Telegram Web Link
#የጨዋታ ቀን🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹

ፋሲል ከነማ ከ ሀዋሳ ከተማ

ዛሬ መስከረም 26 -1 - 2016ዓ.ም

9:00

🏟 አዳማ ሳይንስ ዩንቨርስቲ ስታዲየም

እናሸንፋለን!!🇦🇹


@FASILSC
በአፄወቹ ደጋፊ ተመስገን ሰጠኝ እና በ ኢትዮጵያ ፒርሜርሊግ ደጋፊዎች ጥምረት የተደረገ ቃለ ምልልስ ።


ጥምረት:- ሙሉ ስም?

ደጋፊ:- ተመስገን ሰጠኝ

ጥምረት:- ክለባቹ በውድድር አመቱ ስኬታማ ጊዜ ያሳልፋል ብለህ ታስባለ?

ተመስገን:- እንደ ደጋፊ ጥሩ ዓመት እናሳልፋለን ብዬ አስባለው። ከአሰልጣኝ ቅጥር ጀምሮ ጥሩ ጥሩ ዝውውሮች አሳክተናል በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እምነት አለን ጥሩ ግዜ ይኖረናል።

ጥምረት:- ዛሬ በምታደርጉት የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ከክለባቹ ምን እንጠብቅ?

ተመስገን:- በዛሬው ጨዋታ ለክለባችን አዳዲስ የሆኑ  ተጫዋቾች እንዲሁም አዲስ አሰልጣኝ ነው ያለን ሁሉንም አብረን እምናይ ይሆናል።

ጥምረት:- ክለባቹ በደጋፊዎች ታጅቦ እንዲጫዋት ምን ስራ እየተሰራ ነው?

ተመስገን:- ክለባችን በደጋፊዎች ታጅቦ እንዲጫወት ደጋፊ ማህበሩ እና ከተማ አስተዳደሩ በቅንጅት እስታዲየማችን ታድሶ ወደ ድሮ አፄ ፋሲለደስ ስታዲየም ድባብ ለመመለስ እየተሰራነው።በድባብ የሚታማ ደጋፊ አደለም የትም  ስታዲየም ልዩ የሆነ ደጋፊ አለን።

ጥምረት:- በቀጣይ የውድድር አመት ደጋፊዎችን ወደ ገንዘብ ለመቀየር  መሰራት አለበት የምትለው ነገር ካለ?

ተመስገን:- ደጋፊውን ወደ ገንዘብ ለመቀየር የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማህበር ከአሁን በፊት የመታወቂያ ዘመቻ፣ባዛር፣የጎዳና ላይ እሩጫ ወ.ዘ.ተ ሲሰራ ቆይቷል አሁን በተሻለ ይቀጥላል።

ጥምረት:-በዚ የውድድር  አመት ምን አይነት ቡድን እንዲኖራቹ ትፈልጋለህ?

ተመስገን:- ምንም ጥርጥር የለውም የዋንጫ ቡድን እንፈልጋለን።

ጥምረት:- ስለጥምረቱ ያለህ አስተያየት?

ተመስገን:- ጥምረቱ ድንቅ ስራ እየሰራ ነው። የእግር ኳስ ክለባትን እርስ በእርስ የሚያቀራርብ በመሀላችን መከባበር፣መደጋገፋ እንዲኖር ያደረገ ነው በርቱ።

ጥምረት:- የዛሬ ጨዋታ ግምት?

ተመስገን:- 3 ለ 1 እናሸንፋለን ጌታነህ ከበደ ለፋሲል ከነማ የመጀመርያ ጎሉን ያስቆጥራል።
⚪️🔴⚪️🔴
ና ና ፋሲሌ ና ና 🇦🇹🇦🇹

ምንጭ -ጥምረት

@FASILSC
👉የሶከር ኢትዮጵያ ከፋሲል በኩል ለ 9:00 ሰዓቱ ጨዋታ ግምገማ
🇵🇪🇵🇪🇵🇪
ባለፈው የውድድር ዓመት ወደ ሊጉ ካደጉ በኋላ ደካማ የሚባል የውድድር ዓመት ያሳለፉት ዐፄዎቹ ዘንድሮ ያደረጓቸው ለውጦች ከወዲሁ ለዋንጫ ከታጩ ቡድኖች ውስጥ እንዲካተቱ አድርጓቸዋል። አምና በአሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ የኋላ ኋላ ደግሞ በአሸናፊ በቀለ ስር እየተመሩ ዓመቱን ያገባደዱ ሲሆን ክለቡ ከለመደው የውጤት ጉዞ አንፃር መዳከሙን ተከትሎ በመጨረሻዎቹ የሊግ ጨዋታዎች ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ውላቸው የተጠናቀቁትን የቀድሞው አሰልጣኛቸው ውበቱ አባተን በድጋሚ መልሰው በመቅጠር በርካታ ትልልቅ ዝውውሮችን ፈፅመው ዘንድሮ በሊጉ ከተጠባቂ ክለቦች ዝርዝር ውስጥ ገብተዋል። የ2015 የሊግ ተሳትፏቸውን በደረጃ ሰንጠረዡ 5ኛ ላይ በ43 ነጥቦች ተቀምጠው የፈፀሙት ዐፄዎቹ በቀድሞው አሰልጣኛቸው የዝውውር መስኮቱ ላይ በንቃት ተሳታፊ ነበሩ። እንደ ጌታነህ ከበደ ፣ አማኑኤል ገብረሚካኤል ፣ ኤልያስ ማሞ ፣ እዮብ ማቲያስ ፣ ጋቶች ፓኖም ፣ ዮናታን ፍሰሀ እና ቃልኪዳን ዘላለምን እንዲሁም የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችንም ጭምር በማካተት በተጨማሪነትም ረዳት አሰልጣኝ እና የቪዲዮ ተንታኝን ጭምር በመቅጠር ክለቡ በሀዋሳ ዝግጅቱን ለወራት ሲሠራ ቆይቷል። በሀዋሳ ክለቡ በቆየበት ወቅት ካደረጋቸው የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ባሻገር በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ላይ ተሳትፎም ነበር። በዚህ ውድድር ላይ ቡድኑ የቅንጅት ችግሮች ፍንትው ብለው ሲንፀባረቁበት የነበረ ቢሆንም ቡድኑ በሒደት በጌታነህ ከበደ በጥልቀት ለመጫወት ሲጥር ግን የተለየ መልክን ተላብሶ ያስተዋልን ሲሆን ምን አልባት በነገው ጨዋታ የነበሩበትን ችግሮች በነበሩት የዝግጅት ቀናት ካስተካከለ በማያጠራጥር መልኩ በርካቶቹ ተጫዋቾች ልምድ ያላቸው ከመሆኑ አንፃር ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል መገመት ይቻላል።

ስራህ ምስክርነት ሲያገኝ ያስደስታል
ልካችን ዋንጫ ነው 💪💪💪

መልካም ዕድል ፋሲሌ⚪️🔴⚪️🔴

ምንጭ- ሶከር ኢትዮጵያ

@FASILSC
እናሸንፋለን በፋሲል ሙሉ እምነት አለን
ጨዋታ ተጀምሮል
ሀዋሳ 0-0 ፋሲል
1'
የመሀዘን ምት ለ ሀዋሳ
4' አውጥተነዋል
ሀዋሳዎች ተደጋጋሚ ወደ ማጥቃት እየመጡ ነው
7'
ቅጣት ምት ለፋሲል
8' ሱራ
ጎልልልልልልልልልልልል
ሱራ ይችላል ሱራ ይችላል !!!!

ሀዋሳ 0- 1 ፋሲል
9'
ደስ የሚል ጥምረት አለብርሃን ጋቶች ሱራ ሽሜ
ጌታነህ ሁለተኛ ጎል የሚሆን ኳስ አባከነ
በተከላካይ በኩል አነ ምኞት ኦፍ እያስገቡ ነው የሚገርም ጥምረት
ጎልልልልልልልልልልልልልልልልልል
ጌታነህ ከበደ ጎልልልልል
ሀዋሳ0-2 ፋሲል
ሽሜ,ለ_ጌታነህ ለ _ሱራ ለ.ሽሜ ለ ጌታነህ

ለአፍሪካ መድረክ የሚመጥን ቲም መስርተናል
we are emperors
25'
ሀዋሳ 0-2 ፋሲል
ሽሜ ላይ ጥፋት ተሰራ
2024/10/01 07:15:25
Back to Top
HTML Embed Code: