۡ وَقُلُوبُهُمۡ إِلَىٰ ذِكۡرِ ٱللَّهِۚ ذَ ٰلِكَ هُدَى ٱللَّهِ یَهۡدِی بِهِۦ مَن یَشَاۤءُۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُۥ مِنۡ هَادٍ }
አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፡፡ ከእርሱ (ግሣጼ) የእነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፡፡ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ፡፡ ይህ የአላህ መምሪያ ነው፡፡ በእርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡
(አዝ ዘሙር 23)
ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከማሳለፍ ቁርአን ያለን ቦታ ያለንን ቁርኝት እንፈትሽ...ከቁርአን ከራቅን ገነ ጀነት የመግቢያ ካርዳችን እንደራቀን ልናቅ ይገባል፡፡
እናም ከዛሬ 6-10 አመት በፊት የነበረን ለቁርአን ቦታ እና አሁን ያለንበት ከቁርአን የራቅንበትን ራሳችንን እንፈትሽ ⚠️
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #ለሞት_ምን_ያህል_ተዘጋጅተናል?🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
{ كُلُّ نَفۡسࣲ ذَاۤىِٕقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ وَنَبۡلُوكُم بِٱلشَّرِّ وَٱلۡخَیۡرِ فِتۡنَةࣰۖ وَإِلَیۡنَا
تُرۡجَعُونَ }
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡(አል አንቢያእ 35)
🟢 አሊ (ረ.ዐ) እንዲህ ይሉ ነበር፡-
“ይህች ዓለም ጀርባዋን እየሰጠችንና እያለፈች ነው፡፡ መጪው ዓለም ደግሞ ከፊት ለፊታችን ሆኖ ይጠብቀናል፡፡ ሁለቱም የየራሳቸው ልጆች (ተከታዮች) አሏቸው፡፡ እናንተ የመጪው ዓለም ልጆች (ተከታዮች) እንጂ የዚህች አለም ተከታዮች አትሁኑ፡፡ ዛሬ የስራ ጊዜ ሲሆን ሒሳብ የለም፡፡ ነገ ደግሞ ሂሳብ እንጂ ለስራ የሚሆን ጊዜ የለም፡፡"ብለዋል (ቡኻሪ)
🔴 ሱፍያን አስ-ሰውሪ ገና በወጣትነት ዕድሜው ጀርባው ጐብጧል ፀጉሩም ሸብቷል፡፡ ይህ ለምን ሊሆን እንደቻለ ተጠይቆ ሲመልስ እንዲህ ብሏል፡-
“ብዙ እውቀት ያስገበየኝ አንድ መምህር (ኡስታዝ) ነበረኝ፡፡ ሊሞት በጣእር ላይ እያለ የእምነት ማረጋገጫ የሆነውን ከሊማ እንዲል ደጋግመን ብንወተውተውም ያንን ከሊማ ከአንደበቱ ሊያወጣ ሳይችል ሞተ። ይህ ክስተት ካየሁ በኋላ በሀሳብና በትካዜ ጐበጥኩ ፀጉሬም ሸበተ፡፡”ብሎ መለሰላቸዉ፡፡
🟣 የአላህ ወዳጅ የነበሩት ረቢእ ኢብን ሀይሰም (አላህ ይዘንላቸውና) ንግግርና ተግባር አንድ ሰው ለሞትና ለመጪው ዓለም ሕይወቱ ምን ያክል ማሰብና መጨነቅ እንዳለበት ያስገነዝባል፡-
“ረቢእ ኢብን ሀይሰም አንድ ጊዜ ከቤታቸው ጓሮ የመቃብር ጉድጓድ ቆፈሩ፡፡ ከዚያ በኋላ ቀልባቸው የደረቀና ከአላህ የራቁ በመሰላቸው ጊዜ ሁሉ እዚያ ጉድጓድ ውስጥ እየሄዱ በመጋደም ፍፃሜያቸውን ያስታውሱ ነበር፡፡ ይህን የሚያደርጉት አንድ ወቅት የሚገቡበት ቤታቸው ስለሚሆነዉ ቀብር እያሰቡ ስራቸውን ለማስተንተንና አካሄዳቸውን ለማሳመር ነው፡፡ እዚያ ውስጥ ገብተውም እያለቀሱ አላህን ምሕረት ይጠይቁት ነበር፡፡ የሚከተለውንም የቁርአን አንቀፅ ያነብባሉ፡-
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ كَلَّاۤۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَاۤىِٕلُهَاۖ وَمِن وَرَاۤىِٕهِم بَرۡزَخٌ إِلَىٰ یَوۡمِ یُبۡعَثُونَ }
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሰኝ፡፡
በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»
(አል ሙዕሚኑን99-100)
ከዚያ ራላቸው ከማሱት የቀብር ጉድጓዳቸው ሲወጡም እንዲህ ይሉ ነበር-
“ረቢዕ ሆይ! ተመልከት! ዛሬ ወደ ሕይወት የመመለስ እድል አግኝተሀል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ምኞትህ ፈፅሞ ተቀባይነት የማያገኝበት የምር ቀን ይመጣል፡፡ ስለዚህ ግሳፄህን ያዝ፡፡ ከዚያም መልካም ስራዎችን ለማብዛት ተጣደፍ፡፡ በአላህYy መንገድ የምታደርገውን ትግልህንና ለሞት የምታደርገውንም ዝግጅት አጧጡፍ፡፡”እያሉ ራሳቸዉን ይመክሩ ነበር፡፡
🟢 አቡ ዘር (ረ.ዐ) ለሞትና ከዚያ በሆላ የሚጠብቀን ፈተናን ሲገልፅ፡-
“በማንኛውም ንብረትህ (ሀብትህ) ይገባኛል ባዮች የሆኑ ሶስት አካላት አሉ፡፡
➊ የመጀመሪያው አንተ ራስህ ነህ፡፡
➋ሁለተኛው እድልህ ወይም እጣህ ነው፡፡ ይህም ጥሩ ይሁን መጥፎ፤ መከራ ወይም ሞት አንተን ሳያማክር ከች የሚል ነው፡፡
➌ ሶስተኛው ደግሞ ወራሽህ ሲሆን ባፍጢምህ እስክትደፋና ውርስ እስኪያገኝ ድረስ ትእግስት በማጣት የሚጠባበቅ ነው፡፡ ከሞትክለት ወዲያውኑ አንተ አላህ ፊት የምትጠየቅበትን ሀብትህን መንትፎ ዘወር ይላል፡፡ ስለሆነም አቅምህ ከቻለ በእነዚህ ሶስት ባለጋራዎችህ ላይ ክንድህ እንዳይዝል ቶሎ ቶሎ ብለህ ገንዘብህን ለመጪው ዓለም ሕይወትህ አሻግር፡፡ ብሏል
🔵 ኡመር (ረ.ዐ) በአንድ ወቅት አንዱን አገልጋያቸውን በየዕለቱ የሚከተለውን አረፍተ ነገር እንዲደግምላቸው አዘውት ነበር-
“ኡመር ሆይ! ሞትን አትርሳ!" አገልጋዩም ቀን በቀን ኡመር ሆይ ሞትን አትርሳ ይላቸዉ ነበር....ይሁን እንጂ በፂማቸው ላይ የተወሰኑ ነጫጭ ፀጉሮች መታየት ከጀመሩ በኋላ አገልጋያቸውን እንዲህ አሉት፡-
"ከእንግዲህ ማስታወሱ ይበቃሀል፡፡ እነዚህ በፂሜ ላይ የበቀሉት ነጫጭ ፀጉሮች በያንዳንዱ ቅፅበት ሞትን ያስታውሱኛልና፡፡''አሉት፡፡
እኛስ ሞትን እናስታዉሳለን ወይ??ዛሬ ላይ ወጣቱ የሚሰራዉ በስሜት ነዉ ነገ መሞትን እና አላህ ፊት መቅረብን ዘንግተናል ወገን!!!
ነገ ሞት ሳይቀድመን ዛሬ ለአላህ ቤታችን ሀብት ንብረት እናሻግር....
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
{ كُلُّ نَفۡسࣲ ذَاۤىِٕقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ وَنَبۡلُوكُم بِٱلشَّرِّ وَٱلۡخَیۡرِ فِتۡنَةࣰۖ وَإِلَیۡنَا
تُرۡجَعُونَ }
ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፡፡ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡(አል አንቢያእ 35)
🟢 አሊ (ረ.ዐ) እንዲህ ይሉ ነበር፡-
“ይህች ዓለም ጀርባዋን እየሰጠችንና እያለፈች ነው፡፡ መጪው ዓለም ደግሞ ከፊት ለፊታችን ሆኖ ይጠብቀናል፡፡ ሁለቱም የየራሳቸው ልጆች (ተከታዮች) አሏቸው፡፡ እናንተ የመጪው ዓለም ልጆች (ተከታዮች) እንጂ የዚህች አለም ተከታዮች አትሁኑ፡፡ ዛሬ የስራ ጊዜ ሲሆን ሒሳብ የለም፡፡ ነገ ደግሞ ሂሳብ እንጂ ለስራ የሚሆን ጊዜ የለም፡፡"ብለዋል (ቡኻሪ)
🔴 ሱፍያን አስ-ሰውሪ ገና በወጣትነት ዕድሜው ጀርባው ጐብጧል ፀጉሩም ሸብቷል፡፡ ይህ ለምን ሊሆን እንደቻለ ተጠይቆ ሲመልስ እንዲህ ብሏል፡-
“ብዙ እውቀት ያስገበየኝ አንድ መምህር (ኡስታዝ) ነበረኝ፡፡ ሊሞት በጣእር ላይ እያለ የእምነት ማረጋገጫ የሆነውን ከሊማ እንዲል ደጋግመን ብንወተውተውም ያንን ከሊማ ከአንደበቱ ሊያወጣ ሳይችል ሞተ። ይህ ክስተት ካየሁ በኋላ በሀሳብና በትካዜ ጐበጥኩ ፀጉሬም ሸበተ፡፡”ብሎ መለሰላቸዉ፡፡
🟣 የአላህ ወዳጅ የነበሩት ረቢእ ኢብን ሀይሰም (አላህ ይዘንላቸውና) ንግግርና ተግባር አንድ ሰው ለሞትና ለመጪው ዓለም ሕይወቱ ምን ያክል ማሰብና መጨነቅ እንዳለበት ያስገነዝባል፡-
“ረቢእ ኢብን ሀይሰም አንድ ጊዜ ከቤታቸው ጓሮ የመቃብር ጉድጓድ ቆፈሩ፡፡ ከዚያ በኋላ ቀልባቸው የደረቀና ከአላህ የራቁ በመሰላቸው ጊዜ ሁሉ እዚያ ጉድጓድ ውስጥ እየሄዱ በመጋደም ፍፃሜያቸውን ያስታውሱ ነበር፡፡ ይህን የሚያደርጉት አንድ ወቅት የሚገቡበት ቤታቸው ስለሚሆነዉ ቀብር እያሰቡ ስራቸውን ለማስተንተንና አካሄዳቸውን ለማሳመር ነው፡፡ እዚያ ውስጥ ገብተውም እያለቀሱ አላህን ምሕረት ይጠይቁት ነበር፡፡ የሚከተለውንም የቁርአን አንቀፅ ያነብባሉ፡-
{ حَتَّىٰۤ إِذَا جَاۤءَ أَحَدَهُمُ ٱلۡمَوۡتُ قَالَ رَبِّ ٱرۡجِعُونِ }
{ لَعَلِّیۤ أَعۡمَلُ صَـٰلِحࣰا فِیمَا تَرَكۡتُۚ كَلَّاۤۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَاۤىِٕلُهَاۖ وَمِن وَرَاۤىِٕهِم بَرۡزَخٌ إِلَىٰ یَوۡمِ یُبۡعَثُونَ }
አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሰኝ፡፡
በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡»
(አል ሙዕሚኑን99-100)
ከዚያ ራላቸው ከማሱት የቀብር ጉድጓዳቸው ሲወጡም እንዲህ ይሉ ነበር-
“ረቢዕ ሆይ! ተመልከት! ዛሬ ወደ ሕይወት የመመለስ እድል አግኝተሀል፡፡ ሆኖም ግን ይህ ምኞትህ ፈፅሞ ተቀባይነት የማያገኝበት የምር ቀን ይመጣል፡፡ ስለዚህ ግሳፄህን ያዝ፡፡ ከዚያም መልካም ስራዎችን ለማብዛት ተጣደፍ፡፡ በአላህYy መንገድ የምታደርገውን ትግልህንና ለሞት የምታደርገውንም ዝግጅት አጧጡፍ፡፡”እያሉ ራሳቸዉን ይመክሩ ነበር፡፡
🟢 አቡ ዘር (ረ.ዐ) ለሞትና ከዚያ በሆላ የሚጠብቀን ፈተናን ሲገልፅ፡-
“በማንኛውም ንብረትህ (ሀብትህ) ይገባኛል ባዮች የሆኑ ሶስት አካላት አሉ፡፡
➊ የመጀመሪያው አንተ ራስህ ነህ፡፡
➋ሁለተኛው እድልህ ወይም እጣህ ነው፡፡ ይህም ጥሩ ይሁን መጥፎ፤ መከራ ወይም ሞት አንተን ሳያማክር ከች የሚል ነው፡፡
➌ ሶስተኛው ደግሞ ወራሽህ ሲሆን ባፍጢምህ እስክትደፋና ውርስ እስኪያገኝ ድረስ ትእግስት በማጣት የሚጠባበቅ ነው፡፡ ከሞትክለት ወዲያውኑ አንተ አላህ ፊት የምትጠየቅበትን ሀብትህን መንትፎ ዘወር ይላል፡፡ ስለሆነም አቅምህ ከቻለ በእነዚህ ሶስት ባለጋራዎችህ ላይ ክንድህ እንዳይዝል ቶሎ ቶሎ ብለህ ገንዘብህን ለመጪው ዓለም ሕይወትህ አሻግር፡፡ ብሏል
🔵 ኡመር (ረ.ዐ) በአንድ ወቅት አንዱን አገልጋያቸውን በየዕለቱ የሚከተለውን አረፍተ ነገር እንዲደግምላቸው አዘውት ነበር-
“ኡመር ሆይ! ሞትን አትርሳ!" አገልጋዩም ቀን በቀን ኡመር ሆይ ሞትን አትርሳ ይላቸዉ ነበር....ይሁን እንጂ በፂማቸው ላይ የተወሰኑ ነጫጭ ፀጉሮች መታየት ከጀመሩ በኋላ አገልጋያቸውን እንዲህ አሉት፡-
"ከእንግዲህ ማስታወሱ ይበቃሀል፡፡ እነዚህ በፂሜ ላይ የበቀሉት ነጫጭ ፀጉሮች በያንዳንዱ ቅፅበት ሞትን ያስታውሱኛልና፡፡''አሉት፡፡
እኛስ ሞትን እናስታዉሳለን ወይ??ዛሬ ላይ ወጣቱ የሚሰራዉ በስሜት ነዉ ነገ መሞትን እና አላህ ፊት መቅረብን ዘንግተናል ወገን!!!
ነገ ሞት ሳይቀድመን ዛሬ ለአላህ ቤታችን ሀብት ንብረት እናሻግር....
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #ነብዩ_ﷺ_ዉዴታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
የሰው ልጅ አማኝ እስከሆነ ድረስ ከፍቅር እርከኖች ሁሉ ቁንጮ ላይ ለመድረስ የግድ ረሱል ﷺ ከምንምና ከማንም፣ ሌላው ቀርቶ ከራሱም ነፍስ እንኳን ሳይቀር አስበልጦ መወደድ ይጠበቅበታል፡፡ ይህም የሚገለፀው የእርሳቸውን ፈለግ በፅናት በመከተልና አጥብቆ በመያዝ ነዉ፡፡
አሁን ላይ ግን ረሱልን መዉደድ ከነሺዳ ያልዘለለ ልብ ላይ ጠብ ያላለ ሁኗል...ግን ነገ አላህ ፊት ስንቀርብ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሚወዷቸዉ ጋር አብረን ስንቀሰቀስ መልሳችን ምን ይሆን??ነብዩን ስለምንወድ እሩብ ጉዳይ ሙዚቃ የመሰለ ነሺዳ እንዳምጥ ነበር ብለን ለመመለስ ተዘጋጅተናል ማለት ነዉ??ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ዉዴታ በተግባር አሳይተዉ በህይወት እስከመጨረሻቸዉ ድረስ ዉዴታቸዉ ሳይቀንስ ወደ አኼራ ተሻግረዋል
✨✨ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድﷺ ከራሳቸዉ በላይ ይወዷቸዉ ነበር፡፡
#በኡሁድ_ጦርነት ጊዜ የተወሰኑ ሱሀቦች ለነብዩ ﷺ የነበረዉን ፍቅር እና ለነብዩ ሲሉ በኡሁድ ጦርነት ላይ ያሳለፉትን ገድል እናዉሳ
🩵 ጦለሃ ኢብን ኡበይዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ይላል፡-
በኡሁድ ጦርነት ከሀዲያኑ የአላህን መልእክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ለማጥቃት ከተለያዩ አቅጣጫዎች ከበቧቸው፡፡ ከጠላት ጥቃት እንዴት አድርጌ ልከላከልላቸው እንደምችል አላወቅኩም፡፡ ከፊት ለፊት፣ ከኋላ፣ ከቀኝ በኩል ወይስ ከግራ እንዴት ልከላከልላቸው? ሰይፌን መዘዝኩና አንድ ጊዜ ከፊት ለፊታቸው ሌላ ጊዜ ደግሞ ከጀርባቸው እያልኩ ጠላቶቻቸውን እስኪበታተኑ ድረስ ተከላከልኩላቸው፡፡"
በዚሁ በኡሁድ ጦርነት ከከሀዲያኑ በኩል ከነበሩት ቀስት ወርዋሪዎች አንዱ የሆነው ማሊክ ኢብን ዙሃይር በአላህ መልዕክተኛ ﷺ ላይ አለመባቸው፡፡ ቀስቱን በቀጥታ ወደርሳቸው አስወንጭፈው፡፡ በዚህ ጊዜ ጦለሃ ኢብን አብይዱላህ እጁን በቀስቱ ትይዩ በማድረግ ከነብዩ ﷺ ላይ ሲከላከል ጣቶቹ ክፉኛ ተጎዱ።(ኢብን ሰዓድ)
🩷 አቡ ጦለሃ (ረ.ዐ) እጅግ የታወቀ ቀስት ዓላሚ ነበር። በኡሁድ ጦርነት ጊዜ በእጁ ላይ ሁለት ወይም ሶስት ደጋኖች ተሰብረዋል። በእርሱ አጠገብ የቀስት ፍላፃ በኮሮጆ ተሸክሞ ለሚያልፍ ማንኛውም ሰው
ነብዩ ﷺ ከአቡ ጦለሃ አጠገብ የቀስት ኮረጀህን አራግፍ በማሰት ያዙት ነበር።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከኋላው ከሃዲያን ሙጥተው እንዲያጠቁት ራሳቸውን ቀና አድርገው ይቃኙ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ አቡ ጦለሃ እንዲህ ይላል፡-
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እናትና አባቴ መስዋዕት ይሁንልዎና ራስዎን ቀና አያድርጉ፡፡ ከሀዲያን ከሚያስወነጭፉት ቀስት አንዱ ያገኝዎታልና፡፡ ደረቴ ደረትዎን ለመጠበቅ ጋሻ ይሁንልዎ፡፡ ለእርስዎ የታለመው ፍላፃ ሁሉ እኔን ይውጋኝ፡፡” ይል ነበር (ቡኻሪ)
🧡 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከጠላቶቻቸው ለመከላከል ቀታዳ ኢብን ኑዕማን (ረ.ዐ) ከፊት ለፊታቸው ሆኖ ሲዋጋ ደጋኑ ተሰበረበት፡፡ በመጨረሻም በቀስት ከአይኑ ላይ ተመታ፡፡ ከዚያም የአይኑ ብሌን ከጉድጓዷ ወጥታ ከጉንጩ ላይ ተንጠለጠለች፡፡ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ቀታዳን በዚህ ሁኔታ ሲመለከቱት ዓይናቸው እንባ አዘለ፡፡ ከዚያም ዓይኑን በቦታዋ በመመለስ በአላህ ስም ሲያሻሽዋት ተመልሳ እንደነበረች መሆን ብቻ ሳይሆን ከዚያ በፊት ከነበራት የማየት ሀይል የተሻለች ሆነች፡፡ (ሐኪም፣ ሃይሰሚና ኢብን ሰዓድ)
🩵 በኡሁድ ጦርነት ምዕመናን የነብዩን ﷺ ሰማዕት መሆን ሰምተው በከባድ ሐዘንና ግራ መጋባት ተመቱ፡፡ በዚያ ጊዜ አነስ ኢብኑ ነድር (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት እየጮሁ አነቃቋቸው፡-
ነብዩ ﷺ ከተገደሉ በኋላ ለእናንተ መኖር ምን ትርጉም ይኖረዋል? ኑ እንዋጋና እርሳቸውን የገጠማቸው እድል ለእኛም ይድረሰን፡ :" ይህን ካሉ በኋላ እስኪገደሉና ሰማዕት እስኪሆኑ ድረስ በፅናት ተዋጉ፡፡ ከሞቱ በኋላ በአካላቸው ላይ ከሰማኒያ በላይ ቁስል ተገኝቶባቸዋል፡፡
💙 አንድ ጊዜ ሙሐጀሮች እና አንሷሮች መካከል የተወሰኑት ከነፍሶቻቸው በላይ በጣም የሚወዷቸውን የአላህን መልዕክተኛ ﷺ በመክበብ ለእርሳቸው ብለው ስማእት ለመሆን እንዲህ ሲሉ በነፍስ ወከፍ ማሉ፦ “ፊቴ የእርስዎን ፊት ለማዳን ጋሻ ፤ሰውነቴም ሰውነትዎን ለማትረፍ ቤዛ ይሆናል'፡ የአላህ ሰላም ሁልጊዜ ከእርስዎ ጋር ይሁን'፣ 'የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ከእርስዎ ጎን ዘወር አልልም ይህን ካሉ በኋላ እስከ መጨረሻው ድረስ ተዋጉ፡፡(ኢብን ሰዓድ)
💛 ኡሙ አማራ (ረ.ዐ) በኡሁድ ጦርነት ከነብዩ ﷺ
ጎን በመሆን ከጠላቶቻቸው ጥቃት ደጋንና ቀስቷን ይዛ በዚያ እያስወነጨፈች ስትከላከልላቸው ውላለች፡፡ ጦርነቱ እንዳበቃ ወደ መዲና ከተመለሱ በኋላ
ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
“በዚያ ጦርነት ዙሪያዬን በተመለከትኩ ቁጥር ኡሙ አማራ ስትዋጋ አስተውል ነበር፡፡”ብለዋል (ኢብን ሐጅር፣ አል ኢስባእ)
⚠️በረሱል ስም ዘፈን የመሰለ ነሺዳ የሚነሺድ ትዉልድ
ሳይሆን ለረሱል ክብር ዘብ የሚቆም ወንድ ነዉ የሚያስፈልገን፡፡👌
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
የሰው ልጅ አማኝ እስከሆነ ድረስ ከፍቅር እርከኖች ሁሉ ቁንጮ ላይ ለመድረስ የግድ ረሱል ﷺ ከምንምና ከማንም፣ ሌላው ቀርቶ ከራሱም ነፍስ እንኳን ሳይቀር አስበልጦ መወደድ ይጠበቅበታል፡፡ ይህም የሚገለፀው የእርሳቸውን ፈለግ በፅናት በመከተልና አጥብቆ በመያዝ ነዉ፡፡
አሁን ላይ ግን ረሱልን መዉደድ ከነሺዳ ያልዘለለ ልብ ላይ ጠብ ያላለ ሁኗል...ግን ነገ አላህ ፊት ስንቀርብ የሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የሚወዷቸዉ ጋር አብረን ስንቀሰቀስ መልሳችን ምን ይሆን??ነብዩን ስለምንወድ እሩብ ጉዳይ ሙዚቃ የመሰለ ነሺዳ እንዳምጥ ነበር ብለን ለመመለስ ተዘጋጅተናል ማለት ነዉ??ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ዉዴታ በተግባር አሳይተዉ በህይወት እስከመጨረሻቸዉ ድረስ ዉዴታቸዉ ሳይቀንስ ወደ አኼራ ተሻግረዋል
✨✨ሱሀቦቹ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድﷺ ከራሳቸዉ በላይ ይወዷቸዉ ነበር፡፡
#በኡሁድ_ጦርነት ጊዜ የተወሰኑ ሱሀቦች ለነብዩ ﷺ የነበረዉን ፍቅር እና ለነብዩ ሲሉ በኡሁድ ጦርነት ላይ ያሳለፉትን ገድል እናዉሳ
🩵 ጦለሃ ኢብን ኡበይዱላህ (ረ.ዐ) እንዲህ ይላል፡-
በኡሁድ ጦርነት ከሀዲያኑ የአላህን መልእክተኛ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ለማጥቃት ከተለያዩ አቅጣጫዎች ከበቧቸው፡፡ ከጠላት ጥቃት እንዴት አድርጌ ልከላከልላቸው እንደምችል አላወቅኩም፡፡ ከፊት ለፊት፣ ከኋላ፣ ከቀኝ በኩል ወይስ ከግራ እንዴት ልከላከልላቸው? ሰይፌን መዘዝኩና አንድ ጊዜ ከፊት ለፊታቸው ሌላ ጊዜ ደግሞ ከጀርባቸው እያልኩ ጠላቶቻቸውን እስኪበታተኑ ድረስ ተከላከልኩላቸው፡፡"
በዚሁ በኡሁድ ጦርነት ከከሀዲያኑ በኩል ከነበሩት ቀስት ወርዋሪዎች አንዱ የሆነው ማሊክ ኢብን ዙሃይር በአላህ መልዕክተኛ ﷺ ላይ አለመባቸው፡፡ ቀስቱን በቀጥታ ወደርሳቸው አስወንጭፈው፡፡ በዚህ ጊዜ ጦለሃ ኢብን አብይዱላህ እጁን በቀስቱ ትይዩ በማድረግ ከነብዩ ﷺ ላይ ሲከላከል ጣቶቹ ክፉኛ ተጎዱ።(ኢብን ሰዓድ)
🩷 አቡ ጦለሃ (ረ.ዐ) እጅግ የታወቀ ቀስት ዓላሚ ነበር። በኡሁድ ጦርነት ጊዜ በእጁ ላይ ሁለት ወይም ሶስት ደጋኖች ተሰብረዋል። በእርሱ አጠገብ የቀስት ፍላፃ በኮሮጆ ተሸክሞ ለሚያልፍ ማንኛውም ሰው
ነብዩ ﷺ ከአቡ ጦለሃ አጠገብ የቀስት ኮረጀህን አራግፍ በማሰት ያዙት ነበር።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከኋላው ከሃዲያን ሙጥተው እንዲያጠቁት ራሳቸውን ቀና አድርገው ይቃኙ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ አቡ ጦለሃ እንዲህ ይላል፡-
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እናትና አባቴ መስዋዕት ይሁንልዎና ራስዎን ቀና አያድርጉ፡፡ ከሀዲያን ከሚያስወነጭፉት ቀስት አንዱ ያገኝዎታልና፡፡ ደረቴ ደረትዎን ለመጠበቅ ጋሻ ይሁንልዎ፡፡ ለእርስዎ የታለመው ፍላፃ ሁሉ እኔን ይውጋኝ፡፡” ይል ነበር (ቡኻሪ)
🧡 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ከጠላቶቻቸው ለመከላከል ቀታዳ ኢብን ኑዕማን (ረ.ዐ) ከፊት ለፊታቸው ሆኖ ሲዋጋ ደጋኑ ተሰበረበት፡፡ በመጨረሻም በቀስት ከአይኑ ላይ ተመታ፡፡ ከዚያም የአይኑ ብሌን ከጉድጓዷ ወጥታ ከጉንጩ ላይ ተንጠለጠለች፡፡ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
ቀታዳን በዚህ ሁኔታ ሲመለከቱት ዓይናቸው እንባ አዘለ፡፡ ከዚያም ዓይኑን በቦታዋ በመመለስ በአላህ ስም ሲያሻሽዋት ተመልሳ እንደነበረች መሆን ብቻ ሳይሆን ከዚያ በፊት ከነበራት የማየት ሀይል የተሻለች ሆነች፡፡ (ሐኪም፣ ሃይሰሚና ኢብን ሰዓድ)
🩵 በኡሁድ ጦርነት ምዕመናን የነብዩን ﷺ ሰማዕት መሆን ሰምተው በከባድ ሐዘንና ግራ መጋባት ተመቱ፡፡ በዚያ ጊዜ አነስ ኢብኑ ነድር (ረ.ዐ) እንዲህ በማለት እየጮሁ አነቃቋቸው፡-
ነብዩ ﷺ ከተገደሉ በኋላ ለእናንተ መኖር ምን ትርጉም ይኖረዋል? ኑ እንዋጋና እርሳቸውን የገጠማቸው እድል ለእኛም ይድረሰን፡ :" ይህን ካሉ በኋላ እስኪገደሉና ሰማዕት እስኪሆኑ ድረስ በፅናት ተዋጉ፡፡ ከሞቱ በኋላ በአካላቸው ላይ ከሰማኒያ በላይ ቁስል ተገኝቶባቸዋል፡፡
💙 አንድ ጊዜ ሙሐጀሮች እና አንሷሮች መካከል የተወሰኑት ከነፍሶቻቸው በላይ በጣም የሚወዷቸውን የአላህን መልዕክተኛ ﷺ በመክበብ ለእርሳቸው ብለው ስማእት ለመሆን እንዲህ ሲሉ በነፍስ ወከፍ ማሉ፦ “ፊቴ የእርስዎን ፊት ለማዳን ጋሻ ፤ሰውነቴም ሰውነትዎን ለማትረፍ ቤዛ ይሆናል'፡ የአላህ ሰላም ሁልጊዜ ከእርስዎ ጋር ይሁን'፣ 'የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ከእርስዎ ጎን ዘወር አልልም ይህን ካሉ በኋላ እስከ መጨረሻው ድረስ ተዋጉ፡፡(ኢብን ሰዓድ)
💛 ኡሙ አማራ (ረ.ዐ) በኡሁድ ጦርነት ከነብዩ ﷺ
ጎን በመሆን ከጠላቶቻቸው ጥቃት ደጋንና ቀስቷን ይዛ በዚያ እያስወነጨፈች ስትከላከልላቸው ውላለች፡፡ ጦርነቱ እንዳበቃ ወደ መዲና ከተመለሱ በኋላ
ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
“በዚያ ጦርነት ዙሪያዬን በተመለከትኩ ቁጥር ኡሙ አማራ ስትዋጋ አስተውል ነበር፡፡”ብለዋል (ኢብን ሐጅር፣ አል ኢስባእ)
⚠️በረሱል ስም ዘፈን የመሰለ ነሺዳ የሚነሺድ ትዉልድ
ሳይሆን ለረሱል ክብር ዘብ የሚቆም ወንድ ነዉ የሚያስፈልገን፡፡👌
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዛሬውን የወሎ መናገሻዋ ደሴ የኢድ አልፈጥር በአል አከባበር የድሮን ምስል። ምንጭ:- khalid video production
ካሊዶ 10Q ታሪክ አስቀምጦ አልፏል🙏
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
ካሊዶ 10Q ታሪክ አስቀምጦ አልፏል🙏
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢድ አልፈጥር በአል አከባበር በደሴ ተጨማሪ mp4
ኢስላም ድምቀት ዉበት ነዉ♥
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
ኢስላም ድምቀት ዉበት ነዉ♥
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢድ አከባበር በአባጅፋር ሀገር ጂማ❤️
ድከሙ ብሏቸዉ ነዉ እንጂ የኢትዮጲያ ዉበቶች ሙስሊሞች ናቸዉ፡፡
ተረቱ ሁነና የማይድግ ጥጃ የእናቱን ጡት ይነክሳል☺️ ነዉ፡፡ ሀቅን መሸፈን አይቻልም ኢስላም ዉበት ነዉ
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
ድከሙ ብሏቸዉ ነዉ እንጂ የኢትዮጲያ ዉበቶች ሙስሊሞች ናቸዉ፡፡
ተረቱ ሁነና የማይድግ ጥጃ የእናቱን ጡት ይነክሳል☺️ ነዉ፡፡ ሀቅን መሸፈን አይቻልም ኢስላም ዉበት ነዉ
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢድ አልፈጥር በአል አከባበር በደሴ ተጨማሪ mp4
ኢስላም ድምቀት ዉበት ነዉ♥
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
ኢስላም ድምቀት ዉበት ነዉ♥
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖🎖 #የሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ_ስሞች🎖🎖
✍ አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአባታቸው በኩል የሚገርም ታሪክ አላቸው። አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ጁርሁም የሚባሉ ጉሳዎች የዘምዘምን ውሀ አዳፍነው በሄዱ ጊዜ ውሀዉን ፍለጋ ቁፋሮ ጀመሩ። ቁረይሾች በዚህ ሥራ ላይ ሊተባበሯቸው አልፈቀዱም። ዐብዱል ሙጠሊብ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበራቸውና ጌታዬ ሆይ አሥር ወንድ ልጆችን ከሰጠኸኝ አንዱን በስለት መልክ ላንተ ለማረድ ዝግጁ ነኝ በማለት ተሳሉ። አላህ ሱወ አስር ወንድ ልጆች ሰጣቸው። የመጨረሻ ልጃቸው የነቢያችን ﷺ አባት የሆኑት ዐብዱላህ ናቸው።
ዐብዱልሙጠሊብ በስለታቸው መሠረት
የነብዩ ﷺ አባት ለማረድ ወደ ካዕባ ወሰዱ። በዚህን ጊዜ ቁረይሾች ዐብዱል ሙጠሊብን በኛ መካከል ያልነበረ ባህል አታምጣብን። አንተ ዛሬ ይህንን ልጅህን ካረድክ ነገ ሌሎችም ይህን ነገር ልምድ አድርገው ይከተላሉና ይህን ሀሳብህን አንሳ በማለት አሳሰቡት። በዚሁ ጉዳይ ላይ ለማማከርም ብለው ከአንዲት ጠንቋይ ዘንድ ሄዱ። ጠንቋዩዋም የአንድ ሰው የደም ካሳ አስር ግመል ነውና ለእርድ በቀረበው ዐብዱላህና በግመሎቹ መካከል እጣ ተጥሎ የግመሎቹ እጣ በደረሠ ጊዜ ግመሎቹ በሱ ምትክ እንዲታረዱ መከረችና እጣ መጣል ተጀመረ። እጣው ከዘጠኝ ጊዜ ሙከራ በኋላ ነበር ግመሎቹ ላይ ወጣ። እጣው በግመሎቹ ላይ በመውጣቱ ዐብዱልሙጠሊብ እጅግ ተደሠቱ። መቶ ግመሎችም በዐብዱላህ ምትክ ቀርበው ታረዱና ሰደቃ ተደረጉ። የነቢያችን አባት ዐብዱላህ በዚህ መንገድ ነፃ ሊወጡ ቻሉ።
✨✨✨ ነቢዩም ﷺ ይህንኑ ክስተት ሲያስታውሱ እኔ የሁለት ለእርድ የቀረቡ ሰዎች ልጅ ነኝ ብለዋል። አንደኛው ለእርድ ቀርቦ የነበረው ሰው ቅድመ አያታቸው ነቢዩ ኢስማዒል እንደሆኑ ይታወቃል።
💚 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ ለአባታቸው.... ዐብዱልሙጠሊብ ከተከበረ ቤተሰብ የሆነችው አሚናን ከእርድ ለተረፈ ልጃቸው ለዐብደሏህ አጩ። በወቅቱ የነበረው ማህበረሰብ የጋብቻ ሥርዓቱ የተበከለ ዝሙትና አባታቸው የማይታወቁ ልጆች የበዙበት ነበር። የነቢያችን ﷺ አባት ግን በሕጋዊ ጋብቻ በክብር የሴቷ ቤተሰብ ተጠይቆ ነው የተዳሩት።
🩷 ነብዩ ﷺበእርግዝናቸው ወቅት አንድ ፍጡር ወደ እናታቸው መጣና በዚህ ዑማ ታላቅ ሰው ነውና ያረገዝሽው ይህን ልጅ በምትወልጂበት ጊዜ በአንድዬ ጌታ ከምቀኛ ዓይን ሁሉ እጠብቅሀለሁ" በይ።” አላት። እናታቸው አሚና ነቢዩን ﷺ ነፍሰጡር ሆና ሳለች ሌሎች ሴቶች የሚሰማቸው የድካም እና ሌሎች ዓይነት ስሜቶች ተሰምቷት አያውቅም ነበር።
🌹🌹🌹ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ስትወልዳቸውም ከሷ የወጣ ብርሃን የሻምን ቤተ-መንግሥታት አብርቷል።
ነቢያችን ﷺ እንብርታቸው ተስተካክሎ የተቆረጠ ሆኖ፣ ዐይናቸው ተኩሎና፧ ተገርዘው ነው ወደዚህች ዓለም ተውበው የመጡት። በዉልደታቸው ቀን የፐርሺያ ነገስታት ማረፊያ የተሠነጣጠቀ ሲሆን አሥራ አራት የሚሆኑ የቤተ- መንግሥቱ ጉልላቶቹ ወድቀዋል።
🌿🌿 ለ1ሺህ ዓመታት ሳትጠፋ የኖረችው የእሳት አምላኪዎቹ ፋርሦች እሳትም በዚሁ ቀን ጠፍታለች። በሚወለዱበት ጊዜ ቤቱ በብርሃን ተሞላ።ከዋክብት ወደሳቸው ሲቀርቡ ሁለቱ አዋላጆቻቸው በግልፅ ተመልክተዋል። አላህ(ሱወ) ታላቁንና የነቢያት ሁሉ መቋጫ የሆነውን መልዕክተኛውን ሙሐመድን ﷺ
በነኝህና በመሳሰሉት ተዓምራት አጅቦ ነው ወደዚህች ዓለም ያመጣቸው።
🩵🩵 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በርከት ያሉ ስሞች አሏቸው። በዋናነት የሚጠቀሱት እሳቸውም የመሰከሩት አምስት ናቸው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
➊‹‹ እኔ ሙሐመድ ነኝ።
➋ እኔ አሕመድ ነኝ።
➌ እኔ 'አል ማሒ' (አላህ በኔ አማካኝነት ክህደትን የሚያብስበት) ነኝ።
➍እኔ አል ሓሽር (ሰዎች የቂያማ ቀን ከእግሬ ሥር የሚቀሰቀሱ) ነኝ።
➍እኔ 'አል ዓቂብ (የነቢያት ሁሉ መቋጫ) ነኝ።” ብለዋል።
🌹🌹ሙሐመድ ማለት ትርጉሙ 'ምስጉኑ፣ የተመሰገነ' እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን ስም ያወጡላቸው አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው። በርግጥም የሰው ልጅ ሆኖ እንደሳቸው የተመሰገነ የለም። አሕመድ ማለት ደግሞ ትርጉሙ “አመስጋኝ ማለት ሲሆን በርግጥም ከሳቸው በላይ አላህን ያመሰገነና የተገዛ በዚህች ምድር ላይ አልተፈጠረም።
አላህ ሱወ ነቢዩን ሲያልቃቸው እሳቸው መለኮታዊውን ተልእኮ ይዘው በመጡ ጊዜ ያስዋሿቸው የመካ ሰዎች ቁረይሾች እንኳን ሲሰድቧቸው በስማቸው ጠርተው ሰድበዋቸው አያውቁም ነበር። ሙሐመድ ከማለት ይልቅ ተቃራኒ ትርጉም ባለው መጠሪያ ሙዘምመም እያሉ ነበር የሚጠሯቸው። ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ አታዩም እንዴ! አላህ የቁረይሾችን ስድብ እንዴት እንደሚያርቅልኝ! እነሱ እኮ ሙዘምመም እያሉ ነው የሚሳደቡት እኔ ግን ሙሐመድ ነኝ' ይሉ ነበር፡፡
🌹🌹 ታላቁ ነቢይ ﷺ አባታቸውን ገና በእናታቸው ሆድ ሳሉ እናታቸውን ደግሞ በሕጻንነት እድሜያቸው ነው ያጡት። ወንድምና እህት አልነበራቸውም።
ነቢያችን ﷺ የቲም ሆነው በአያታቸውና በአጎታቸው ቤት ነው በቅብብሎሽ ያደጉት። ልጅ ሆነው ሣሉም ሆነ በወጣትነታቸው ታላቅ ሰው ነበሩ። መለኮታዊው የወሕይ መልዕክት ሳይደርሳቸው ከመላካቸውም በፊት ስብእናቸው ምሉእ ነበር። ቁርኣን ስለ ታላቅነታቸውና ስለ ደረጃቸው ከመመስከሩ በፊት ታላላቅ ተአምራት በሳቸው ዙሪያ ይታዩ ነበር።
✏️✏️ ከመላካቸው በፊት ድንጋይ ሰላም ይላቸው፤ ዛፍና ሌላ ግዑዝ ነገርም የአክብሮት ስግደት ይሰግድላቸው ነበር።
በወጣትነታቸው መካ እንደሳቸው ዓይነት እውነተኛና ታማኝ ሰው አላስተናገደችም። ብዙዎች የአደራ እቃዎችን እሳቸው ዘንድ ያስቀምጡ ነበር። “ሙሐመዱ አል- አሚን" (ታማኙ ሙሐመድ) ነበር መጠሪያቸው። ጣኦታትን እና ባእድ አምልኮን እጅግ አድርገው ይጠሉ ነበር።
🩵ሀቢቡና ﷺﷺﷺ
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአባታቸው በኩል የሚገርም ታሪክ አላቸው። አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ጁርሁም የሚባሉ ጉሳዎች የዘምዘምን ውሀ አዳፍነው በሄዱ ጊዜ ውሀዉን ፍለጋ ቁፋሮ ጀመሩ። ቁረይሾች በዚህ ሥራ ላይ ሊተባበሯቸው አልፈቀዱም። ዐብዱል ሙጠሊብ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበራቸውና ጌታዬ ሆይ አሥር ወንድ ልጆችን ከሰጠኸኝ አንዱን በስለት መልክ ላንተ ለማረድ ዝግጁ ነኝ በማለት ተሳሉ። አላህ ሱወ አስር ወንድ ልጆች ሰጣቸው። የመጨረሻ ልጃቸው የነቢያችን ﷺ አባት የሆኑት ዐብዱላህ ናቸው።
ዐብዱልሙጠሊብ በስለታቸው መሠረት
የነብዩ ﷺ አባት ለማረድ ወደ ካዕባ ወሰዱ። በዚህን ጊዜ ቁረይሾች ዐብዱል ሙጠሊብን በኛ መካከል ያልነበረ ባህል አታምጣብን። አንተ ዛሬ ይህንን ልጅህን ካረድክ ነገ ሌሎችም ይህን ነገር ልምድ አድርገው ይከተላሉና ይህን ሀሳብህን አንሳ በማለት አሳሰቡት። በዚሁ ጉዳይ ላይ ለማማከርም ብለው ከአንዲት ጠንቋይ ዘንድ ሄዱ። ጠንቋዩዋም የአንድ ሰው የደም ካሳ አስር ግመል ነውና ለእርድ በቀረበው ዐብዱላህና በግመሎቹ መካከል እጣ ተጥሎ የግመሎቹ እጣ በደረሠ ጊዜ ግመሎቹ በሱ ምትክ እንዲታረዱ መከረችና እጣ መጣል ተጀመረ። እጣው ከዘጠኝ ጊዜ ሙከራ በኋላ ነበር ግመሎቹ ላይ ወጣ። እጣው በግመሎቹ ላይ በመውጣቱ ዐብዱልሙጠሊብ እጅግ ተደሠቱ። መቶ ግመሎችም በዐብዱላህ ምትክ ቀርበው ታረዱና ሰደቃ ተደረጉ። የነቢያችን አባት ዐብዱላህ በዚህ መንገድ ነፃ ሊወጡ ቻሉ።
✨✨✨ ነቢዩም ﷺ ይህንኑ ክስተት ሲያስታውሱ እኔ የሁለት ለእርድ የቀረቡ ሰዎች ልጅ ነኝ ብለዋል። አንደኛው ለእርድ ቀርቦ የነበረው ሰው ቅድመ አያታቸው ነቢዩ ኢስማዒል እንደሆኑ ይታወቃል።
💚 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ ለአባታቸው.... ዐብዱልሙጠሊብ ከተከበረ ቤተሰብ የሆነችው አሚናን ከእርድ ለተረፈ ልጃቸው ለዐብደሏህ አጩ። በወቅቱ የነበረው ማህበረሰብ የጋብቻ ሥርዓቱ የተበከለ ዝሙትና አባታቸው የማይታወቁ ልጆች የበዙበት ነበር። የነቢያችን ﷺ አባት ግን በሕጋዊ ጋብቻ በክብር የሴቷ ቤተሰብ ተጠይቆ ነው የተዳሩት።
🩷 ነብዩ ﷺበእርግዝናቸው ወቅት አንድ ፍጡር ወደ እናታቸው መጣና በዚህ ዑማ ታላቅ ሰው ነውና ያረገዝሽው ይህን ልጅ በምትወልጂበት ጊዜ በአንድዬ ጌታ ከምቀኛ ዓይን ሁሉ እጠብቅሀለሁ" በይ።” አላት። እናታቸው አሚና ነቢዩን ﷺ ነፍሰጡር ሆና ሳለች ሌሎች ሴቶች የሚሰማቸው የድካም እና ሌሎች ዓይነት ስሜቶች ተሰምቷት አያውቅም ነበር።
🌹🌹🌹ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ስትወልዳቸውም ከሷ የወጣ ብርሃን የሻምን ቤተ-መንግሥታት አብርቷል።
ነቢያችን ﷺ እንብርታቸው ተስተካክሎ የተቆረጠ ሆኖ፣ ዐይናቸው ተኩሎና፧ ተገርዘው ነው ወደዚህች ዓለም ተውበው የመጡት። በዉልደታቸው ቀን የፐርሺያ ነገስታት ማረፊያ የተሠነጣጠቀ ሲሆን አሥራ አራት የሚሆኑ የቤተ- መንግሥቱ ጉልላቶቹ ወድቀዋል።
🌿🌿 ለ1ሺህ ዓመታት ሳትጠፋ የኖረችው የእሳት አምላኪዎቹ ፋርሦች እሳትም በዚሁ ቀን ጠፍታለች። በሚወለዱበት ጊዜ ቤቱ በብርሃን ተሞላ።ከዋክብት ወደሳቸው ሲቀርቡ ሁለቱ አዋላጆቻቸው በግልፅ ተመልክተዋል። አላህ(ሱወ) ታላቁንና የነቢያት ሁሉ መቋጫ የሆነውን መልዕክተኛውን ሙሐመድን ﷺ
በነኝህና በመሳሰሉት ተዓምራት አጅቦ ነው ወደዚህች ዓለም ያመጣቸው።
🩵🩵 ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በርከት ያሉ ስሞች አሏቸው። በዋናነት የሚጠቀሱት እሳቸውም የመሰከሩት አምስት ናቸው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
➊‹‹ እኔ ሙሐመድ ነኝ።
➋ እኔ አሕመድ ነኝ።
➌ እኔ 'አል ማሒ' (አላህ በኔ አማካኝነት ክህደትን የሚያብስበት) ነኝ።
➍እኔ አል ሓሽር (ሰዎች የቂያማ ቀን ከእግሬ ሥር የሚቀሰቀሱ) ነኝ።
➍እኔ 'አል ዓቂብ (የነቢያት ሁሉ መቋጫ) ነኝ።” ብለዋል።
🌹🌹ሙሐመድ ማለት ትርጉሙ 'ምስጉኑ፣ የተመሰገነ' እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን ስም ያወጡላቸው አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው። በርግጥም የሰው ልጅ ሆኖ እንደሳቸው የተመሰገነ የለም። አሕመድ ማለት ደግሞ ትርጉሙ “አመስጋኝ ማለት ሲሆን በርግጥም ከሳቸው በላይ አላህን ያመሰገነና የተገዛ በዚህች ምድር ላይ አልተፈጠረም።
አላህ ሱወ ነቢዩን ሲያልቃቸው እሳቸው መለኮታዊውን ተልእኮ ይዘው በመጡ ጊዜ ያስዋሿቸው የመካ ሰዎች ቁረይሾች እንኳን ሲሰድቧቸው በስማቸው ጠርተው ሰድበዋቸው አያውቁም ነበር። ሙሐመድ ከማለት ይልቅ ተቃራኒ ትርጉም ባለው መጠሪያ ሙዘምመም እያሉ ነበር የሚጠሯቸው። ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ አታዩም እንዴ! አላህ የቁረይሾችን ስድብ እንዴት እንደሚያርቅልኝ! እነሱ እኮ ሙዘምመም እያሉ ነው የሚሳደቡት እኔ ግን ሙሐመድ ነኝ' ይሉ ነበር፡፡
🌹🌹 ታላቁ ነቢይ ﷺ አባታቸውን ገና በእናታቸው ሆድ ሳሉ እናታቸውን ደግሞ በሕጻንነት እድሜያቸው ነው ያጡት። ወንድምና እህት አልነበራቸውም።
ነቢያችን ﷺ የቲም ሆነው በአያታቸውና በአጎታቸው ቤት ነው በቅብብሎሽ ያደጉት። ልጅ ሆነው ሣሉም ሆነ በወጣትነታቸው ታላቅ ሰው ነበሩ። መለኮታዊው የወሕይ መልዕክት ሳይደርሳቸው ከመላካቸውም በፊት ስብእናቸው ምሉእ ነበር። ቁርኣን ስለ ታላቅነታቸውና ስለ ደረጃቸው ከመመስከሩ በፊት ታላላቅ ተአምራት በሳቸው ዙሪያ ይታዩ ነበር።
✏️✏️ ከመላካቸው በፊት ድንጋይ ሰላም ይላቸው፤ ዛፍና ሌላ ግዑዝ ነገርም የአክብሮት ስግደት ይሰግድላቸው ነበር።
በወጣትነታቸው መካ እንደሳቸው ዓይነት እውነተኛና ታማኝ ሰው አላስተናገደችም። ብዙዎች የአደራ እቃዎችን እሳቸው ዘንድ ያስቀምጡ ነበር። “ሙሐመዱ አል- አሚን" (ታማኙ ሙሐመድ) ነበር መጠሪያቸው። ጣኦታትን እና ባእድ አምልኮን እጅግ አድርገው ይጠሉ ነበር።
🩵ሀቢቡና ﷺﷺﷺ
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
🎖 #ስላስደነገጥከዉ_ሶስት_ቁና_ጨምርለት 🎖
✍ አሚር ሰይድ
ከአይሁድ ታላላቅ መሪዎች የነበረው ዘይድ ኢብኑ ሰዕነህ ወደ ነቢያችን ﷺ ዘንድ መጣ። ይህ ሰው ከሳቸው ላይ እዳ ነበረው። ድንገትም ከኋላቸው ሆኖ ኩታቸውን ሰብስቦ አንገታቸውን በኃይል አነቃቸው። ከዚያም እናንተ የዐብዱልሙጠሊብ ልጆች የሰውን እዳ ታቆያላችሁ??በማለት በኃይለ ቃል ተናገራቸው። ዑመር ከአጠገባቸው ነበሩ ሰውየውንም ገፍትረዉ ጣሉት። በጣምም ተናገሩት።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የዑመርን ድርጊት አልወደዱለትም። ፈገግ አሉና 'አይ አንተ ዑመር! እኔና ይህ ሰው እኮ ካንተ የምንፈልገው ከዚህ የተሻለውን ነገር ነበር። አሁን ያደረግከው ነገር ለኛ ምንም አይጠቅመንም። እኔን በአግባቡ ያለብኝን እዳ እንድመልስለት እሱ ደግሞ የሰጠኝን ነገር በሥርዓት እንዲጠይቀኝ ማመላከት ትችል ነበር' አሉት። .....አስከትለውም እንዲህ አሉት “ለነገሩ ከተስማማንበት የጊዜ ቀጠሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ቢሆንም ግን በል ሒድና የዚህን ሰውዬ እዳ ክፈለው። አንተ ደግሞ ስላስደነገጥከው ሦስት ቁና ጨምርለት!።'አሉት
ነቢይ ካልሆነ በስተቀር ማንም ከዚህ ዓይነቱ የሥነ-ምግባር ምጥቀት ላይ ሊደርስ አይችልም። አይገርምም! 'ስላስደነገጥከው ሶስት ቁና ጨምርለት። ሰውየው ባላሰበው መልኩ ካበደረው በላይ ጭማሪ ትርፍ አገኘ። በዚህ ባየው ክስተት አይሁዱ ሰውዬ ተገርሞ ብቻ አላበቃም።የአላህ ፈቀድም ሆነና እስልምናን ተቀበለ።
⚡️⚡️⚡️ይህ ሰው በሚያምንበት መፅሐፉ ተውራት ውስጥ ስለተነገሩት የነቢዩ ﷺ ባህሪዎች መረጃ ነበረው። የሰለመበትንም ምክንያት ሲናገር በዚህ ሰው ላይ ሁሉንም ነገሮች ሞከርኩኝ። ሁለት ነገሮች ብቻ ሲቀሩኝ ሁሉንም አየሁኝ። እነሱንም ዛሬ ለማረጋገጥ ቻልኩ “መቻሉ ታጋሽነቱ መሀይምነቱን ይቀድማል። ድንበር ከታለፈበትም የመቻል ሁኔታው እየጨመረ ይሄዳል ብሏል።
#ሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ 😍😍
👌ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ የእናንተ ባህሪ የሌላ ሀይማኖት አማኞችን ወደ ኢስላም ካልተጣራ ኢማናችሁ ላይ ደካማ ናችሁ ብለዋል...የእኛ ባህሪ ሌሎችን ወደ ኢስላም ይጣራል ወይ❔❔ወይስ እንኳን ሌሎችን ሊጣራ ለሙስሊም አማኙን የሚጎረብጥ እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ አቂዳ የያዝኩት እያለ የሚያስቸግር ...ወይም በሚያሳየዉ ባህሪ አንተ ብሎ ሙስሊም እየተባልን ኢስላምን እያሰደብን ነዉ ወይ❓❓
ሁሉም ራሱን ይፈትሽ
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
✍ አሚር ሰይድ
ከአይሁድ ታላላቅ መሪዎች የነበረው ዘይድ ኢብኑ ሰዕነህ ወደ ነቢያችን ﷺ ዘንድ መጣ። ይህ ሰው ከሳቸው ላይ እዳ ነበረው። ድንገትም ከኋላቸው ሆኖ ኩታቸውን ሰብስቦ አንገታቸውን በኃይል አነቃቸው። ከዚያም እናንተ የዐብዱልሙጠሊብ ልጆች የሰውን እዳ ታቆያላችሁ??በማለት በኃይለ ቃል ተናገራቸው። ዑመር ከአጠገባቸው ነበሩ ሰውየውንም ገፍትረዉ ጣሉት። በጣምም ተናገሩት።
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ የዑመርን ድርጊት አልወደዱለትም። ፈገግ አሉና 'አይ አንተ ዑመር! እኔና ይህ ሰው እኮ ካንተ የምንፈልገው ከዚህ የተሻለውን ነገር ነበር። አሁን ያደረግከው ነገር ለኛ ምንም አይጠቅመንም። እኔን በአግባቡ ያለብኝን እዳ እንድመልስለት እሱ ደግሞ የሰጠኝን ነገር በሥርዓት እንዲጠይቀኝ ማመላከት ትችል ነበር' አሉት። .....አስከትለውም እንዲህ አሉት “ለነገሩ ከተስማማንበት የጊዜ ቀጠሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ቢሆንም ግን በል ሒድና የዚህን ሰውዬ እዳ ክፈለው። አንተ ደግሞ ስላስደነገጥከው ሦስት ቁና ጨምርለት!።'አሉት
ነቢይ ካልሆነ በስተቀር ማንም ከዚህ ዓይነቱ የሥነ-ምግባር ምጥቀት ላይ ሊደርስ አይችልም። አይገርምም! 'ስላስደነገጥከው ሶስት ቁና ጨምርለት። ሰውየው ባላሰበው መልኩ ካበደረው በላይ ጭማሪ ትርፍ አገኘ። በዚህ ባየው ክስተት አይሁዱ ሰውዬ ተገርሞ ብቻ አላበቃም።የአላህ ፈቀድም ሆነና እስልምናን ተቀበለ።
⚡️⚡️⚡️ይህ ሰው በሚያምንበት መፅሐፉ ተውራት ውስጥ ስለተነገሩት የነቢዩ ﷺ ባህሪዎች መረጃ ነበረው። የሰለመበትንም ምክንያት ሲናገር በዚህ ሰው ላይ ሁሉንም ነገሮች ሞከርኩኝ። ሁለት ነገሮች ብቻ ሲቀሩኝ ሁሉንም አየሁኝ። እነሱንም ዛሬ ለማረጋገጥ ቻልኩ “መቻሉ ታጋሽነቱ መሀይምነቱን ይቀድማል። ድንበር ከታለፈበትም የመቻል ሁኔታው እየጨመረ ይሄዳል ብሏል።
#ሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ 😍😍
👌ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ የእናንተ ባህሪ የሌላ ሀይማኖት አማኞችን ወደ ኢስላም ካልተጣራ ኢማናችሁ ላይ ደካማ ናችሁ ብለዋል...የእኛ ባህሪ ሌሎችን ወደ ኢስላም ይጣራል ወይ❔❔ወይስ እንኳን ሌሎችን ሊጣራ ለሙስሊም አማኙን የሚጎረብጥ እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ አቂዳ የያዝኩት እያለ የሚያስቸግር ...ወይም በሚያሳየዉ ባህሪ አንተ ብሎ ሙስሊም እየተባልን ኢስላምን እያሰደብን ነዉ ወይ❓❓
ሁሉም ራሱን ይፈትሽ
█
┻┻
╚▩PubLished by ▩╗
ISLAMIC UNIVERSITY
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
4 another channal👇
www.tg-me.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group