በረዶ ቀላቅሎ የጣለ ከባድ ዝናብ በ161 ነጥብ 5 ሄ/ር መሬት የደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት አደረሰ
በዋግ ኽምራ ብሔረ-ሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ 04 ቀበሌ መስከረም 5/2017 ዓ.ም በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ በ161 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት የ140 አርሶ አደሮች የደረሰ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ።
በሰቆጣ ከተማ አስተዳደር 04 ቀበሌ የተለላ ጎጥ አርሶ አደር ነዋሪ የሆኑት አቶ በላይ አለሙ መስከረም 5/2017 ዓ/ም ከምሽቱ 2፡30 ሰዓት አካባቢ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ከ6 ጥማድ በላይ በሚሆኑ የደረሱ ሰብሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳተ አድርሶብናል ብለዋል።
የማዳበሪያ ግብአት እና ምርጥ ዘር ተጠቅመን ማሳችን በዘር በመሸፈን ከራሳችን አልፎ ለገበያ የሚተርፍ በቂ ምርት የምናገኝበት ወቅት ነበር ያሉት አቶ በላይ ባልታሰበ ሁኔታ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ ፋታችንና ተስፋችን ከንቱ አስቆርቶታል ሲሉ ገልጸዋል።
ከዚህ በፊት 26 ኬሻ ጭነት ገብስ እና 13 ኬሻ ጭነት ጤፍ የሚያገኙበት የገብስና የጤፍ ማሳ እንዲሁም የአተርና የባቄላ ማሳ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
በዋግ ኽምራ ብሔረ-ሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ 04 ቀበሌ መስከረም 5/2017 ዓ.ም በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ በ161 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት የ140 አርሶ አደሮች የደረሰ ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ።
በሰቆጣ ከተማ አስተዳደር 04 ቀበሌ የተለላ ጎጥ አርሶ አደር ነዋሪ የሆኑት አቶ በላይ አለሙ መስከረም 5/2017 ዓ/ም ከምሽቱ 2፡30 ሰዓት አካባቢ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ ከ6 ጥማድ በላይ በሚሆኑ የደረሱ ሰብሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳተ አድርሶብናል ብለዋል።
የማዳበሪያ ግብአት እና ምርጥ ዘር ተጠቅመን ማሳችን በዘር በመሸፈን ከራሳችን አልፎ ለገበያ የሚተርፍ በቂ ምርት የምናገኝበት ወቅት ነበር ያሉት አቶ በላይ ባልታሰበ ሁኔታ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ ፋታችንና ተስፋችን ከንቱ አስቆርቶታል ሲሉ ገልጸዋል።
ከዚህ በፊት 26 ኬሻ ጭነት ገብስ እና 13 ኬሻ ጭነት ጤፍ የሚያገኙበት የገብስና የጤፍ ማሳ እንዲሁም የአተርና የባቄላ ማሳ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
🇨🇲 በካሜሩን ከ230,000 በላይ ሰዎች ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ የጎርፍ አደጋ መጎዳታቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል
💦 የሰሜን የሀገሪቱ ክፍል ታይቶ የማይታወቅ ከባድ ጎርፍ ለበርካታ ሳምንታት ተመቷል።
🌊 ከቻድ ድንበር አቅራቢያ የምትገኘው የያጉዋ ከተማ የከፋ ጉዳት ከደረሰባቸው አካባቢዎች አንዷ ስትሆን ሰፈሮቹ በውሃ ተውጠው ወደ 200 የሚጠጉ ትምህርት ቤቶች ተጎድተዋል፤ የ12 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል፣እንዲሁም ከአንድ ሺህ በላይ የቤት እንስሳት መሞታቸው ታውቋል።
ከ18,000 በላይ ቤቶች ወድመዋል። ተጎጂዎቹ በከተማ ዳርቻው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ እንዲቆዩ ተደርጓል።
➡️ መንግስት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 350 ሚሊዮን ሲኤፍኤ ፍራንክ (በግምት 590,000 ዶላር) መድቧል።
ምስሎች ከማህበራዊ አውታረመረቦች የተገኙ ናቸው
💦 የሰሜን የሀገሪቱ ክፍል ታይቶ የማይታወቅ ከባድ ጎርፍ ለበርካታ ሳምንታት ተመቷል።
🌊 ከቻድ ድንበር አቅራቢያ የምትገኘው የያጉዋ ከተማ የከፋ ጉዳት ከደረሰባቸው አካባቢዎች አንዷ ስትሆን ሰፈሮቹ በውሃ ተውጠው ወደ 200 የሚጠጉ ትምህርት ቤቶች ተጎድተዋል፤ የ12 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል፣እንዲሁም ከአንድ ሺህ በላይ የቤት እንስሳት መሞታቸው ታውቋል።
ከ18,000 በላይ ቤቶች ወድመዋል። ተጎጂዎቹ በከተማ ዳርቻው በሚገኝ ካምፕ ውስጥ እንዲቆዩ ተደርጓል።
➡️ መንግስት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 350 ሚሊዮን ሲኤፍኤ ፍራንክ (በግምት 590,000 ዶላር) መድቧል።
ምስሎች ከማህበራዊ አውታረመረቦች የተገኙ ናቸው
🇳🇬በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በደረሰ አሰቃቂ የጀልባ አደጋ ከ40 በላይ ሰዎች ሞቱ
በዛምፋራ ግዛት ገበሬዎች ወደ እርሻ መሬታቸውን ለመድረስ ሲሞክሩ ነው ይህ አሳዛኝ ክስተት የተከሰተው። ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኒዩ በሰጡት መግለጫ ለተጎዱ ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚደርግላቸው ገልጸው፤ የአደጋ ጊዜ ኤጀንሲዎች ጉዳዩን በጥልቀት እንዲመረምሩ ትእዛዝ ሰጥተዋል።
የዛምፋራ ፖሊስ ቃል አቀባይ ያዚድ አቡበከር ለምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙሃን እንደገለፁት አምስት ግለሰቦችን ከሞት ሲታደጉ 40 ሰዎች ግን የደረሱበት አለመታወቁን አክለዋል። በአደጋው ወቅት በጀልባው ላይ የነበሩት ተሳፋሪዎች አጠቃላይ ቁጥር እስካሁን አልታወቀም።
ጀልባው በዋነኝነት የሚያጓጉዘው ገበሬዎችን ሲሆን ገበሬዎቹ ምርቶቻቸው ለገበያ የሚያቀርቡበት መስመር ነው ። የአካባቢው ነዋሪዎች ጀልባዎቹ ብዙ ጊዜ ከአቅማቸው በላይ እንደሚጫኑ ይገልጻሉ።
በዛምፋራ ግዛት ገበሬዎች ወደ እርሻ መሬታቸውን ለመድረስ ሲሞክሩ ነው ይህ አሳዛኝ ክስተት የተከሰተው። ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኒዩ በሰጡት መግለጫ ለተጎዱ ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚደርግላቸው ገልጸው፤ የአደጋ ጊዜ ኤጀንሲዎች ጉዳዩን በጥልቀት እንዲመረምሩ ትእዛዝ ሰጥተዋል።
የዛምፋራ ፖሊስ ቃል አቀባይ ያዚድ አቡበከር ለምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙሃን እንደገለፁት አምስት ግለሰቦችን ከሞት ሲታደጉ 40 ሰዎች ግን የደረሱበት አለመታወቁን አክለዋል። በአደጋው ወቅት በጀልባው ላይ የነበሩት ተሳፋሪዎች አጠቃላይ ቁጥር እስካሁን አልታወቀም።
ጀልባው በዋነኝነት የሚያጓጉዘው ገበሬዎችን ሲሆን ገበሬዎቹ ምርቶቻቸው ለገበያ የሚያቀርቡበት መስመር ነው ። የአካባቢው ነዋሪዎች ጀልባዎቹ ብዙ ጊዜ ከአቅማቸው በላይ እንደሚጫኑ ይገልጻሉ።
🔔ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግስት ደብዳቤ ገጽ 8 ፦ ጥር 7 / 2012 ዓ፡ም የተጻፈ፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❗️Over 1,000 wounded in Lebanon explosions — Reuters