Telegram Web Link
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
★ አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የስራ ማስታወቂያ 200+ ክፍት ቦታዎች

Addis Ababa City Education Bureau would like to invite qualified applicants for the following job positions.

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለ2018 የትምህርት ዘመን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

🔻Required No: 200+

ሙሉ መረጃውን ለማየት ሊንኩን ይጠቀሙ👇👇👇
https://effoysira.com/addis-ababa-city-education-bureau-job-vacancy/

ሌሎች ሰሞኑን የወጡ ስራዎችን ከስር ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ👇👇
https://effoysira.com
2
Forwarded from Talk with Abuki
የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ አቃውሳ የተሰኘውን የበኩር ልጄን እነሆ በረከት ስላችሁ ከልብ ደስ ይለኛል። መጽሀፉ ፍልስፍናዊ እና ስነልቦናዊ ይዘት ያለው ልቦለድ ሲሆን የአንዱ ዋጋ 450 ብር ነው። በቅርብ ቀን ለአንባቢያን ከመድረሱ በፊት ቅድሚያ በመግዛት ሸክሜን ለማቅለል የምትፈልጉ ደጋግ የነፍስ አስኳሎች የሚከተሉትን አካውንቶች በመጠቀም እንድትተባበሩኝ በታላቅ አክብሮት እና ትህትና እጠይቃለሁ። CBE: 1000312141039 Abubeker Ali Abyssinia: 79068357 Abubeker Ali Telebirr: 0910073404 Abubeker Ali
ውብ እና ማራኪ ጊዜ!
3
Forwarded from Talk with Abuki
የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ አቃውሳ የተሰኘውን የበኩር ልጄን እነሆ በረከት ስላችሁ ከልብ ደስ ይለኛል። መጽሀፉ ፍልስፍናዊ እና ስነልቦናዊ ይዘት ያለው ልቦለድ ሲሆን የአንዱ ዋጋ 450 ብር ነው። በቅርብ ቀን ለአንባቢያን ከመድረሱ በፊት ቅድሚያ በመግዛት ሸክሜን ለማቅለል የምትፈልጉ ደጋግ የነፍስ አስኳሎች የሚከተሉትን አካውንቶች በመጠቀም እንድትተባበሩኝ በታላቅ አክብሮት እና ትህትና እጠይቃለሁ። CBE: 1000312141039 Abubeker Ali Abyssinia: 79068357 Abubeker Ali Telebirr: 0910073404 Abubeker Ali
ውብ እና ማራኪ ጊዜ!
5
Cybersecurity is one of the fastest-growing fields in tech - and it needs people like you.
Gain the skills to protect the digital world.

Train online. Learn fast. Start strong.

👉🏾 Apply now: https://bit.ly/47hqpma

#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #Cybersecurity #dohardthings #lifeatalx
3
ከቅን ልቦች በጎ ዜማ ይቀነቀናል

እነሆ ለመልካም ስራ በቀና ሃሳብ እንተባበር።

እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ ቤታችን RVC

"ኑ ለአዲስ አመት የተወደደ ስጦታን እናዘጋጅ " እያለ "በጎ ድምፆች" የተሰኘ ልዩ የክረምት በጎ አድራጎት መርሐግብርን አዘጋጅቷል።

ምን :- ለለልበ ብርሃን የ special need department ተማሪዎች የመቅርፅ ድምፅ ቤተመጻሕፍት (audio book library) ማዘጋጀት

እንዴት:- ሁላችንም ባለንበት ሆነን በድምፅ መፅሃፍቶችን እያነበብን በመቅረፅ

መቼ:- ከነሃሴ  1-30 ባሉት ቀናቶች

🗓 በዚህ በጎ ተግባር ተሳታፊ መሆን የምትፈልጉ ሁሉ ከ ሐምሌ 29 - ነሐሴ 4
ባሉት ቀንናት ውስጥ ከታች በተቀመጠው ጎግል ፎርም በመመዝገብ ይቀላቀሉን...

ለተሳታፊዎች ሁሉ ከትምህርት ክፍሉ ጋር በመተባበር የእውቅና ሰርተፍኬት ከቤታችን RVC ይበረከታል ።

#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
7
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
★{ምዝገባ ተጀምሯል} የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትሬኒ ክፍት የስራ ቦታዎች - በ0 አመት

DEADLINE: AUGUST 15, 2025

Ethiopian Airlines Group would like to announce a new vacant position in the capacity of Trainee Pilot, Trainee Cabin Crew and SCHOOL OF MARKETING TRAINEE  positions.

Position 1: TRAINEE PILOT

● QUALIFICATION: BSC/BA DEGREE IN ANY FIELD OF STUDY.

Position 2: TRAINEE CABIN CREW

● QUALIFICATION:  A MINIMUM OF ETHIOPIAN UNIVERSITY ENTRANCE EXAM CERTIFICATE (EUEEC) WITH A MINIMUM 200 RESULT.

Position 3: SCHOOL OF MARKETING /SOM/ TRAINEE

● QUALIFICATION:  A MINIMUM OF ETHIOPIAN UNIVERSITY ENTRANCE EXAM RESULT COMPLETION WITH A MINIMUM OF 300 SCORE.

How to Apply ??
👇👇👇
https://effoysira.com/ethiopian-airlines-vacancy-for-fresh-graduates/
2👍1
Forwarded from Kidus
👍3
Forwarded from Tolera Mulugeta Kebede (Tolera Mulugeta️ ️)
የኢትዮጲያ አየር መንገድ በ0 አመት ልምድ ስራ ማውጣቱ የሚታወስ ነው

የሥራ መደብ 1፦ Trainee Cabin Crew

➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሰርተፊኬት ቢያንስ 200 ውጤት ያለው/ያላት
➤ ዕድሜ፦  ከ 21-30
➤ ቁመት፦  1.58ሜ እና በላይ ለሴት ፤ 1.70ሜ እና በላይ ለወንድ
➤ ክብደት፦ ከቁመት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ
➤ ቋንቋ፦ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ክህሎት ደረጃ III የሆነ/የሆነች

የሥራ መደብ 2፦ Trainee Pilot

➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ BSC ዲግሪ በኢንጂነሪንግ፣ ቴክኖሎጂ፣ ሳይንስ ተዛማጅ መስኮች ዕውቅና ካለው ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተመረቀ/የተመረቀች እና CGPA 2.75 ያለው/ያላት ወይም
BSC/BA ዲግሪ በየትኛውም የትምህርት መስክ ዕውቅና ካለው ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተመረቀ/የተመረቀች እና CGPA 3.00 ያለው/ያላት እንዲሁም በ10ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሒሳብ፣ ፊዚክስ እና እንግሊዝኛ ‘B’ ያመጣ/ያመጣች ወይም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሒሳብ፣ ፊዚክስ እና እንግሊዝኛ 50% ነጥብ ያመጣ/ያመጣች
➤ ዕድሜ፦ ከ 18-25
➤ ቁመት፦ 1.70ሜ እና በላይ ለወንድ ፤ 1.65ሜ እና በላይ ለሴት

የሥራ መደብ 3፦ School of Marketing Trainee

➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ 300 ውጤት ያለው/ያላት
➤ ዕድሜ፦ ከ 18-25

የምዝገባ ቀናት፦ ከነሐሴ 05-09/2017 ዓ.ም

የምዝገባ ቦታዎች፦

➫ አዲስ አበባ፦ በኦንላይን
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ
➫ አምቦ ዩኒቨርሲቲ፣ አምቦ
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባ ምንጭ
➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር
➫ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ
➫ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ፣ ጋምቤላ
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረር ካምፓስ፣ ሐረር
➫ ሀዋሳ ኤርፖርት፣ ሀዋሳ
➫ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅግጅጋ
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ
➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣ መቐለ
➫ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ፣ ሮቤ
➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ነቀምቴ
➫ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ፣ ሰመራ
➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ
➫ ሻሸመኔ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፦ ሻሸመኔ

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
አንድ ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ የ10ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ የትምህርት ማስረጃ ዲግሪ፣ የልደት ሰርተፊኬት እና የቀበሌ መታወቂያ፡፡ የሰነዶችዎንና የትምህርት ማስረጃዎችዎን ዋናውንና ኮፒውን ስካን በማድረግ ማያያዝ ይጠበቅብዎታል፡፡

ከአዲስ አበባ ውጪ፣ አመልካቾች በተገለፁት ቦታዎች በአካል በመገኘት ማመልከት ይጠበቅባቸዋል፡፡

¶ ለ አዲስ አበባ የመመዝገቢያ ሊንክ በሚወጣበት ጊዜ ልናሳውቃችሁ እንሞክራለን።

የስራውን ዝርዝር መረጃ ለማየት ከፈለጉ
👇👇👇
https://effoysira.com/ethiopian-airlines-vacancy-for-fresh-graduates/
5🙏1
2025/09/14 18:27:48
Back to Top
HTML Embed Code: