#ደረሰ ደረሰ ደረሰ✨
የ60 ሺ ብሩ አሸናፊ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ይፋ የሚሆንበት የጀሲሳ 10ረኛ አመት ክብረ በአል ቀን ሚያዝያ 25 ደረሰ !
ምን ይሄ ብቻ የአውራአምባ ማህበረሰብ መስራች የሆኑት #የክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ከነ ባለቤታቸው ስለ #ሰላም ልምድ ሊያካፍሉን በዕለቱ ይገኛሉ።
የጀሲሳን 10ረኛ አመት በአለም አቀፋ የፕሬስ ቀን ተጋባዝ እንግዳችን የታሪክ ተመራማሪ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የአሀዱ ሬዲዮ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ ጥበቡ በለጠ ስለ #ፕረስ እያጫዎቱን እለቱ ይደምቃል !
#ጀሲሳ የኪነጥበብ ስራዎች እና ተሸላሚ የሚያደርጉ አዝናኝ ጨዋታዋችን ይዞ…
#ኑ ከተጋባዥ እንግዶቻችን ልምድ እያገኛችሁ የ60 ሺ ብሩን አሸናፊ በጋራ እንለይ ይላል!
📌ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 3 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
https://www.tg-me.com/HU_JCSA_Group
HU_JC SA!(2017)
የ60 ሺ ብሩ አሸናፊ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ይፋ የሚሆንበት የጀሲሳ 10ረኛ አመት ክብረ በአል ቀን ሚያዝያ 25 ደረሰ !
ምን ይሄ ብቻ የአውራአምባ ማህበረሰብ መስራች የሆኑት #የክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ከነ ባለቤታቸው ስለ #ሰላም ልምድ ሊያካፍሉን በዕለቱ ይገኛሉ።
የጀሲሳን 10ረኛ አመት በአለም አቀፋ የፕሬስ ቀን ተጋባዝ እንግዳችን የታሪክ ተመራማሪ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የአሀዱ ሬዲዮ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ ጥበቡ በለጠ ስለ #ፕረስ እያጫዎቱን እለቱ ይደምቃል !
#ጀሲሳ የኪነጥበብ ስራዎች እና ተሸላሚ የሚያደርጉ አዝናኝ ጨዋታዋችን ይዞ…
#ኑ ከተጋባዥ እንግዶቻችን ልምድ እያገኛችሁ የ60 ሺ ብሩን አሸናፊ በጋራ እንለይ ይላል!
📌ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 3 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
https://www.tg-me.com/HU_JCSA_Group
HU_JC SA!(2017)
👍3🥰1
Forwarded from Sheba Events
1 ቀን ብቻ ቀረ ✨✨✨✨✨✨✨
"ተወዳጅ" Out-Door ሲኒማ
ቅዳሜ ሚያዚያ 25
ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ
በነፋሻማው ጉዱማሌ ፓርክ (አሞራ ገደል)
ትኬቶችን ለማግኘት
በ 0920515407
0944332527 ይደውሉ::
Join us Via the links below👇👇👇
Telegram: @shebaevebts
Youtube: https://youtu.be/I-q9fzpUKsM
Tiktok: https://vm.tiktok.com/ZMkFfWhEf/
"ተወዳጅ" Out-Door ሲኒማ
ቅዳሜ ሚያዚያ 25
ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ
በነፋሻማው ጉዱማሌ ፓርክ (አሞራ ገደል)
ትኬቶችን ለማግኘት
በ 0920515407
0944332527 ይደውሉ::
Join us Via the links below👇👇👇
Telegram: @shebaevebts
Youtube: https://youtu.be/I-q9fzpUKsM
Tiktok: https://vm.tiktok.com/ZMkFfWhEf/
👍1
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Yeamlaksira Samuel)
Hawassa university governance and development studies students association / HUGADSSA wishes a
Happy Labor Day to all the hardworking men and women all over the world.
https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
Happy Labor Day to all the hardworking men and women all over the world.
https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሴኮንዶች እየነጎዱ ነው! ✨✨✨
📌ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 3 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
የፕሮግራሙ የፕላቲንየም ደረጃ ስፖንሰር #ግሎባል ፒስ ባንክ።
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
HU_JC SA!(2017)
📌ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 3 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
የፕሮግራሙ የፕላቲንየም ደረጃ ስፖንሰር #ግሎባል ፒስ ባንክ።
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
HU_JC SA!(2017)
👍1
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta️ ️)
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta️ ️)
HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association)
Photo
Telegram_Update
ቴሌግራማችሁን update አድርጉት አዳዲስ ፊቸሮች ተጨምረዋል።
⚫Group call
ከዘህ በፊት ከ2 በላይ Group call ለማድረግ የግድ Group create ማድረግ ግዴታ ነበር። አሁን ግን Group create ማድረግ አይጠበቅብንም። አንድ ለአንድ እያወራን ሌሎች ሰዎችን add ማድረግ እንችላለን።
How to start a group call
⚫From an existing call. Just call anyone on Telegram, then tap the 'Add Person' button in the top right corner of your screen — and you're all set.
⚫From the Calls Tab. Open your Calls Tab (you may need to enable it via Settings > Recent Calls), then tap New Call and select multiple people to call.
⚫Using a link. In the Calls Tab, tap New Call, then select New Call Link.
⚫Automated Business Accounts
Telegram premium ተጠቃሚዎች በTelegram business feature ላይ 3rd party chatbot በጨመር ይችላሉ።
እነዚህ ቦቶች message automatically መመለስ ይችላሉ፤ profile manage ማድረግ ይችላሉ፤ gift & star manage ማድረግ ይችላሉ፤ story manage ማድረግ ይችላሉ። ከ10 በላይ automated ተግባሮችን መፈጸም ይችላሉ።
⚫Easily share
የቻናል post ላይ የshare ቀስቷን ጫን አድርጎ በመያዝ ለሰዎች ወይም ለራሳችን በቀላሉ share ማድረግ እንችላለን።
⚫Frozen account
contact ላይ save ላላደረጋችሁት ሰዎች በተደጋጋሚ spam message የምትልኩ ከሆነ፤ ወይም በአካውንታችሁ scam የምታደርጉ ከሆነ አካውንታችሁ freeze ሊደረግ ይችላል። freeze ከተደረገ message መላክ አትችሉም፣ groupና ቻናል ላይ መፃፍ አትችሉም። Read-only mode ስለሚሆን ማንበብና ማየት እንጂ ምንም አይነት ሌሎች ተግባሮችን መፈጸም አትችሉም።
Appeal ማድረግ ግን ትችላላችሁ።
በመጨረሻም Telegram ይህን ብለዋል።
"We welcome security researchers to study the detailed documentation and open source code that powers the new group calls. For more than 10 years, Telegram has offered over $100,000 to anyone who could crack its encryption protocol — and no one has ever succeeded."
https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
ቴሌግራማችሁን update አድርጉት አዳዲስ ፊቸሮች ተጨምረዋል።
⚫Group call
ከዘህ በፊት ከ2 በላይ Group call ለማድረግ የግድ Group create ማድረግ ግዴታ ነበር። አሁን ግን Group create ማድረግ አይጠበቅብንም። አንድ ለአንድ እያወራን ሌሎች ሰዎችን add ማድረግ እንችላለን።
How to start a group call
⚫From an existing call. Just call anyone on Telegram, then tap the 'Add Person' button in the top right corner of your screen — and you're all set.
⚫From the Calls Tab. Open your Calls Tab (you may need to enable it via Settings > Recent Calls), then tap New Call and select multiple people to call.
⚫Using a link. In the Calls Tab, tap New Call, then select New Call Link.
⚫Automated Business Accounts
Telegram premium ተጠቃሚዎች በTelegram business feature ላይ 3rd party chatbot በጨመር ይችላሉ።
እነዚህ ቦቶች message automatically መመለስ ይችላሉ፤ profile manage ማድረግ ይችላሉ፤ gift & star manage ማድረግ ይችላሉ፤ story manage ማድረግ ይችላሉ። ከ10 በላይ automated ተግባሮችን መፈጸም ይችላሉ።
⚫Easily share
የቻናል post ላይ የshare ቀስቷን ጫን አድርጎ በመያዝ ለሰዎች ወይም ለራሳችን በቀላሉ share ማድረግ እንችላለን።
⚫Frozen account
contact ላይ save ላላደረጋችሁት ሰዎች በተደጋጋሚ spam message የምትልኩ ከሆነ፤ ወይም በአካውንታችሁ scam የምታደርጉ ከሆነ አካውንታችሁ freeze ሊደረግ ይችላል። freeze ከተደረገ message መላክ አትችሉም፣ groupና ቻናል ላይ መፃፍ አትችሉም። Read-only mode ስለሚሆን ማንበብና ማየት እንጂ ምንም አይነት ሌሎች ተግባሮችን መፈጸም አትችሉም።
Appeal ማድረግ ግን ትችላላችሁ።
በመጨረሻም Telegram ይህን ብለዋል።
"We welcome security researchers to study the detailed documentation and open source code that powers the new group calls. For more than 10 years, Telegram has offered over $100,000 to anyone who could crack its encryption protocol — and no one has ever succeeded."
https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
👍1
#እነሆ JCSA አስር ዓመት ሞላው✨
የ10ኛ ዓመት ክብረ በአላችንን በአለም አቀፉ የፕረስ ነጻነት ቀን፤ ሚያዝያ 25 እውቅ ፣አንጋፋ እንዲሁም ታሪካዊ እንግዶች በተጋበዙበት የፊታችን ቅዳሜ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በድምቀት እናከብራለን።
ምን ይሄ ብቻ የአውራአምባ ማህበረሰብ መስራች የሆኑት #የክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ከነ ባለቤታቸው ስለ #ሰላም እና ማህበረሰባዊ ለውጥ ልምድ ሊያካፍሉን በዕለቱ ይገኛሉ።
የጀሲሳን 10ኛ አመት በአለም አቀፋ የፕሬስ ቀን ተጋባዝ እንግዳችን የታሪክ ተመራማሪ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የአሀዱ ሬዲዮ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ ጥበቡ በለጠ ስለ #ፕረስ ነፃነት እያጫዎቱን እለቱ ይደምቃል !
የ60 ሺ ብሩ አሸናፊዎችም በእለቱ ይለያሉ።
#ጀሲሳ የኪነጥበብ ስራዎች እና ተሸላሚ የሚያደርጉ አዝናኝ ጨዋታዋችን ይዞ…
#ኑ ከተጋባዥ እንግዶቻችን ልምድ እያገኛችሁ የ60 ሺ ብሩን አሸናፊ በጋራ እንለይ ይላል!
የፕሮግራሙ የፕላቲንየም ደረጃ ስፖንሰር ፤ግሎባል ፒስ ባንክ።
📌ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 3 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
HU_JC SA!(2017)
የ10ኛ ዓመት ክብረ በአላችንን በአለም አቀፉ የፕረስ ነጻነት ቀን፤ ሚያዝያ 25 እውቅ ፣አንጋፋ እንዲሁም ታሪካዊ እንግዶች በተጋበዙበት የፊታችን ቅዳሜ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በድምቀት እናከብራለን።
ምን ይሄ ብቻ የአውራአምባ ማህበረሰብ መስራች የሆኑት #የክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ከነ ባለቤታቸው ስለ #ሰላም እና ማህበረሰባዊ ለውጥ ልምድ ሊያካፍሉን በዕለቱ ይገኛሉ።
የጀሲሳን 10ኛ አመት በአለም አቀፋ የፕሬስ ቀን ተጋባዝ እንግዳችን የታሪክ ተመራማሪ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የአሀዱ ሬዲዮ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ ጥበቡ በለጠ ስለ #ፕረስ ነፃነት እያጫዎቱን እለቱ ይደምቃል !
የ60 ሺ ብሩ አሸናፊዎችም በእለቱ ይለያሉ።
#ጀሲሳ የኪነጥበብ ስራዎች እና ተሸላሚ የሚያደርጉ አዝናኝ ጨዋታዋችን ይዞ…
#ኑ ከተጋባዥ እንግዶቻችን ልምድ እያገኛችሁ የ60 ሺ ብሩን አሸናፊ በጋራ እንለይ ይላል!
የፕሮግራሙ የፕላቲንየም ደረጃ ስፖንሰር ፤ግሎባል ፒስ ባንክ።
📌ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 3 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
HU_JC SA!(2017)
❤2👍1
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Feven 🦋)
📌ማስታወቂያ
መከላከያ ዩንቨርሲቲ አመራሮች ስለዪንቨረሲታቸውን አጠቃላይ መግለጫ ለመስጠት በሐዋሳ ዪኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ስለሚገኙ ሁሉም ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ 25/08/2017 ከሰዓት 8:00 ተገኝተችሁ እንድትከታተሉ በጥበቅ እናሳስባለን ።
ቦታ :አፍሪካ አደራሽ
⚠️ማሳሰቢያ: ጠቃሚ ና አስፈለጊ መረጃወች ሁሉም ስለሚነገሩ ተማሪዎች የመገኘት ግዴታ አለባቸው።
https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
መከላከያ ዩንቨርሲቲ አመራሮች ስለዪንቨረሲታቸውን አጠቃላይ መግለጫ ለመስጠት በሐዋሳ ዪኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ስለሚገኙ ሁሉም ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ 25/08/2017 ከሰዓት 8:00 ተገኝተችሁ እንድትከታተሉ በጥበቅ እናሳስባለን ።
ቦታ :አፍሪካ አደራሽ
⚠️ማሳሰቢያ: ጠቃሚ ና አስፈለጊ መረጃወች ሁሉም ስለሚነገሩ ተማሪዎች የመገኘት ግዴታ አለባቸው።
https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
😢3💔1
Forwarded from Sheba Events
Outdoor Cinema በሐዋሳ! 😍
📞0944332527
ያሁኑ ቅዳሜ ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በጉዱማሌ ፓርክ::
ትኬት ለመግዛት 👇👇👇👇
📞0944332527
Telegram: @shebaevebts
📞0944332527
ያሁኑ ቅዳሜ ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በጉዱማሌ ፓርክ::
ትኬት ለመግዛት 👇👇👇👇
📞0944332527
Telegram: @shebaevebts
👍2
እንግዶቻችንን በሰላም ተቀብለናል። #ነገ የምንጠብቀው የናንተን መምጣት ብቻ ነው።
የ10ኛ ዓመት ክብረ በአላችንን በአለም አቀፉ የፕሬስ ነጻነት ቀን#ነገ ሚያዚያ 25 እውቅ ፣አንጋፋ እንዲሁም ታሪካዊ እንግዶች በተጋበዙበት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በድምቀት እናከብራለን።
የአውራአምባ ማህበረሰብ መስራች #የክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ከነ ባለቤታቸው ስለ #ሰላም እና ማህበረሰባዊ ለውጥ ልምድ ሊያካፍሉን በዕለቱ ይገኛሉ።
ተጋባዝ እንግዳችን የታሪክ ተመራማሪ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የአሀዱ ሬዲዮ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ ጥበቡ በለጠ ስለ #ፕረስ ነፃነት እያጫዎቱን እለቱ ይደምቃል !
የ60 ሺ ብሩ አሸናፊዎችም በእለቱ ይለያሉ።
#ጀሲሳ የኪነጥበብ ስራዎች እና ተሸላሚ የሚያደርጉ አዝናኝ ጨዋታዋችን ይዞ…
#ኑ ከተጋባዥ እንግዶቻችን ልምድ እያገኛችሁ የ60 ሺ ብሩን አሸናፊ በጋራ እንለይ ይላል!
የፕሮግራሙ የዳይመንድ ደረጃ ስፖንሰር ፤ግሎባል ፒስ ባንክ።
📌ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 2:30 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
HU_JC SA!(2017)
የ10ኛ ዓመት ክብረ በአላችንን በአለም አቀፉ የፕሬስ ነጻነት ቀን#ነገ ሚያዚያ 25 እውቅ ፣አንጋፋ እንዲሁም ታሪካዊ እንግዶች በተጋበዙበት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በድምቀት እናከብራለን።
የአውራአምባ ማህበረሰብ መስራች #የክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ከነ ባለቤታቸው ስለ #ሰላም እና ማህበረሰባዊ ለውጥ ልምድ ሊያካፍሉን በዕለቱ ይገኛሉ።
ተጋባዝ እንግዳችን የታሪክ ተመራማሪ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የአሀዱ ሬዲዮ ዋና ስራ አስኪያጅ #አቶ ጥበቡ በለጠ ስለ #ፕረስ ነፃነት እያጫዎቱን እለቱ ይደምቃል !
የ60 ሺ ብሩ አሸናፊዎችም በእለቱ ይለያሉ።
#ጀሲሳ የኪነጥበብ ስራዎች እና ተሸላሚ የሚያደርጉ አዝናኝ ጨዋታዋችን ይዞ…
#ኑ ከተጋባዥ እንግዶቻችን ልምድ እያገኛችሁ የ60 ሺ ብሩን አሸናፊ በጋራ እንለይ ይላል!
የፕሮግራሙ የዳይመንድ ደረጃ ስፖንሰር ፤ግሎባል ፒስ ባንክ።
📌ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 25
📍በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ
⏰ከጠዋቱ 2:30 ሰዐት ጀምሮ
#አይቀርም
እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!!
HU_JC SA!(2017)
❤2👍1
የተከፈለበት ማስታወቂያ
#እናመሰግናለን
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮምኒኬሽን ተማሪዎች ማህበር (JCSA) አስረኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ባዘጋጀው ደማቅ መርሃ ግብር #የዳይመንድ_ደረጃ ስፖንሰር ስለሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!
***
አንድ መንደር አለ። 20ኛ ዓመቱን ይዟል። ለተገፉ እና ለተጣሉ ህፃናት፣ ወዳጅ ለራቃቸው ዘመድ አዝማድ ሆኗል። ከ170 በላይ ህፃናት ያሳድጋል፣ ይንከባከባል፣ ያስተምራልም። በዕድሜ ትንሿ የፓርላማ አባል ትደነቅ ገለዱ የዚህ መንደር ታሪክ ባለቤት ነች። በዚሁ መንደር የተነሳ እሷን ጨምሮ ስምንት ልጆች ዩኒቨርሲቲ ወይም ኮሌጅ በጥሰዋል። ከ45 በላይ ብሄር እና ብሄረሰቦች ተጥለው የተገኙ ህፃናት እዚህ አይራቡም፣ አይጠሙም፣ አትፈለግም አይባሉም። ይህ ትልቅ ተቋም ነው። ትንሿ ኢትዮጵያ መገኛ፤ አቤኔዘር ሳፖርቲንግ አኤንደ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን - የዚህ ፕርግረአም የፕላቲንየም ስፖንሰር።
ግሎባል ፒስ ባንክ የአቤኔዘር ሳፖርቲንግ አኤንደ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን ልጅ ነው። የJCSA 10ኛ ዓመት ምሰረታ በዓል ስፖንሰር የኾኑት ሁለት እህት ድርጅት ችግር የወለዳቸው የመፍትሄ ድርጅቶች ናቸው። እናት የወደቁትን የተጣሉትን ለማንሳት ፤ ልጅ ደግሞ መፍትሄው የተጣሉተእን እየለቀሙ መኖር ሳይኾን ህፃናት እንዳይጣሉ ለማድረግ!
ግሎባል ፒስ ባንክ አንድ እምነት አለው። “ቅድሚያ ለጉርብትና! “Neighborhood first « We rise friends, then friends fundraises » የሚል እሳቤም መርሁ ነው።
via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
#እናመሰግናለን
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮምኒኬሽን ተማሪዎች ማህበር (JCSA) አስረኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ባዘጋጀው ደማቅ መርሃ ግብር #የዳይመንድ_ደረጃ ስፖንሰር ስለሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!
***
አንድ መንደር አለ። 20ኛ ዓመቱን ይዟል። ለተገፉ እና ለተጣሉ ህፃናት፣ ወዳጅ ለራቃቸው ዘመድ አዝማድ ሆኗል። ከ170 በላይ ህፃናት ያሳድጋል፣ ይንከባከባል፣ ያስተምራልም። በዕድሜ ትንሿ የፓርላማ አባል ትደነቅ ገለዱ የዚህ መንደር ታሪክ ባለቤት ነች። በዚሁ መንደር የተነሳ እሷን ጨምሮ ስምንት ልጆች ዩኒቨርሲቲ ወይም ኮሌጅ በጥሰዋል። ከ45 በላይ ብሄር እና ብሄረሰቦች ተጥለው የተገኙ ህፃናት እዚህ አይራቡም፣ አይጠሙም፣ አትፈለግም አይባሉም። ይህ ትልቅ ተቋም ነው። ትንሿ ኢትዮጵያ መገኛ፤ አቤኔዘር ሳፖርቲንግ አኤንደ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን - የዚህ ፕርግረአም የፕላቲንየም ስፖንሰር።
ግሎባል ፒስ ባንክ የአቤኔዘር ሳፖርቲንግ አኤንደ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን ልጅ ነው። የJCSA 10ኛ ዓመት ምሰረታ በዓል ስፖንሰር የኾኑት ሁለት እህት ድርጅት ችግር የወለዳቸው የመፍትሄ ድርጅቶች ናቸው። እናት የወደቁትን የተጣሉትን ለማንሳት ፤ ልጅ ደግሞ መፍትሄው የተጣሉተእን እየለቀሙ መኖር ሳይኾን ህፃናት እንዳይጣሉ ለማድረግ!
ግሎባል ፒስ ባንክ አንድ እምነት አለው። “ቅድሚያ ለጉርብትና! “Neighborhood first « We rise friends, then friends fundraises » የሚል እሳቤም መርሁ ነው።
via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
❤3👍1💔1
የተከፈለበት ማስታወቂያ
#እናመሰግናለን
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮምኒኮሽን ተማሪዎች ማህበር (JCSA) አስረኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ባዘጋጀው ደማቅ መርሃ ግብር #የጎልደን_ደረጃ ስፖንሰር ስለሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!
***
ድርጅታችን ዋይ.ኢ.ኤስ ኤክስፕረስ ኃ/የተ/የግል/ማህበር (YES EXPRESS PLC) በሀገራችን በሁሉም የኢትዮጵያ አየር መንገድ መዳረሻዎች የፈጣን መልክት አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
ስለሆነም መልዕክተኛው ፤ አምባሳደር፤ በራሪ፤ ሯጭ፤ አብሳሪው እና የመሳሰሉት በማለት ይጠሩታል፡፡
ለምናጓጉዛቸው ሁሉ እኛው ባለቤቶች ነን 100% ዋስትናም አላቸው ፡፡
በላቀ የአገልግሎት ጥራት የልበዎን እናደርሳለን፡፡ ዘመናዊ አስተሻሸግ ዘዴ፤ በሙያው ልዩ ብቃት ባላቸው ባለሙያዎቻችን በፈጣን መልዕክት ትርጉምና አሰራር መሰረት ማንኛውንም ህጋዊ ጥቅሎችን በአንድ ቀን በማድረስ ዘመኑን የሚመጥን እደላና ቅበላ እንሰጣለን፡፡
ለፈጣንና አስተማማኝ አገልግሎት የስ ኤክስፕረስ አለልዎት!
አድራሻችን
ሀዋሳ አሮጌው መናሀሪያ ፊት ለፊት
ሴንትራል ሞል 3ተኛ ፎቅ
ስልክ፡ 0900727212
via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
#እናመሰግናለን
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮምኒኮሽን ተማሪዎች ማህበር (JCSA) አስረኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ባዘጋጀው ደማቅ መርሃ ግብር #የጎልደን_ደረጃ ስፖንሰር ስለሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!
***
ድርጅታችን ዋይ.ኢ.ኤስ ኤክስፕረስ ኃ/የተ/የግል/ማህበር (YES EXPRESS PLC) በሀገራችን በሁሉም የኢትዮጵያ አየር መንገድ መዳረሻዎች የፈጣን መልክት አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
ስለሆነም መልዕክተኛው ፤ አምባሳደር፤ በራሪ፤ ሯጭ፤ አብሳሪው እና የመሳሰሉት በማለት ይጠሩታል፡፡
ለምናጓጉዛቸው ሁሉ እኛው ባለቤቶች ነን 100% ዋስትናም አላቸው ፡፡
በላቀ የአገልግሎት ጥራት የልበዎን እናደርሳለን፡፡ ዘመናዊ አስተሻሸግ ዘዴ፤ በሙያው ልዩ ብቃት ባላቸው ባለሙያዎቻችን በፈጣን መልዕክት ትርጉምና አሰራር መሰረት ማንኛውንም ህጋዊ ጥቅሎችን በአንድ ቀን በማድረስ ዘመኑን የሚመጥን እደላና ቅበላ እንሰጣለን፡፡
ለፈጣንና አስተማማኝ አገልግሎት የስ ኤክስፕረስ አለልዎት!
አድራሻችን
ሀዋሳ አሮጌው መናሀሪያ ፊት ለፊት
ሴንትራል ሞል 3ተኛ ፎቅ
ስልክ፡ 0900727212
via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
የተከፈለበት ማስታወቂያ
#እናመሰግናለን
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮምኒኮሽን ተማሪዎች ማህበር (JCSA) አስረኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ባዘጋጀው ደማቅ መርሃ ግብር #የፕላቲንየም_ደረጃ ስፖንሰር ስለሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!
***
Firmma solutions
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
-የመጽሔት፣ ፖስተር ፣ ብሮሸር፣ ፍላየር ህትመት
-የማስታወቂያ አገልግሎት
-ስጦታዎች /በካምፓኒ ሎጎ፣ ወይንም በፎቶ የሚሠሩ ስጦታዎችን ማተም
-Promotional items የኮርፓሬት ማስታወቂያዎች /ቁልፍ መያዣ፣ እስክሪብቶ በጥራት እንሰራለን
አድራሻ
አሮጌው መናኸሪያ ፊትለፊት
ሴንትራል ሞል 1ኛ ፎቅ ናይስ ኢንሹራንስ አጠገብ
ስልክ 0930222121
via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
#እናመሰግናለን
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮምኒኮሽን ተማሪዎች ማህበር (JCSA) አስረኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ባዘጋጀው ደማቅ መርሃ ግብር #የፕላቲንየም_ደረጃ ስፖንሰር ስለሆኑ ከልብ እናመሰግናለን!
***
Firmma solutions
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
-የመጽሔት፣ ፖስተር ፣ ብሮሸር፣ ፍላየር ህትመት
-የማስታወቂያ አገልግሎት
-ስጦታዎች /በካምፓኒ ሎጎ፣ ወይንም በፎቶ የሚሠሩ ስጦታዎችን ማተም
-Promotional items የኮርፓሬት ማስታወቂያዎች /ቁልፍ መያዣ፣ እስክሪብቶ በጥራት እንሰራለን
አድራሻ
አሮጌው መናኸሪያ ፊትለፊት
ሴንትራል ሞል 1ኛ ፎቅ ናይስ ኢንሹራንስ አጠገብ
ስልክ 0930222121
via:https://www.facebook.com/profile.php?id=100083448233574
👍1
Forwarded from የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC) (Ayinadis Tarekegn)