Forwarded from HU Charity Sector
----- ትንሳኤን በበጎነት -----
ግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት ከአክሽን ቲም (Action Team) ጋር በመሆን የትንሳኤን በዓል ኑሯቸውን ጎዳና ላይ ካደርረጉ ልጆች ጋር አከበረ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ጊቢ የክርስትያን ተማሪዎች ህብረት (HUFELLOW) ስር ከሚገኙ ቲሞች መካከል አንዱ የሆነው “Action Team” በቋሚነት ከሚሰራቸው የተለያዩ የተግባር ስራዎች መካከል፡
1. “Street” የጎዳና ልጆችን ማስተማር፣ መንከባከብ
2. “Elders” እረጋውያንን መንከባከብ፡ ልብሳቸውን፡ ቤታቸውን ማጽዳት
3. “Prison” ማረሚያ ቤት ያሉትን መጠየቅ
4. የደም ልገሳ
5. “Referral” ህሙማንን መጠየቅ ጥቂቶቹ ናቸው።
ከተጋባዥ እንግዶች መካከል የዋናው ጊቢ የተማሪዎች እገልግሎት ምክትል ዲን አቶ አስማማው ደምሴ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ እንደዚህ አይነት የበጎ አድራጎት ስራዎችን እንደሚያበረታቱም ገልጸዋል። የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሴይ ጰጥሮስ በመቀጠል ንግግር ያደረገ ሲሆን ለሰው ልጅ በጎ ነገር ለማድረግ ሰው መሆን በቂ ነው። የሰው ማንነት፡ ኃይማኖት፡ ብሔር፡ ፖለቲካ ሊገድበን አይገባም ብሏል።
በዝግጅቱ ከቀረቡ ፕሮግራሞች መካከል የትምህርት ጊዜ፡ የግጥም፣ ኮሪዮግራፊ እና ልጆችን የሚያዝናና የጨዋታ ጊዜም፡ የማዕድ ማጋራት ይጠቀሳል። በመጨረሻም ልጆችን የማልበስ ስራ በመስራት ዝግጅቱ ተጠናቋል።
ለዚህ ዝግጅት መሳካት የበኩላችሁን አስተዋጽኦ ላበረከታችሁ በሙሉ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። በእንደዚህ አይነት የበጎ አድራጎት ስራ የመስራት ሃሳብ ያላችሁ ህብረቱ በጋራ ለመስራት ዝግጁ እንደሆን ሊገልጽ ይወዳል።
@husccs
ርህራሄን በተግባር
| የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
ግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት ከአክሽን ቲም (Action Team) ጋር በመሆን የትንሳኤን በዓል ኑሯቸውን ጎዳና ላይ ካደርረጉ ልጆች ጋር አከበረ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ጊቢ የክርስትያን ተማሪዎች ህብረት (HUFELLOW) ስር ከሚገኙ ቲሞች መካከል አንዱ የሆነው “Action Team” በቋሚነት ከሚሰራቸው የተለያዩ የተግባር ስራዎች መካከል፡
1. “Street” የጎዳና ልጆችን ማስተማር፣ መንከባከብ
2. “Elders” እረጋውያንን መንከባከብ፡ ልብሳቸውን፡ ቤታቸውን ማጽዳት
3. “Prison” ማረሚያ ቤት ያሉትን መጠየቅ
4. የደም ልገሳ
5. “Referral” ህሙማንን መጠየቅ ጥቂቶቹ ናቸው።
ከተጋባዥ እንግዶች መካከል የዋናው ጊቢ የተማሪዎች እገልግሎት ምክትል ዲን አቶ አስማማው ደምሴ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ካስተላለፉ በኋላ እንደዚህ አይነት የበጎ አድራጎት ስራዎችን እንደሚያበረታቱም ገልጸዋል። የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሴይ ጰጥሮስ በመቀጠል ንግግር ያደረገ ሲሆን ለሰው ልጅ በጎ ነገር ለማድረግ ሰው መሆን በቂ ነው። የሰው ማንነት፡ ኃይማኖት፡ ብሔር፡ ፖለቲካ ሊገድበን አይገባም ብሏል።
በዝግጅቱ ከቀረቡ ፕሮግራሞች መካከል የትምህርት ጊዜ፡ የግጥም፣ ኮሪዮግራፊ እና ልጆችን የሚያዝናና የጨዋታ ጊዜም፡ የማዕድ ማጋራት ይጠቀሳል። በመጨረሻም ልጆችን የማልበስ ስራ በመስራት ዝግጅቱ ተጠናቋል።
ለዚህ ዝግጅት መሳካት የበኩላችሁን አስተዋጽኦ ላበረከታችሁ በሙሉ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። በእንደዚህ አይነት የበጎ አድራጎት ስራ የመስራት ሃሳብ ያላችሁ ህብረቱ በጋራ ለመስራት ዝግጁ እንደሆን ሊገልጽ ይወዳል።
@husccs
ርህራሄን በተግባር
| የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ
👏9🔥3❤1👍1
Forwarded from UNA-ET HU CHAPTER (Mima)
✨On May 11, the UNA-ET-HU Chapter organized a training session for high-school students in Hawassa in order to prepare them for the upcoming Model United Nations (MUN) simulation. Students from Comboni, Tabor, EPS, and SOS high schools were carefully selected to participate in this comprehensive training, which equipped them with the necessary skills to engage effectively in the forthcoming MUN simulation.
#MUN
https://www.tg-me.com/UNA_ET
#MUN
https://www.tg-me.com/UNA_ET
👍4
Forwarded from Hawassa university library club
📢 Call for position
የቤተ-መጻህፍት ክበብ ለ2017 ዓ.ም ተተኪ የስራ አስፈጻሚዎችን ይፈልጋል።
1. ትምሕርትና ስልጠና
2. ገንዘብና ንብረት ቁጥጥር
3. የህዝብ ግንኙነት
4. አጠቃላይ ቁጥጥር
መስራት የምትፈልጉትን ዘርፍ የሚገልጽ ጽሁፍ(motivation paper) አዘጋጅታችሁ በቴሌግራም @temesgen303 ላይ ላኩልን ወይም የህግ ቤተ-መጻህፍት ውስጥ ከሚገኘው የክበቡ ቢሮ በመምጣት ማስገባት ትችላላችሁ።
ከክበቡ ጋር አብሮ ለመስራት ፍላጎት ያለው ማንኛውም የክበቡ አባል መወዳደር ይችላል።
#የሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ_የቤተ_መጻህፍት_ክበብ
@HULibraryClub
የቤተ-መጻህፍት ክበብ ለ2017 ዓ.ም ተተኪ የስራ አስፈጻሚዎችን ይፈልጋል።
1. ትምሕርትና ስልጠና
2. ገንዘብና ንብረት ቁጥጥር
3. የህዝብ ግንኙነት
4. አጠቃላይ ቁጥጥር
መስራት የምትፈልጉትን ዘርፍ የሚገልጽ ጽሁፍ(motivation paper) አዘጋጅታችሁ በቴሌግራም @temesgen303 ላይ ላኩልን ወይም የህግ ቤተ-መጻህፍት ውስጥ ከሚገኘው የክበቡ ቢሮ በመምጣት ማስገባት ትችላላችሁ።
ከክበቡ ጋር አብሮ ለመስራት ፍላጎት ያለው ማንኛውም የክበቡ አባል መወዳደር ይችላል።
እናንብብ ራሳችን በእውቀት እንገንባ
#የሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ_የቤተ_መጻህፍት_ክበብ
@HULibraryClub
👍3❤1
Forwarded from True Culture University HU-Chapter (ilham🤍)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌍 Calling all graphic design enthusiasts! 🎨
🎉 Join the Afro Graphics Design Competition brought to you by True Culture University, HU Chapter! 🎓
👩🎨 Showcase your design skills and creativity - any student interested in graphic design is welcome!
📅 Submit your designs by May 20th - don't miss this opportunity to shine! 💫
🏆 Only 12 students will be chosen for the final competition to design a T-shirt.
Winners of the competition will get to sell their design on the TCU Portal internationally and win an exciting prize.
Let your imagination run wild and create stunning designs that capture the spirit of Pan-Africanism. 🌟
#AfroGraphics #TrueCultureUniversity #GraphicDesignCompetition #PanAfricanism #Unity #Creativity #HUChapter
Form Link - https://forms.gle/Dpn626dz4J4Qktai6
🎨✨ Let's celebrate African culture through art and design! ✨🌍
🎉 Join the Afro Graphics Design Competition brought to you by True Culture University, HU Chapter! 🎓
👩🎨 Showcase your design skills and creativity - any student interested in graphic design is welcome!
📅 Submit your designs by May 20th - don't miss this opportunity to shine! 💫
🏆 Only 12 students will be chosen for the final competition to design a T-shirt.
Winners of the competition will get to sell their design on the TCU Portal internationally and win an exciting prize.
Let your imagination run wild and create stunning designs that capture the spirit of Pan-Africanism. 🌟
#AfroGraphics #TrueCultureUniversity #GraphicDesignCompetition #PanAfricanism #Unity #Creativity #HUChapter
Form Link - https://forms.gle/Dpn626dz4J4Qktai6
🎨✨ Let's celebrate African culture through art and design! ✨🌍
👍1
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
◽️College of:
👉Law & Governance
◽️Department of:
👉Governance & Development Studies(GaDS)
👉Law & Governance
◽️Department of:
👉Governance & Development Studies(GaDS)
👍3