🟢 🟡 🔴
ሚያዝያ 11 | የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እና የግብፅ ወጣት ሰማዕታት በሊቢያ ስለ ክርስትናቸው ብለው ሰማዕትነት ተቀበሉ፨
#ሰላም_ለክሙ በቃለ ማኅሌት ወእንዚራ፥
ምስለ ሰማዕታት ዘግብጽ መከራቲክሙ ዘሐብራ
ቅዱሳን ሰማዕታት ዘኦርቶዶሳዊት ሐራ፥
እፎ ክህልክሙ ተዐግሦ ጽኑዕ መከራ፥
እስከ ክሳውዲክሙ በአሲስ ተመትራ።
በረከታቸው ትድረሰን፨
ሚያዝያ 11 | የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እና የግብፅ ወጣት ሰማዕታት በሊቢያ ስለ ክርስትናቸው ብለው ሰማዕትነት ተቀበሉ፨
#ሰላም_ለክሙ በቃለ ማኅሌት ወእንዚራ፥
ምስለ ሰማዕታት ዘግብጽ መከራቲክሙ ዘሐብራ
ቅዱሳን ሰማዕታት ዘኦርቶዶሳዊት ሐራ፥
እፎ ክህልክሙ ተዐግሦ ጽኑዕ መከራ፥
እስከ ክሳውዲክሙ በአሲስ ተመትራ።
በረከታቸው ትድረሰን፨
Forwarded from ራዕይ ዮሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢንዶኔዥያ
የኬንያ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ፍራንሲስ ኦጎላ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ። እንዲሁም 8 የኬንያ ጦር አባላት ሞተዋል።
❗️A pipeline exploded in the Kharkov region of Ukraine
The flame column is about 70 meters.
This accident occurred on the main gas pipeline that connects the main gas field of Ukraine - Shebelinovskoye - with the Ukrainian gas transmission system.
The flame column is about 70 meters.
This accident occurred on the main gas pipeline that connects the main gas field of Ukraine - Shebelinovskoye - with the Ukrainian gas transmission system.
Audio
🇨🇬 ተዋሕዶ ኦርቶዶክስ ማን ናት?
በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ተከታታይ ትምህርት
ክፍል - 2
ለኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች ብቻ !!
ሚያዝያ 11-2016 ዓ.ም
በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ተከታታይ ትምህርት
ክፍል - 2
ለኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች ብቻ !!
ሚያዝያ 11-2016 ዓ.ም
🟢 🟡 🔴
ሚያዝያ 12 | የመላእክት አለቃ #ቅዱስ_ሚካኤልን እግዚአብሔር ወደ #ነቢዩ_ኤርምያስ ላከው፡፡
ጠባብና ረግረግ ከሆነ እሥር ቤት ሴዴቅያስ ንጉሥ በአሠረው ጊዜ የንጉሡ ባለሟልና የጭፍራ አለቃ የሆነው (ኢትዮጵያዊው) አቤሜሌክ አወጣው።
ያንጊዜም የኢየሩሳሌምን ጥፋት እንዳያይ መራራ ምርኮንም እንዳይቀምስ ኤርምያስ ነቢይ መረቀው። እንደመረቀውም ሆነለትና ኢትዮጵያዊው አቤሜሌክ 66 ዓመት ተኝቶ ኖረ፡፡
ከእርሱም ጋራ ወይንና በለስ ነበረ፣ ነገር ግን አልተለወጠም ነበር፡፡ የእስራኤልም ልጆች ከምርኮ እስኪመለሱ ድረስ የኢየሩሳሌምንም ጥፋት እንዳያይ እግዚአብሔር በመልአኩ በቅዱስ ሚካኤል አማካኝነት ጠብቆታል መግቦታልም፡፡
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ከሚመጣው የፍርድ እሳት፣ የቁጣ መዓት ሸፋፍኖ ይሰውረን።
www.tg-me.com/Ewnet1Nat
ሚያዝያ 12 | የመላእክት አለቃ #ቅዱስ_ሚካኤልን እግዚአብሔር ወደ #ነቢዩ_ኤርምያስ ላከው፡፡
ጠባብና ረግረግ ከሆነ እሥር ቤት ሴዴቅያስ ንጉሥ በአሠረው ጊዜ የንጉሡ ባለሟልና የጭፍራ አለቃ የሆነው (ኢትዮጵያዊው) አቤሜሌክ አወጣው።
ያንጊዜም የኢየሩሳሌምን ጥፋት እንዳያይ መራራ ምርኮንም እንዳይቀምስ ኤርምያስ ነቢይ መረቀው። እንደመረቀውም ሆነለትና ኢትዮጵያዊው አቤሜሌክ 66 ዓመት ተኝቶ ኖረ፡፡
ከእርሱም ጋራ ወይንና በለስ ነበረ፣ ነገር ግን አልተለወጠም ነበር፡፡ የእስራኤልም ልጆች ከምርኮ እስኪመለሱ ድረስ የኢየሩሳሌምንም ጥፋት እንዳያይ እግዚአብሔር በመልአኩ በቅዱስ ሚካኤል አማካኝነት ጠብቆታል መግቦታልም፡፡
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ከሚመጣው የፍርድ እሳት፣ የቁጣ መዓት ሸፋፍኖ ይሰውረን።
www.tg-me.com/Ewnet1Nat
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
⚡️Large fires in Babylon, Iraq - unidentified explosions
Unverified information indicates location is an Iraqi military base, the PMU headquarters of Babylon.
Unverified information indicates location is an Iraqi military base, the PMU headquarters of Babylon.