Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Redu Mebratu)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from HU Charity Sector
--------------- ትንሳኤን በበጎነት ---------------
ውድ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፡
እነሆ ከፊታችን የሁላችንም ተሳትፎ የሚጠይቅ አንድ ትልቅ ፕሮግራም ይጠብቀናል። እንደሚታውቀው የትንሣኤ በዓል ሚያዚያ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ይውላል። በመሆኑም ይህንን በአል አስመልክቶ በአሉን ጎዳና ላይ ካሉ ልጆች ሰዎች ጋር ለማክበር ታቅዷል። ለዚህ እቅድ መሳካት ደግሞ የእናንተን ትብብር ያስፈልጋል።
✍ ለበአሉ ምን ማድረግ ይጠበቅብናል?
- ልብስ እንደ ሱሪ፡ ጫማ፡ ቲሸርት፡ ኮት፡ ሹራብ፡ ሸሚዝ እና የመሳሰሉ የወንድ እና የሴት አልባሳትን ካላችሁ መለየት እና ከጓደኞቻችሁ መሰብሰብ
- እነዚህን ከላይ የተዘረዘሩ ነገሮችን ወደ ዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት ቢሮ ቁ፡2 ከስኞ - ሐሙስ ድረስ (21-24/2016) በማምጣት መስጠት።
ዛሬ እኛ በምናደርገው መልካም ተግባር ሌሎችን ደስ እንደማሰኘት፡ በእኛ ምክንያት አንድ ሰው ሲደሰት እንደማየት እና ለሰዎች እንደመትረፍ የመሰለ መልካም ነገር የለም።
እስኪ በአንድነት በመተባበር የሆነ ትልቅ ነገር እናድርግ!
ለበለጠ መረጃ፥ 0916071094 ይደውሉ
ርህራሄን በተግባር
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት፡ የበጎ አድራጎት ዘርፍ
ውድ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፡
እነሆ ከፊታችን የሁላችንም ተሳትፎ የሚጠይቅ አንድ ትልቅ ፕሮግራም ይጠብቀናል። እንደሚታውቀው የትንሣኤ በዓል ሚያዚያ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ይውላል። በመሆኑም ይህንን በአል አስመልክቶ በአሉን ጎዳና ላይ ካሉ ልጆች ሰዎች ጋር ለማክበር ታቅዷል። ለዚህ እቅድ መሳካት ደግሞ የእናንተን ትብብር ያስፈልጋል።
✍ ለበአሉ ምን ማድረግ ይጠበቅብናል?
- ልብስ እንደ ሱሪ፡ ጫማ፡ ቲሸርት፡ ኮት፡ ሹራብ፡ ሸሚዝ እና የመሳሰሉ የወንድ እና የሴት አልባሳትን ካላችሁ መለየት እና ከጓደኞቻችሁ መሰብሰብ
- እነዚህን ከላይ የተዘረዘሩ ነገሮችን ወደ ዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት ቢሮ ቁ፡2 ከስኞ - ሐሙስ ድረስ (21-24/2016) በማምጣት መስጠት።
ዛሬ እኛ በምናደርገው መልካም ተግባር ሌሎችን ደስ እንደማሰኘት፡ በእኛ ምክንያት አንድ ሰው ሲደሰት እንደማየት እና ለሰዎች እንደመትረፍ የመሰለ መልካም ነገር የለም።
እስኪ በአንድነት በመተባበር የሆነ ትልቅ ነገር እናድርግ!
ለበለጠ መረጃ፥ 0916071094 ይደውሉ
ርህራሄን በተግባር
| የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ጊቢ የተማሪዎች መማክርት፡ የበጎ አድራጎት ዘርፍ
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
🎓 NOTICE: Calling all Graduating Students of Hawassa University Main Campus 🎓
Are you ready to leave your mark in the university's history books? If you're a graduating student of Hawassa University Main Campus and you want to be featured in the 2024 yearbook, now is your chance!
Please take a moment to fill out the Google Form provided to ensure your inclusion in this special publication. Your picture and personal details will be immortalized in the pages of the yearbook for generations to come.
Don't miss out on this opportunity to capture your time at Hawassa University and celebrate your achievements with your peers. Click the link below to register now!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd69gWrAp_6mzzoVyRPSmOpGhoZdlTjaynAz1oU3gXrFtUCZw/viewform?usp=sf_link
https://www.tg-me.com/hugadssachannel
main campus G.C Committee
Are you ready to leave your mark in the university's history books? If you're a graduating student of Hawassa University Main Campus and you want to be featured in the 2024 yearbook, now is your chance!
Please take a moment to fill out the Google Form provided to ensure your inclusion in this special publication. Your picture and personal details will be immortalized in the pages of the yearbook for generations to come.
Don't miss out on this opportunity to capture your time at Hawassa University and celebrate your achievements with your peers. Click the link below to register now!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd69gWrAp_6mzzoVyRPSmOpGhoZdlTjaynAz1oU3gXrFtUCZw/viewform?usp=sf_link
https://www.tg-me.com/hugadssachannel
main campus G.C Committee
Google Docs
2024 main campus G.C yearbook registration form
ለ 2016 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለዚ አበቃችሁ እያልን ጥራታቸውን የጠበቁ ዋጋቸውም እጅግ ተመጣጣኝ የሆኑ ውብ ሪቫኖችን አዘጋጅተን ድመቁበት ብለናል።
📌 በፈለጉት ዲዛይን እና በፈለጉት ፅሁፍ እንዲሁም በፈለጉት ቀለም (color) ማዘዝና መግዛት ይችላሉ።
📌 ምርታችን ከፍተኛ ጥራት ያለው (international standard) ሲሆን ዋጋችን ደግሞ የተማሪን ኪስ ያማከለና እጅግ ተመጣጣኝ ነው።
የሚከተሉትን የtelegram username እና ስልክ በመጠቀም ይዘዙን አሳምረን እናደርሳለን።
@zewdnssh 0951015243 / 0974257536
📌 በፈለጉት ዲዛይን እና በፈለጉት ፅሁፍ እንዲሁም በፈለጉት ቀለም (color) ማዘዝና መግዛት ይችላሉ።
📌 ምርታችን ከፍተኛ ጥራት ያለው (international standard) ሲሆን ዋጋችን ደግሞ የተማሪን ኪስ ያማከለና እጅግ ተመጣጣኝ ነው።
የሚከተሉትን የtelegram username እና ስልክ በመጠቀም ይዘዙን አሳምረን እናደርሳለን።
@zewdnssh 0951015243 / 0974257536
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
#HawassaUniversity
ለ2016 ዓ.ም ተመራቂ የማታ እና የእረፍት ቀናት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ፤
የከፍተኛ ትምህርት መወጫ ፈተና (Exit Exam) ክፍያ ከትምህርት ሚኒስቴር በተገለጸልን መሰረት የማታ እና የእረፍት ቀናት ተማሪዎች በሙሉ 500.00 (አምስት መቶ) እንዲከፍሉ በተቀመጠው መሰረት የ2016 ዓ.ም ተመራቂ የማታ እና የእረፍት ቀናት ተማሪዎችም እስከ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም ከዚህ በፊት ክፍያዎችን በምትከፍሉበት በዩኒቨርሲቲው የውስጥ ገቢ አካውንት Gov (1128) 1000013481788 ገቢ እያደረጋችሁ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
ለ2016 ዓ.ም ተመራቂ የማታ እና የእረፍት ቀናት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ፤
የከፍተኛ ትምህርት መወጫ ፈተና (Exit Exam) ክፍያ ከትምህርት ሚኒስቴር በተገለጸልን መሰረት የማታ እና የእረፍት ቀናት ተማሪዎች በሙሉ 500.00 (አምስት መቶ) እንዲከፍሉ በተቀመጠው መሰረት የ2016 ዓ.ም ተመራቂ የማታ እና የእረፍት ቀናት ተማሪዎችም እስከ ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም ከዚህ በፊት ክፍያዎችን በምትከፍሉበት በዩኒቨርሲቲው የውስጥ ገቢ አካውንት Gov (1128) 1000013481788 ገቢ እያደረጋችሁ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta)
ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ አሳፋሪ ልማዶች አንዱ የሆነውን የመንገድ ላይ መፀዳዳትን እስከመጨረሻው ለማስቀረት በሺዎች የሚቆጠሩ የህዝብ ዘመናዊ መፀዳጃ ቤት ቤቶችን ለመገንባት በጠ/ሚ አብይ አህመድ የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን ይፋ አድርገዋል ።
ጽዱ ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚውለውን በጀት ለማሰባሰብ የጠ/ሚ ፅ/ቤት በዛሬው ዕለት ዲጂታል ቴሌቶን አስጀምሯል። ይህን ተከትሎ ብዙዎች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000623230248 የድርሻቸውን በማበርከት ላይ ይገኛሉ።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel
ጽዱ ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚውለውን በጀት ለማሰባሰብ የጠ/ሚ ፅ/ቤት በዛሬው ዕለት ዲጂታል ቴሌቶን አስጀምሯል። ይህን ተከትሎ ብዙዎች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው ሂሳብ ቁጥር 1000623230248 የድርሻቸውን በማበርከት ላይ ይገኛሉ።
👉https://www.tg-me.com/hugadssachannel