ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ 🇦🇹🇦🇹🇦🇹
የ2015 የኢትዮጵያ የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ አሸናፊና ኢትዮጵያን በመወከል የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊ ለሆነው ለቅዱስ ጊዎርጊስ ክለብ እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን
እንኳን ደስ ያላችሁ ከፋሲል ከነማ🇦🇹
@FASILESC
የ2015 የኢትዮጵያ የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ አሸናፊና ኢትዮጵያን በመወከል የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊ ለሆነው ለቅዱስ ጊዎርጊስ ክለብ እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን
እንኳን ደስ ያላችሁ ከፋሲል ከነማ🇦🇹
@FASILESC
ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ 🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹
የ2015 የኢትዮጵያ የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የዋንጫ ተፎካካሪ በመሆን በመጨረሻም 2ኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቅ ኢትዮጵያ ወክሎ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ለሚሳተፈው ለባህርዳር ከነማ እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን
እንኳን ደስ ያላችሁ!! የጣናው ሞገድ🩵
@FASILESC
የ2015 የኢትዮጵያ የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የዋንጫ ተፎካካሪ በመሆን በመጨረሻም 2ኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቅ ኢትዮጵያ ወክሎ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ለሚሳተፈው ለባህርዳር ከነማ እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን
እንኳን ደስ ያላችሁ!! የጣናው ሞገድ🩵
@FASILESC
ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የፋሲል የመጀመሪያ አሰላለፍ 3- 4 -3
በፋሲል ስብስብ ላይ ሽመክት ጉግሳ፣ አስቻለው ታመነ፣ አምሳሉ ጥላሁል በፈቃድ በዛብህ መለዮ እና ሀብታሙ ገዛኸኝ በጉዳት ሲሆን አለምብርሀን ይግዛው በቅጣት የማይሰለፉ ይሆናል፡፡
እናሸንፋለን🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹
@FASILESC
የፋሲል የመጀመሪያ አሰላለፍ 3- 4 -3
በፋሲል ስብስብ ላይ ሽመክት ጉግሳ፣ አስቻለው ታመነ፣ አምሳሉ ጥላሁል በፈቃድ በዛብህ መለዮ እና ሀብታሙ ገዛኸኝ በጉዳት ሲሆን አለምብርሀን ይግዛው በቅጣት የማይሰለፉ ይሆናል፡፡
እናሸንፋለን🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹
@FASILESC