Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
በስማርት ስልክ ብዛት መጠቀም ሳቢያ የአንገት መታጠፍ ህመም ያጋጠመው ወጣት‼️
የ25 ዓመት ወጣት ከመጠን በላይ ስማርት ስልክ በመጠቀሙ ምክንያት "የአንገት መታጠፍ ሲንድረም"/Neck bending syndrome/ የሚባል የማይቀለበስ ህመም አጋጥሞታል ነው የተባለው።
የአንገቱ ጡንቻዎች በመድከማቸው እና በጠባሳ ሕብረ ሕዋሳትና የአከርካሪ አጥንት መዛባት ምክንያት ጭንቅላቱን ማንሳትም ሆነ ምግብ በአግባቡ መዋጥ አልቻለም ነው የተባለው።
https://www.tg-me.com/Tolera_Mulugeta_Kebede
የ25 ዓመት ወጣት ከመጠን በላይ ስማርት ስልክ በመጠቀሙ ምክንያት "የአንገት መታጠፍ ሲንድረም"/Neck bending syndrome/ የሚባል የማይቀለበስ ህመም አጋጥሞታል ነው የተባለው።
የአንገቱ ጡንቻዎች በመድከማቸው እና በጠባሳ ሕብረ ሕዋሳትና የአከርካሪ አጥንት መዛባት ምክንያት ጭንቅላቱን ማንሳትም ሆነ ምግብ በአግባቡ መዋጥ አልቻለም ነው የተባለው።
https://www.tg-me.com/Tolera_Mulugeta_Kebede
❤1
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ruth)
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዐዮች ስብስብ :-
ማንበብ ለምን ?
1.የምናነበው ለምን አላማ ብለን ነው? እውን ወደ አላማችንስ እየወሰደን ነው ብላችሁ ታስባላችሁ?
2.ስናነብ መረጃውን ለመያዝ ብቻ ወይስ ችግር ለመቅረፍ ተጠቅመንበት እናውቃለን ?
3. እስከመቼ ነው ማንበብ ያለብን ብላችሁ ታስባላችሁ ? (እስክንሞት ከሚለው ውጪ በምክንያት )
4. የንባብ ቅደም ተከተል ካለው ብናነሳው። ለምሳሌ ከልብወለድ-ፍልስፍና የቱ ይቅደም
5, ለእናንተ የምንዜም ምርጥ 3 መፅሃፍት የትኞቹ ናቸው ?
( ከሃገር ውስጥም ከውጪም )
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።
🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
ማንበብ ለምን ?
1.የምናነበው ለምን አላማ ብለን ነው? እውን ወደ አላማችንስ እየወሰደን ነው ብላችሁ ታስባላችሁ?
2.ስናነብ መረጃውን ለመያዝ ብቻ ወይስ ችግር ለመቅረፍ ተጠቅመንበት እናውቃለን ?
3. እስከመቼ ነው ማንበብ ያለብን ብላችሁ ታስባላችሁ ? (እስክንሞት ከሚለው ውጪ በምክንያት )
4. የንባብ ቅደም ተከተል ካለው ብናነሳው። ለምሳሌ ከልብወለድ-ፍልስፍና የቱ ይቅደም
5, ለእናንተ የምንዜም ምርጥ 3 መፅሃፍት የትኞቹ ናቸው ?
( ከሃገር ውስጥም ከውጪም )
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።
🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
❤2
BOOK AWARD 🏆
ወዳጆቼ ላሳያችሁኝ ድጋፍና ማበረታታት በጣም አመሰግናለሁ 🙏 ድምፅ መስጠት ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በማጋራት ከጎኔ ለሆናችሁ በሙሉ እ/ር ያክብርልኝ🙏🙏
ክቡር ልጆች መጽሐፌ እንዴት እንዴት ብላ የመጨረሻ ዙር እንደደረሰች አግራሞት ጭራብኛለች። አሁን የእናንተን ድጋፍ ትፈልጋለች።
የመጨረሻ ዙር ደርሶማ ....የለም ወደኃላ!!
እናንተ እያላችሁ እንደምታኮሩኝ አምናለሁ! አልያ ተኗኗርናታ 😂😂😂
ድምፅ ለመስጠት 30 ሰከንድ ብቻ፤ ሊንኩን ተጫኑ ፣ 5 ቁጥር ላይ ክቡር ልጆች ይምረጡ Submit የሚለውን መጫን አበቃ።
👇
https://docs.google.com/forms/d/1YDUXGpLnx-mlnK1ipGyhkQeiEtjx-Al10rYepswpdjI/
አመሰግናለሁ🙏
ብርሃኑበላቸው አሰፋ
ወዳጆቼ ላሳያችሁኝ ድጋፍና ማበረታታት በጣም አመሰግናለሁ 🙏 ድምፅ መስጠት ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በማጋራት ከጎኔ ለሆናችሁ በሙሉ እ/ር ያክብርልኝ🙏🙏
ክቡር ልጆች መጽሐፌ እንዴት እንዴት ብላ የመጨረሻ ዙር እንደደረሰች አግራሞት ጭራብኛለች። አሁን የእናንተን ድጋፍ ትፈልጋለች።
የመጨረሻ ዙር ደርሶማ ....የለም ወደኃላ!!
እናንተ እያላችሁ እንደምታኮሩኝ አምናለሁ! አልያ ተኗኗርናታ 😂😂😂
ድምፅ ለመስጠት 30 ሰከንድ ብቻ፤ ሊንኩን ተጫኑ ፣ 5 ቁጥር ላይ ክቡር ልጆች ይምረጡ Submit የሚለውን መጫን አበቃ።
👇
https://docs.google.com/forms/d/1YDUXGpLnx-mlnK1ipGyhkQeiEtjx-Al10rYepswpdjI/
አመሰግናለሁ🙏
ብርሃኑበላቸው አሰፋ
Google Docs
የ2017 ዓ.ም. የሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት ድምፅ መስጫ
ውድ የሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ ቤተ ሰብ፤
ከዚህ በታች ያሉት መጻሕፍት፣ ለ2017 ዓ.ም. የሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ ከየዘርፉ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ሆነው የተመረጡ ናቸው። ከርስዎ የሚጠበቀው ድምፅ መስጠት ነው።
ድምፅ ሲሰጡ በዘርፉ ዕጩ ኾነው የተመረጡትን መጻሕፍት በሙሉ ማንበብዎን ርግጠኝ ይሁኑ።
ካላነበቡ የግድ በሁሉም ዘርፍ ድምፅ መስጠት የለብዎትም።
የመጻሕፍቱ አቀማመጥ በፊደል ቅደም…
ከዚህ በታች ያሉት መጻሕፍት፣ ለ2017 ዓ.ም. የሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ ከየዘርፉ ለመጨረሻው ዙር ዕጩ ሆነው የተመረጡ ናቸው። ከርስዎ የሚጠበቀው ድምፅ መስጠት ነው።
ድምፅ ሲሰጡ በዘርፉ ዕጩ ኾነው የተመረጡትን መጻሕፍት በሙሉ ማንበብዎን ርግጠኝ ይሁኑ።
ካላነበቡ የግድ በሁሉም ዘርፍ ድምፅ መስጠት የለብዎትም።
የመጻሕፍቱ አቀማመጥ በፊደል ቅደም…
Hawassa University Students' Information Center pinned «BOOK AWARD 🏆 ወዳጆቼ ላሳያችሁኝ ድጋፍና ማበረታታት በጣም አመሰግናለሁ 🙏 ድምፅ መስጠት ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በማጋራት ከጎኔ ለሆናችሁ በሙሉ እ/ር ያክብርልኝ🙏🙏 ክቡር ልጆች መጽሐፌ እንዴት እንዴት ብላ የመጨረሻ ዙር እንደደረሰች አግራሞት ጭራብኛለች። አሁን የእናንተን ድጋፍ ትፈልጋለች። የመጨረሻ ዙር ደርሶማ ....የለም ወደኃላ!! እናንተ እያላችሁ እንደምታኮሩኝ አምናለሁ! አልያ ተኗኗርናታ…»
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
Financial Intelligence Service/ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት
✅Number of Positions: 67 -positions
✅Professions: Accounting/Finance/Banking and Finance /Management/Economics/ Governance and development studies, /human right,/ international relations,/ law, /peace security,/ political science, public international law ./ public administration/ electrical engineering, communication engineering/ electronics, /Electrical Technology/ Electronics/Computer Engineering/Marketing/ Computer Science /Information Technology / Computer Engineering and related fields.
https://www.tg-me.com/Tolera_Mulugeta_Kebede
✅Number of Positions: 67 -positions
✅Professions: Accounting/Finance/Banking and Finance /Management/Economics/ Governance and development studies, /human right,/ international relations,/ law, /peace security,/ political science, public international law ./ public administration/ electrical engineering, communication engineering/ electronics, /Electrical Technology/ Electronics/Computer Engineering/Marketing/ Computer Science /Information Technology / Computer Engineering and related fields.
https://www.tg-me.com/Tolera_Mulugeta_Kebede
❤1
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ruth)
BOOK AWARD 🏆
መልዕክት ከቤተሰባችን
"ወዳጆቼ ላሳያችሁኝ ድጋፍና ማበረታታት በጣም አመሰግናለሁ 🙏 ድምፅ መስጠት ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በማጋራት ከጎኔ ለሆናችሁ በሙሉ እ/ር ያክብርልኝ🙏🙏
ክቡር ልጆች መጽሐፌ እንዴት እንዴት ብላ የመጨረሻ ዙር እንደደረሰች አግራሞት ጭራብኛለች። አሁን የእናንተን ድጋፍ ትፈልጋለች።
የመጨረሻ ዙር ደርሶማ ....የለም ወደኃላ!!
እናንተ እያላችሁ እንደምታኮሩኝ አምናለሁ! አልያ ተኗኗርናታ 😂😂😂
ድምፅ ለመስጠት 30 ሰከንድ ብቻ፤ ሊንኩን ተጫኑ ፣ 5 ቁጥር ላይ ክቡር ልጆች ይምረጡ Submit የሚለውን መጫን አበቃ።
👇
https://docs.google.com/forms/d/1YDUXGpLnx-mlnK1ipGyhkQeiEtjx-Al10rYepswpdjI/
አመሰግናለሁ🙏
ብርሃኑበላቸው አሰፋ
መልዕክት ከቤተሰባችን
"ወዳጆቼ ላሳያችሁኝ ድጋፍና ማበረታታት በጣም አመሰግናለሁ 🙏 ድምፅ መስጠት ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም በማጋራት ከጎኔ ለሆናችሁ በሙሉ እ/ር ያክብርልኝ🙏🙏
ክቡር ልጆች መጽሐፌ እንዴት እንዴት ብላ የመጨረሻ ዙር እንደደረሰች አግራሞት ጭራብኛለች። አሁን የእናንተን ድጋፍ ትፈልጋለች።
የመጨረሻ ዙር ደርሶማ ....የለም ወደኃላ!!
እናንተ እያላችሁ እንደምታኮሩኝ አምናለሁ! አልያ ተኗኗርናታ 😂😂😂
ድምፅ ለመስጠት 30 ሰከንድ ብቻ፤ ሊንኩን ተጫኑ ፣ 5 ቁጥር ላይ ክቡር ልጆች ይምረጡ Submit የሚለውን መጫን አበቃ።
👇
https://docs.google.com/forms/d/1YDUXGpLnx-mlnK1ipGyhkQeiEtjx-Al10rYepswpdjI/
አመሰግናለሁ🙏
ብርሃኑበላቸው አሰፋ
❤1
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
4-12 months Fully Funded Student Programs in Geneva, Switzerland
>> No Application Fee
Link: https://scholarshipscorner.website/cern-technical-student-program/
Benefits:
.> 4 to 12-month contract
>> Monthly allowance
>> Travel allowance
>> Family supplement (if applicable)
>> Health insurance coverage
>> 2.5 days paid leave/month
Deadline: August 11th 2025.
Credit: CERN
The content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us
https://www.tg-me.com/ToleraMulugetaKebede
>> No Application Fee
Link: https://scholarshipscorner.website/cern-technical-student-program/
Benefits:
.> 4 to 12-month contract
>> Monthly allowance
>> Travel allowance
>> Family supplement (if applicable)
>> Health insurance coverage
>> 2.5 days paid leave/month
Deadline: August 11th 2025.
Credit: CERN
The content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us
https://www.tg-me.com/ToleraMulugetaKebede
❤1
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
Awash Insurance Company
#Zero year Experience
#Required Number 20
https://www.tg-me.com/ToleraMulugetaKebede
#Zero year Experience
#Required Number 20
https://www.tg-me.com/ToleraMulugetaKebede
❤3
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
🚀 Internship Opportunity at MoveUp Business PLC – Start Your Career Journey🚀
✨MoveUp Business PLC is calling on ambitious university students and recent graduates to kick-start their careers with us. MoveUp is a locally owned business supported by Chinese investors, operating across Media, Logistics, & Real Estate. This internship gives you real-world business exposure, especially in a fast-evolving advertising sector.
Who Can Apply:
🔸University/College Students
🔸Recent Graduates
Requirements:
🔹 Willingness and eagerness to learn
🔹Availability of at least 3 days per week
Responsibilities:
🎯Assist in creating strategies by providing feedback
🎯Monitor building elevators displaying advertisements
🎯Map and contact potential customers
🎯Assist in mapping buildings
🎯Support various business operations
🔗 Apply: Here
📝Deadline: July 15, 2025
https://www.tg-me.com/ToleraMulugetaKebede
✨MoveUp Business PLC is calling on ambitious university students and recent graduates to kick-start their careers with us. MoveUp is a locally owned business supported by Chinese investors, operating across Media, Logistics, & Real Estate. This internship gives you real-world business exposure, especially in a fast-evolving advertising sector.
Who Can Apply:
🔸University/College Students
🔸Recent Graduates
Requirements:
🔹 Willingness and eagerness to learn
🔹Availability of at least 3 days per week
Responsibilities:
🎯Assist in creating strategies by providing feedback
🎯Monitor building elevators displaying advertisements
🎯Map and contact potential customers
🎯Assist in mapping buildings
🎯Support various business operations
🔗 Apply: Here
📝Deadline: July 15, 2025
https://www.tg-me.com/ToleraMulugetaKebede
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
👨🏽🎓🧑🎓Did you graduate in the year 2024/2016 or 2025/2017E.C?
➡️System Strengthening through Skills and Internship(SStSI) is a paid internship program for young graduates, hosted at participating federal ministries in Ethiopia. If you have the passion for public service, this is an exciting opportunity to join!
➡️By joining the program, you will benefit from an intensive career launching training, coaching and mentoring sessions, experience sharing with senior leaders in the public sector and much more!
📌 Deadline : 13th July 2025
➡️Read more on the link below and apply!
https://forms.gle/4vVs4Cs3z1BoTuYAA
#Internships #FreshGraduates
➡️System Strengthening through Skills and Internship(SStSI) is a paid internship program for young graduates, hosted at participating federal ministries in Ethiopia. If you have the passion for public service, this is an exciting opportunity to join!
➡️By joining the program, you will benefit from an intensive career launching training, coaching and mentoring sessions, experience sharing with senior leaders in the public sector and much more!
📌 Deadline : 13th July 2025
➡️Read more on the link below and apply!
https://forms.gle/4vVs4Cs3z1BoTuYAA
#Internships #FreshGraduates
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ruth)
በዚህ ሳምንት በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ :-
1. 'Ego' ማለት በእናንተ እይታ ምን ማለት ነው?
2.'Ego' ህይወታችን ላይ ምን አይነት ተጽዕኖ ይፈጥራል ፤ እናንተስ በህይወታቹ በ Ego ምክንያት ያጣችሁት አልያም ያገኛችሁት ነገር ምንድነው?
3. በራስ ማበልፀግ (personal growth)፣ በጓደኝነት፣ በስራ ቦታ፣ እንዲሁም በፍቅር ግንኙነት መሃል 'Ego' ቢኖር ምን አይነት ተጽዕኖ ይፈጥራል?
4. ውሳኔ ለመወሰን 'Ego'ን ማካተት አለብን? ለምን?
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።
🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
1. 'Ego' ማለት በእናንተ እይታ ምን ማለት ነው?
2.'Ego' ህይወታችን ላይ ምን አይነት ተጽዕኖ ይፈጥራል ፤ እናንተስ በህይወታቹ በ Ego ምክንያት ያጣችሁት አልያም ያገኛችሁት ነገር ምንድነው?
3. በራስ ማበልፀግ (personal growth)፣ በጓደኝነት፣ በስራ ቦታ፣ እንዲሁም በፍቅር ግንኙነት መሃል 'Ego' ቢኖር ምን አይነት ተጽዕኖ ይፈጥራል?
4. ውሳኔ ለመወሰን 'Ego'ን ማካተት አለብን? ለምን?
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።
🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
❤2
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
የሶሻል ሚዲያ ግብር‼️
መንግስት ሶሻል ሚዲያ ላይ ግብር ሊጥል ነው‼️
ዩቲዩብ ፣ ቲክቶክና ከሌሎች የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ሊጣል ነው
በኢትዮጵያ ለዘጠኝ ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ መካተቱ ታውቋል።
በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ (ለምሳሌ ከዩቲዩብ፣ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ እና ሌሎችም መድረኮች) ፣ በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች እንደሚሁም ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።
ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው “ሌሎች ገቢዎች” በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣኑ የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።
ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
ምንጭ: ካፒታል
መንግስት ሶሻል ሚዲያ ላይ ግብር ሊጥል ነው‼️
ዩቲዩብ ፣ ቲክቶክና ከሌሎች የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ሊጣል ነው
በኢትዮጵያ ለዘጠኝ ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ መካተቱ ታውቋል።
በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ (ለምሳሌ ከዩቲዩብ፣ ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ ቲክቶክ እና ሌሎችም መድረኮች) ፣ በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች እንደሚሁም ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣ ከስፖንሰርሺፕ እና ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።
በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።
ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው “ሌሎች ገቢዎች” በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣኑ የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።
ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
ምንጭ: ካፒታል
❤1
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
አዲሱ የዩትዩብ ሞኒታይዤሽን መመሪያ ምን ይዟል ?
ከፊታችን ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ዩትዩብ፤ ዩትዩብን ተጠቅመው ገቢ በሚያስገቡ ላይ ጥብቅ መመሪያ አውጥቷል።
መመሪያው ምን ይላል ?
- ከአሁን በኋላ ዩትዩብ ክፍያ የሚፈጽመው አዲስና የራሳቸው ፈጠራ ብቻ ለሆኑ ፤ በብዛት ወይም በድጋሚ በዩትዩብ ላይ ላልዋሉ ስራዎች ነው።
- ክፍያ የሚፈጸምላቸው ቪድዮዎች እውነት እና የራስ ስራ ላይ የተመሰረቱ ብቻ መሆን አለባቸው።
- አርተፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ተጠቅመው የሚሰሩ ሰዎች ክፍያ አይከፈላቸውም።
- በድምፅና ትንሽ የቪድዮ ስራ ብቻ ተጨማምሮባቸው የሚቀርቡ የሌላ ሰዎች ስራዎች ክፍያ አያገኙም።
- በተለያዩ ተንቀሳቃሽ ቪድዮዎች ወይም የሰው ቪድዮዎች ላይ reaction መስጠት እና የሰው ቪድዮዎችን እየሰበሰቡ ማቅረብ ከዩትዩብ ክፍያ ውጭ ይደረጋሉ።
- የራሳቸው ስራ ያልሆነ ቪድዮ ማለትም እዛው ዩትዩብ ላይ በሌሎች የተሰሩ ቪድዮ የሚያቀርቡ ሰዎች የራሳቸውን ሃሳብ እንዲጨምሩና እንዲሰሩ የሚጠየቁበት መንገድ ቢኖርም ያለማስጠንቀቂያም ሊታገዱ ይችላሉ።
ዩትዩብ በአዲሱ መመሪያው ኦሪጅናል ለሆኑ እና ሰዎች በራሳቸው ጥረት ለሰሯቸው ስራዎች ክፍያ ይከፍላል። ክፍያ ለማግኘት የራስን የፈጠራ ስራ ዩትዩብ ላይ መጫን ግዴት ይሆናል።
ዩትዩብ ይህን ወደማድረግ የገባው ሰዎች የራሳቸውን የፈጠራ ስራ እንዲሰሩ ለማበረታታ ነው።
ዩትዩብ ክፍያ ለመክፈል ከዚህ ቀደም ያስቀመጠው አስገዳጁ 1 ሺህ ሰብስክራይበር እንዲሁም 4,000 የዕይታ ሰዓት በ12 ወራት ውስጥ ማግኘት አሁንም እንደ ግዴታ ይቀጥላል ተብሏል።
#YouTube #TheVerge
@ToleraMulugetaKebede
ከፊታችን ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ዩትዩብ፤ ዩትዩብን ተጠቅመው ገቢ በሚያስገቡ ላይ ጥብቅ መመሪያ አውጥቷል።
መመሪያው ምን ይላል ?
- ከአሁን በኋላ ዩትዩብ ክፍያ የሚፈጽመው አዲስና የራሳቸው ፈጠራ ብቻ ለሆኑ ፤ በብዛት ወይም በድጋሚ በዩትዩብ ላይ ላልዋሉ ስራዎች ነው።
- ክፍያ የሚፈጸምላቸው ቪድዮዎች እውነት እና የራስ ስራ ላይ የተመሰረቱ ብቻ መሆን አለባቸው።
- አርተፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ተጠቅመው የሚሰሩ ሰዎች ክፍያ አይከፈላቸውም።
- በድምፅና ትንሽ የቪድዮ ስራ ብቻ ተጨማምሮባቸው የሚቀርቡ የሌላ ሰዎች ስራዎች ክፍያ አያገኙም።
- በተለያዩ ተንቀሳቃሽ ቪድዮዎች ወይም የሰው ቪድዮዎች ላይ reaction መስጠት እና የሰው ቪድዮዎችን እየሰበሰቡ ማቅረብ ከዩትዩብ ክፍያ ውጭ ይደረጋሉ።
- የራሳቸው ስራ ያልሆነ ቪድዮ ማለትም እዛው ዩትዩብ ላይ በሌሎች የተሰሩ ቪድዮ የሚያቀርቡ ሰዎች የራሳቸውን ሃሳብ እንዲጨምሩና እንዲሰሩ የሚጠየቁበት መንገድ ቢኖርም ያለማስጠንቀቂያም ሊታገዱ ይችላሉ።
ዩትዩብ በአዲሱ መመሪያው ኦሪጅናል ለሆኑ እና ሰዎች በራሳቸው ጥረት ለሰሯቸው ስራዎች ክፍያ ይከፍላል። ክፍያ ለማግኘት የራስን የፈጠራ ስራ ዩትዩብ ላይ መጫን ግዴት ይሆናል።
ዩትዩብ ይህን ወደማድረግ የገባው ሰዎች የራሳቸውን የፈጠራ ስራ እንዲሰሩ ለማበረታታ ነው።
ዩትዩብ ክፍያ ለመክፈል ከዚህ ቀደም ያስቀመጠው አስገዳጁ 1 ሺህ ሰብስክራይበር እንዲሁም 4,000 የዕይታ ሰዓት በ12 ወራት ውስጥ ማግኘት አሁንም እንደ ግዴታ ይቀጥላል ተብሏል።
#YouTube #TheVerge
@ToleraMulugetaKebede