Telegram Web Link
#ቆይታ_በEBC_የሚዲያ_ኮምፕሌክስ

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ት/ት ክፍል ተማሪዎች በአዲስ አበባ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት የሚያደርጉትን ትምህርታዊ ጉብኝት ቀጥለዋል።

ተማሪዎቹ ሸጎሌ የሚገኘውን #የኢትዮጵያ_ብሮድካስቲንግ_ኮርፖሬሽን(EBC)የሚዲያ ኮምፕሌክስን ጎብኝተዋል።

በEBC የሚዲያ ኮምፕሌክስ በነበራቸው ቆይታ የተቋሙን አደረጃጀት፤ የዜናና የፕሮግራም የሥራ ክፍሎች፣ የሬድዮና ቴሌቪዥን ስቱዲዮዎች፤ እንዲሁም የቀጥታ ስርጭትን ጨምሮ የይዘት ዝግጅት ሂደቶችን በተግባር ተመልክተዋል።

የEBC አመራሮችና ሰራተኞች ስላደረጋችሁልን መስተንግዶ ከልብ እናመሠግናለን!

via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
4👍1
Forwarded from Hafiz❄️
የኢመደአ የ2017 ዓ/ም የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ምዝገባ ተጀመረ

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) #INSA ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉን ታዳጊዎች እየመለመለ በማሰልጠን ወደ ተቋሙ እና ወደ ሳይበር ኢንዱስትሪዉ እንዲቀላቀሉ ሲያደርግ ቆይቷል። በያዝነው 2017 ዓ.ም ከባለፉት ሦስት አመታት በተሻለ ሁኔታ በመላ ሀገሪቱ ልዩ ታለንት ያላቸዉን ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ያሉ በመመልመል ለ4ኛ ዙር ለማሰልጠን ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም በሳይበር ደህንነት፤ በዴቨሎፕመንት፤ በኢምቤድድ ሲስተም እና በኤሮስፔስ ላይ ልዩ ተሰጥኦ እና ፍላጎት (Talent with passion) ያላችሁ በታለንት ማእከሉ የቴሌግራም ቻናል ( https://www.tg-me.com/cteinsa ) በመግባት ስለ ፕሮግራሙ በቂ መረጃ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ቻሌንጁን ለመመዝገብ የሚከተለዉን ሊንክ ተጠቅማችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ። https://talent.insa.gov.et

ተጨማሪ የሳይበር ደህንነት መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.insa.gov.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/INSA.ETHIOPIA
ቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@insa_et?_t=8qBKkyp092r&_r=1
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@cyberigna1003/featured
ቴሌግራም፦ https://www.tg-me.com/insagovet
ትዊተር (X) ፦ https://twitter.com/INSAEthio
የሳይበር ጥቃት ጥቆማ ለመስጠት ነጻ የስልክ መስመር፡ 933
1
Forwarded from Know Your Right Ethiopia
Adolescents deserve a safe, violence-free future!!

We're excited to launch Know Your Rights Ethiopia (KYRE), a women-led initiative dedicated to empowering adolescents with the knowledge and confidence to prevent GBV.

Know it-Claim it-Defend it!

Join us in rising against gender-based violence through education, advocacy, and community action. Follow us to stay updated on our activities and how you can get involved!

#KnowYourRightsEthiopa
#AdolescentsMatter
#EmpowerAdolescents
#EndGBV
#FearlessGirls
#KnowItClaimItDefendIt
#WomenLed
#SafeFuture
Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Zeroing)
💃Culture dayን ስለማክበር🕺

ውድ የግቢያችን ተመራቂ ተማሪዎች
ይህ መልዕክት ከጂሲ ኮሚቴ የተላለፈላችሁ ሲሆን
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው culture day
የምናከብርበት ጊዜ ደርሷል

ኮሚቴው የፈተና መደራረብና ውጥረት ከግምት
ያስገባ ሲሆን ባሉን ውስን ቀናቶች ውስጥ
የግቢ ትዝታችንን በምስል የምናስቀርበትን
culture day በፋይናል አማካይ ቀን
ግንቦት 16 በእለተ ቅዳሜ በደማቁ ለማክበር ወስነናል።

ስለሆነም ሁላችንም በተለያዩ በሀገር ባህል ልብስ ተውበን ጠዋት 4:00 ከኮምፕሌክስ ፊትለፊት
በሚዘጋጀው ደማቅ የፎቶ እና ሌሎች ፕሮግራሞች
ለመሳተፍ እንገናኝ።

ኮሚቴው
👍21
#ExitExam

" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።

ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።

ለመውጫ ፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

#MoE

https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
👍6
Forwarded from Know Your Right Ethiopia
Know Your Rights Ethiopia successfully held its first Training of Trainers (TOT) on peer education, focusing on basic human rights and gender-based violence for students from SOS Children’s Village and Debub Academy in Hawassa on April 26 & 27. Participants will now implement peer education initiatives in their schools.
We extend our sincere gratitude to Merahit HAWASSA UNIVERSITY LAW STUDENTS ASSOCIATION (HULSA) United Nations Association Ethiopia Hawassa university chapter (UNAET-HU) Hawassa university human rights club and Hawassa University Student Union for their invaluable partnership Together, we empower the next generation.

#KnowYourRightsEthiopia #AdolescentsMatter
#ENDGBV
#PeerEducation
👍1
Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (mes)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gc cup final 🏆🏆🏆🏆🏆

Thursday at the hawassa university main campus stadium 🏟️🏟️
🔥5👍1
2025/07/08 19:28:33
Back to Top
HTML Embed Code: