Telegram Web Link
#ጥምቀትን_በጎንደር

እንኳን ለከተራ እና ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ

መልካም በዓል!

@FASILSC
አዲሱ የክለባችን 2ተኛ ማሊያ ገበያ ላይ ዋለ🇦🇹

በሁሉም የመሸጫ ሱቆች ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ለሽያጭ የበቃ ሲሆን ከነገ ጀመሮ በአዲስ አበባ እና ባህርዳር ባሉ የደጋፊ ማህበሩ ቅርንጫፍ ቢሮዎች ሽያጮች ይጀመራሉ።

የአንዱ ማሊያ ዋጋ ስድስት መቶ ብር (600) ብቻ ነው 🇦🇹

የህፃናት እና ሌሎች የከለር አማራጮችን በቅርቡ ለገቢያ የሚቀርቡ መሆኑን እንገልፃለን።

@FASILSC
2024/09/30 07:29:50
Back to Top
HTML Embed Code: