Telegram Web Link
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት መርኃ ግብር ከመቻል ስፖርት ክለብ ጋር የሚጫዎተው የፋሲል ከነማ የመጀመሪያ አሰላለፍ...

🇦🇹#ድል_ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
. 🇦🇹

@FASILSC
#የሙሉ_ሰዓት_ውጤት...
. ተጠናቀቀ | መቻል 0-0 ፋሲል ከነማ 90''

🗓️ ሀሙስ ጥር 16/2016
🕛 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
.

@FASILSC
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_13ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
. Ethiopian Premier League..

. ፋሲል ከነማ 🆚 ሻሸመኔ ከተማ

🗓️ እሁድ ጥር 26/2016
🕛 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
🇦🇹#የሙሉ_ሰዓት_ውጤት!!

. ተጠናቀቀ | ፋሲል ከነማ 2-0 ሻሸመኔ ከተማ 90"
. ⚽️49’ ጌታነህ ከበደ
. ⚽️90+2' ጋቶች ፖኖም

🗓️ እሁድ ጥር 26/2016
🕛 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ደረጃ ሰንጠረዥ ከ13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በኃላ...

@FASILSC
ዋትሳፕ እንደ ቴሌግራም መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል የቻናል ስርዐት አስጀምሯል፣ በዋትሳፕ መረጃ ማግኘት ለሚቀላችሁ ይህን አዲስ የከፈትነውን ቻናል መቀላቀል ትችላላችሁ።

https://whatsapp.com/channel/0029Va7u3UKDuMRjRnlHZx3n

@FASILSC
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_14ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
. Ethiopian Premier League..

. አዳማ ከተማ 🆚 ፋሲል ከነማ

🗓️ ነገ ቅዳሜ የካቲት 02/2016
🕘 9:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
.
@FASILSC
🇪🇹#ኢትዮጵያ_በካፍ_ተወካይ_አገኘች!!

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራን የካፍ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አድርጎ መርጧል።

ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን መስራች የሆነችው ኢትዮጵያ በካፍ መድረክ ከክቡር ይድነቃቸው ተሰማ በኃላ በአቶ ኢሳያስ ጅራ የካፍ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው በመመረጣቸው የተሰማውን ደስታ እየገለፀ ስኬታማ የሥራ ጊዜን ይመኛል።

🇦🇹#እንኳን_ደስ_አለዎት!!🇦🇹

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት መርኃ ግብር ከአዳማ ከተማ ጋር የሚጫዎተው የፋሲል ከነማ ሙሉ ቡድን::

🇦🇹#ድል_ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
1ኛ አጋማሽ | አዳማ ከተማ 1-0 ፋሲል ከነማ 35’
. ⚽️8’ ቦና አሊ

🗓️ ቅዳሜ የካቲት 02/2016
🕘 9:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
2ኛ አጋማሽ | አዳማ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ 90+5’
. ⚽️8’ ቦና አሊ ⚽️45+4’ ጌታነህ ከበደ

🗓️ ቅዳሜ የካቲት 02/2016
🕘 9:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
#የሙሉ_ሰዓት_ውጤት...

ተጠናቀቀ | አዳማ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ 90”
. ⚽️8’ ቦና አሊ ⚽️45+3’ ጌታነህ ከበደ

🗓️ ቅዳሜ የካቲት 02/2016
🕘 9:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
ስለ ቻናላችን ያላችሁን ማንኛውም አስተያየት ፃፉልን
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ደረጃ ሰንጠረዥ ከ14ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በኃላ...

@FASILSC
#ነገ_ኤግዚቢሽን_ማዕከል_አይቀርም...

#1ኛው_የስፖርት_ፌስት

ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በስፖርታዊ ዝግጅቱ ላይ ከምስረታው ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያለፈባቸውን ኩነቶች በአወደ ርዕዩ ለስፖርቱ ቤተሰቦች ያስተዋውቃል ክለባችን የሚገልፁ መለያዎች ለሽያጭ ይቀርባሉ::

ሁሉንም የስፖርት ቤተሰብ በአንድ ቦታ የሚገናኙበት መድረክ!!

በርኖስ ማስታወቂያና ኢንተርቴመንት ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር በጋራ የተዘጋጁት!!

በአይነቱ ልዩና የመጀመሪያ የሆነ በርካታ የስፖርት ቤተሰቦችና ስፖርተኞች የሚያሳተፉበት ፌስቲቫል
ከየካቲት 8 - 10 ቀን 2016 ዓ.ም ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ተዘጋጅቷል፡፡

እርስዎ በስፖርት ፌስቲቫሉ ላይ እንዲታደሙ ተጋብዘዋል ፡፡
እንዲሁም ምርት እና አገልግሎቶን ለሰፊው የስፖርት ቤተሰብ ያድርሱ።

የመግቢያ ዋጋ 50 ብር ብቻ::

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_15ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
. Ethiopian Premier League..

. ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮ ንግድ ባንክ

🗓️ አርብ የካቲት 08/2016
🕛 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት መርኃ ግብር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሚጫዎተው የፋሲል ከነማ ሙሉ ቡድን::

🇦🇹#ድል_ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
#የሙሉ_ሰዓት_ውጤት..

ተጠናቀቀ | ፋሲል ከነማ 2-4 ኢትዮ ንግድ ባንክ 90"
⚽️10’አማኑኤል ገ/ሚካኤል ⚽️27’አዲስ ግደይ
⚽️39’ሽመክት ጉግሳ ⚽️42’ካሌብ አማንኩዋ
. ⚽️55’ቢኒያም ጌታችው
. ⚽️90+3’ዳዊት ዮሐንስ

🗓️ አርብ የካቲት 08/2016
🕛 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
በኢትዮጵያ ፕሪሚዩር ሊግ የመጀመሪያ ዙር 15 ጨዋታዎች የተጠናቀቁ ሲሆን ክለባችን ፋሲል ከነማ 6 አሸንፎ 4 በመሸነፍ 5 ጨዋታ አቻ በመለያዩት በ23 ነጥብ 5ኛ ደረጃን በመያዝ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቋል::

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
2024/07/01 00:50:59
Back to Top
HTML Embed Code: