አፄዎቹ አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል
ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ከሀዋሳ ከተማ ጋር አድርገው 3-3 በሆነ የአቻ ውጤት የፈፀሙት ፋሲል ከነማዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ስሙን በዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊውን የመሐል ተከላካይ ዠርሚን ፒዮት ዶህን ዝውውር ፈፅመዋል።
የእግር ኳስ ህይወቱን በአብዛኛው ከሀገሩ ውጪ በቤኒን ሱፐር ሊግ ክለብ በሆኑት ኤ ኤስ ቪኦ እንዲሁም ደግሞ ድራጎን በተባሉ ቡድኖች ውስጥ ተጫውቶ ያሳለፈው ተጫዋቹ በአንድ አጋጣሚ በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ላይ ለፋሲል ከነማ ተሰልፎ የተጫወተው ተከላካዩ ከሰሞኑ የነበሩበትን የወረቀት ሥራዎች በማጠናቀቁ በቀጣዩ የሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ መድንን ሲገጥም የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ሶከር ኢትዮጵያ ለማወቅ ችላለች።
ክለቡ ከውጪ ዜጋ ተጫዋቹ በተጨማሪ ከሰሞኑ ልዑልሰገድ አለማየሁ የተባለ ከዚህ ቀደም በአዳማ ተስፋ ቡድን ሲጫወት የነበረ ታዳጊ መቀላቀሉ ይታወሳል።
Soccer Ethiopia
@FASILSC
ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ከሀዋሳ ከተማ ጋር አድርገው 3-3 በሆነ የአቻ ውጤት የፈፀሙት ፋሲል ከነማዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ስሙን በዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊውን የመሐል ተከላካይ ዠርሚን ፒዮት ዶህን ዝውውር ፈፅመዋል።
የእግር ኳስ ህይወቱን በአብዛኛው ከሀገሩ ውጪ በቤኒን ሱፐር ሊግ ክለብ በሆኑት ኤ ኤስ ቪኦ እንዲሁም ደግሞ ድራጎን በተባሉ ቡድኖች ውስጥ ተጫውቶ ያሳለፈው ተጫዋቹ በአንድ አጋጣሚ በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ላይ ለፋሲል ከነማ ተሰልፎ የተጫወተው ተከላካዩ ከሰሞኑ የነበሩበትን የወረቀት ሥራዎች በማጠናቀቁ በቀጣዩ የሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ መድንን ሲገጥም የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ሶከር ኢትዮጵያ ለማወቅ ችላለች።
ክለቡ ከውጪ ዜጋ ተጫዋቹ በተጨማሪ ከሰሞኑ ልዑልሰገድ አለማየሁ የተባለ ከዚህ ቀደም በአዳማ ተስፋ ቡድን ሲጫወት የነበረ ታዳጊ መቀላቀሉ ይታወሳል።
Soccer Ethiopia
@FASILSC
የሊጉ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታወች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም!!
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስ ቴክኖሎጅ ዩንቨርስቲ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎችም ከነገ ሀሙስ ጀምሮ እስከ እሁድ የሚቀጥል ይሆናል።
ነገር ግን በዚህ ሳምንት የሚካሄዱ አለም አቀፍ ብሄራዊ ቡድን
የወዳጅነት ጨዋታዎችን ብቻ በሱፐር ስፖርት ቻናሎች ስለሚያስተላልፉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሱፐር ስፖርት የቀጥታ ሽፋን አያገኙም።
@FASILSC
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስ ቴክኖሎጅ ዩንቨርስቲ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎችም ከነገ ሀሙስ ጀምሮ እስከ እሁድ የሚቀጥል ይሆናል።
ነገር ግን በዚህ ሳምንት የሚካሄዱ አለም አቀፍ ብሄራዊ ቡድን
የወዳጅነት ጨዋታዎችን ብቻ በሱፐር ስፖርት ቻናሎች ስለሚያስተላልፉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሱፐር ስፖርት የቀጥታ ሽፋን አያገኙም።
@FASILSC
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_2ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽Ethiopian Premier League..
ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🗓️ አርብ ጥቅምት 02/2016
🕘 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!
🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@FASILSC
ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🗓️ አርብ ጥቅምት 02/2016
🕘 12:00
🏟 አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!
🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@FASILSC
ዋትሳፕ እንደ ቴሌግራም መረጃ ለመለዋወጥ የሚያስችል የቻናል ስርዐት አስጀምሯል፣ በዋትሳፕ መረጃ ማግኘት ለሚቀላችሁ ይህን አዲስ የከፈትነውን ቻናል መቀላቀል ትችላላችሁ።
https://whatsapp.com/channel/0029Va7u3UKDuMRjRnlHZx3n
@FASILSC
https://whatsapp.com/channel/0029Va7u3UKDuMRjRnlHZx3n
@FASILSC