Telegram Web Link
ያገር ወንድ የለውም!

የገጣሚ ማኀቶት አበባው  "ያገር ወንድ የለውም" የግጥም መጽሐፍ ላይ ከገጣሚው ጋር መጽሐፍ የማስፈረሚያና መጽሐፍ የማንበቢያ ዝግጅት የፊታችን ታህሳስ 23  2015 ዓ. ም በሳበኝ ይካሄዳል።

ዝግጅቱ የሚካሄደው ከ8:00 ጀምሮ ሲሆን መግቢያው በነጻ ነው ተብሏል።

አድራሻ :ቦሌ አትላስ መንገድ ሳፋየር ሆቴል ፊትለፊት

https://www.tg-me.com/EventAddis1

https://www.tg-me.com/EventAddis1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወሩን ጠብቃ ሳትቋረጥ ለሃያሁለተኛ ጊዜ የምትካሄደው የሽፍታዋ ግጥም ሲጥም መድረኳን ለሁላችሁም ክፍት አድርጋ ትጠብቃችኋለች!

ኑ በዚህ ትውልድ የፈጠራ እና የስነግጥም አቅም ተደመሙ
ስራችሁንም ለማቅረብ ክፍቱን መድረክ ተጠቀሙ!

ቦታ:- ቦሌ ሞኤንኮ አጠገብ በሚገኘው ሽፍታ ሬስቶራንት
መግቢያ:- 100 ብር
ቀድመው ለሚገኙ 50 ሰዎች አንድ ነጻ አራዳ

የግጥም ሰው ይበለን!

#gitemsitem #poetic_saturdays #arada #shifta #linkup_addis #krinfuddigitals #heransyoga #poetry #artinaddis #poetrylovers
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA (Bemnet bebo Demissie)
JOIN US on last Session!
for
TIBEB 2022

🗓 Thursday, January 5th 2023.
🕰 6:00 - 8:00pm
(12:00-2:00 Ethiopian time)

📍 The Urban Center
https://maps.app.goo.gl/JNBAg1JBYPRU3Kcq8

A celebration of collaboration and collective work! The Tibeb will provide a platform for Collectives to discuss their experience in working together, as well as a chance for the audience to get a glimpse of how the Collectives work. This will be a great opportunity to see how together we can create something greater than ourselves.

Follow us at
https://www.instagram.com/tibeb_be_adebabay_2021

#tibeb2022 #tibebbeadebabay #tibebonline #tba #art #music #poetry #fashion #visualarts #game #workshop #discuss #outdoor #indoor #ethiopostoffice #goethe #atmosphere #theurbancenter #guarogrill #addisababa #Ethiopia
@rophnan 's
My Generation concert in collaboration with Gitem Sitem brought you Expression II

Music, live painting, open mic, selected performances and the anticipated poetry slam contest

A poetry fest where we will be crowning a My Gen poetry slam champion

Entrance: 100 Birr only

የሮፍናን የኔ ትውልድ ኮንሰርት ከግጥም ሲጥም ጋር በመሆን የከሰተላችሁ 'ምድር ቅንን. . . ' የተሰኘው ለሁለተኛ ጊዜ የምናቀርበው መሰናዶ ጥር 3 ከቀኑ 10:30 እስከ ምሽት 2:00 ሰዓት ቦሌ ሞኤንኮ አጠገብ በሚገኘው ሽፍታ

ሙዚቃ፣ ዳሰሳ፣ ክፍት መድረክ፣ የተመረጡ ገጣሚያንና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የግጥም ግጥሚያ

መግቢያ:- 100 ብር ብቻ

#Rophnan #IIIVIIX #MyGen #universalmusic #poetrylovers #poetry #artinaddis #heransyoga #poetic_saturdays #expression #poetryslam #slam #slampoetry #openmic #music #gitemsitem
Our own gitem sitem is at Zoya representing poetry

Come and join us!
📅 :- January 21st
📍 :- Greek club
🕔 :- 4PM

Share our event poster on your story and tag our page and a friend to be among the first 10 people who will win a giveaway

PS: Contact us to get discounted tickets to Zoya

እዚህም ግጥምን ወክለናል ፤ ተገኙ ተዝናኑ !
#zoyaaddis #linkupaddis #gitemsitem
👇🏾Spot where we will be, share it on your IG story, tag us and win a chance to get a free ticket to the event
Forwarded from Seifu
#እባካችሁ_ለቢኒ__እንድረስለት!!
BINI ቢኒን እዚህ መንደር የምታውቁት እና ስለ #Poetic_Saturdays ፖኤቲክ ሳተርዴይስ (#ግጥማዊ_ቅዳሜ) የጥበብ ምሽትን በአካልም ሆነ በኦንላይን የታደማችሁ፣ እንዲሁም ለሰዎች ፈጥናችሁ የምትራሩ ሁሉ ደጋጎች ሁሉ #ስለ_ቸርነታችሁ_ትለመናላችሁ!!!

ለብዙዎቻችን መሰባሰቢያ የነበረውንና በፈንዲቃ የባህል ማዕከል ሲዘጋጅ የነበረውን የጥበብ ምሽት ሲያስተባብርና ደፋ ቀና ብሎ ሲያገለግል የነበረው ባለብሩህ ፈገግታው እና ትሁቱ ወንድማችን ቢኒ ከ"#ብሬይን_ቲዩመር" ጋር እየታገለ ይገኛል። ... በአገር ውስጥ የመጀመሪያ ደረጃ ቀዶ ጥገና የተደረገለት ቢሆንም፣ ... በፍጥነት ወደ ሕንድ አገር ሄዶ መታከም ይኖርበታል!!!...

• ፈጣሪ ጨርሶ እንዲምረው በጸሎታችሁ አግዙት! አቅማችሁ የፈቀደውን በሁለት ወዳጆቻችን ስም በተክፈተው በቀጣዩ አካዉንት እርዱ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000529173435

ከአገር ውጭ ያላችሁ ወዳጆች በክሪስ አማካኝነት በተከፈተው የgofundme አካዉንት እገዛችሁን አድርጉ።

https://gofund.me/da6fcd7f
ከ ጥቂት እረፍት በኋላ የሽፍታዋ ግጥም ሲጥም ወደ መድረክ ተመልሳለች ፤ በ አድዋ ዋዜማ ጀግንነት ፣ ነፃነት፣ ጥቁርነት፣ ሠውነት ዙርያ ያጠነጠኑ ግጥሞችን፣ሙዚቃዎችን እና ሌሎች የጥበብ ስራዎችን ከእናንተው እናደምጣለን ::


ከመግቢያው የሚገኘው ሙሉ ገቢ ወንድማችን ለሆነው ለ "ግጥማዊ ቅዳሜው" ቢኒ የህክምና ወጪ የሚውል ይሆናል ::


📅 ረቡዕ:- የካቲት 22

🕐 12:30 ይጀምራል

💳 100ብር ብቻ

📍ሽፍታ ሬስቶራንት :- ቦሌ ከ ሞኢንኮ ከፍ ብሎ ከ ዘሃብ ሆቴል ፊት ለፊት

#shifta #gitemsitem #poetic_Saturdays #kirunfuddigitals #heransyoga #linkup_addis #hibreqal #poetrylovers
ግጥም ሲጥም!

ትኩረቱን የአድዋ ድል በዓል ላይ ያደረገው ወራሃዊው "ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ  መድረክ ዛሬ  ረቡዕ የካቲት 22 2014 ዓ.ም ቦሌ በሚገኘው ሽፍታ ሬስቶራንት ይካሄዳል። 12:30 ሲልም ይጀምራል ተብሏል።

መግቢያው 100 ሲሆን ከመግቢያው የሚገኘው ገቢ ሙሉበሙሉ ለቢኒ ህክምና እንደሚውል አዘጋጆቹ ገልፀዋል።

https://www.tg-me.com/EventAddis1

https://www.tg-me.com/EventAddis1
Forwarded from LinkUp Addis
After a short break, Gitem Sitem is returning for an Adwa Edition. Poems, music and other works of art focused on bravery, blackness, freedom and humanity can be presented. This event is taking place tomorrow Wednesday 1 March 2023 at Shifta.

All proceedings of the event go to help pay the medical bills of Bini.
@linkupaddis
2024/09/27 09:30:02
Back to Top
HTML Embed Code: