Telegram Web Link
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
በስሜን ሸዋ ደራ ወረዳ አንገት ቆራጭ ፋኖ እየተሽሎከለከ ድንበር በመሻገር ንፁሀንን ኦሮሞዎች ማረድ ሀብት ንብረታቸውን ዘርፎ ቤታቸውን ማቃጠል እንደቀጠለ ነው. መንግሥት አሁንም ትኩረቱን እዛ ላይ ያድርግ።
https://www.tg-me.com/danny4677
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
#Ethiopia: Local charities call for urgent malaria relief response in Western #Oromia

Two local charity organizations warn that the malaria epidemic in #Western_Oromia could worsen in the next two months if not promptly addressed.

More than 70% of the population in #West_Wollega and 60% in #Kellem_Wollega are at high risk.

Urgent funding and government action are needed.

https://addisstandard.com/asdailyscoop-local-charities-call-for-urgent-malaria-relief-response-in-western-oromia/
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
#አዛምተው

የኦሮሞ አባ ገዳዎች በኦሮሚያ ሰላም እንዲሰፍን ጠየቁ።

አባ ገዳዎቹ ከሆረ ፊንፊኔ ጀምሮ በተለያዩ ቦታዎች እየተከበረ ባለው የኢሬቻ ቀአል ላይ ሰላም እንዲሰፍን በመጠየቅ ላይ ናቸው።

በኦሮሚያ በኢትዮጵያ መንግሥትና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መካከል አየተደረገ ያለው ጦርነት አመታትን ዘልቋል።

በኦሮሚያ አመታትን ያስቆጠረው ጦርነት ህይወትን እየቀጠፈ፣ ሀብት ንብረት እያወደመ፣ በክልሉ ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስን እያስከተለ ዛሬም ቀጥሏል።

በአንድ በኩል በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እና በመንግስት ሃይሎች መካከል የሚደረገው ጦርነት የብዙ ንፁሃን ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ይገኛል።

በሌላ በኩል ደግሞ የአማራ ፅንፈኛ ቡድን ፋኖ ታጣቂዎች የኦሮሚያን ወሰን ጥሰው በመግባት መሬት ለመውረር በሚያደርጉት ሙከራ ንፁሃንን እየገደሉ፣ እየዘረፉ እና እያፈናቀሉ ችግር ተባብሶ ቀጥሏል።

ከየአቅጣጫው አደጋ የተቃጣበት ህዝብ በጦርነት፣ በረሃብ እና በበሽታ ለከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ ተዳርጓል።

እናም ይህንን ህዝቡ ያለበትን ሰቆቃ ማብቂያ ያገኝ ዘንድ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ከሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ ጀምሮ አሁንም በተለያዩ አካባቢዎች መከበረ በቀጠለው በኢሬቻ በአል ላይ ስለሰላም በማስተጋባት ላይ ይገኛሉ።

ትናንት በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ በተከበረው የኢሬቻ በአል ልይም አባ ገዳዎች እና የሀገረ ሽማግሌዎች የሰላም ጥሪ መልክት አስተላልፈዋል።

ትናንት ጥቅምት 11/2016 በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ በተከበረው የሆራ በሰቃ የኢሬቻ በአል ላይ አባ ገዳዎች፣ ሃdha ሲቄዎች፣ ቄሮዎች እና ቀሬዎች ተገኝተው ነበር።

እናም በዚህ የኢሬቻ በአል ላይ አባ ገዳዎች መልክት ያስተላለፉ ስሆን ኢሬቻ የይቅርታ፣ የእርቅና የአንድነት በአል መሆኑን ተናግረዋል።

አባ ገዳዎቹ በኦሮሚያ በቀጠለው ጦርነት ውስጥ የሚጎዱት ንፁሃን መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ተፋላሚ ሃይሎቹ ይህን በማሰብ ይቅር በመባባል ሰላም የሰፈነባት ኦሮሚያን ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ተገቢ ነው ብለዋል።

በተመሳሳይ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በትናንትናው እለት በተከበረው የኢሬቻ በአል ስነስርዓት ላይ የተገኙ አባ ገዳዎች ኢሬቻ የአንድነት መገለጫ በመሆኑ "ያሉንን ልዩነቶች በመተው በመተሳሰብ እና በመፈቃቀር አንድ ሆነን በሀገራችን ሰላም እንዲሰፍን የበኩላችንን አስተዋጽኦ ማበርከት አለብን" በማለት ጥሪ አቅርበዋል።
OMN

https://www.tg-me.com/danny4677
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
አስደሳች ዜና ለመላው የአገው ህዝብ 😊

የአገው ህዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር ህገ መንግስታዊ መብት ጥያቄ ላይ ህዝበ ውሳኔ እንዲሰጥበት በድጋሜ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ.ፌዴሬሽን ም/ቤት በዛሬው ዕለት በአስተባባሪው ኮሚቴ በደብዳቤ ተጠየቀ፦
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

የአዊ ህዝብ ከሌሎች የሀገራችን ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ጋር በጋራ በመሆን በኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት ግንባታ የአንበሳውን ድረሻ የተወጣ መሆኑ የማይካድ ሀቅ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ራስን በራስ ለማስተዳደር መብት ተነፍጎ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ ዊንግስት በሚባለው ክልል ስር ተዋቅሮ ልዩ የብሔረሰብ ዞንነት ተሰጥቶት ይገኛል።

በመሆኑም በዛሬው ዕለት ማለትም ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ/ም የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ በለ98 ገፅ ሠነድ ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፌዴሬሽን ም/ቤት በአስቸኳይ የአገው ህዝብ ክልል የመሆን ህዝበ ውሳኔ እንዲሰጥበት በደብዳቤ ጠይቋል።

መላው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የአገው ህዝብ አሁን ላይ ህልውና በመኖርና በመጥፋት አዳጋ ላይ ያለ መሆኑን ተረድታችሁ አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር እንድታደርጉልን የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴ በአፅንዖት ይጠይቃል።

የአገው ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በህገ መንግስቱ መሠረት ዕውን ይሆናል!!!
https://www.tg-me.com/danny4677
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
እናንተ አንገት ቁረጡ ኦሮሞ ታሪክ መስራቱን ይቀጥላል !!

ኢትዮጵያዊው ተመራማሪ ፕሮፌሰር ጋቢሳ ኢጄታ …

ተመራማሪ ፕሮፌሰር ጋቢሳ ኢጄታ የአሜሪካን ብሄራዊ የሳይንስ ሜዳሊያ ሽልማትን ከፕሬዚደንት ጆ ባይደን ተቀብለዋል።

ፕሮፌሰር ጋቢሳ በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ብሔራዊ የክብር ሽልማት ከተሸለሙ 21 አሜሪካውያን ተመራማሪዎች መካከል አንዱ ሆነዋል።

መምህርና ተመራማሪው ፕሮፌሰር ጋቢሳ ኤጄታ ለሽልማቱ ያበቃቸው በከፍተኛ የምርምር ስራቸው የእፅዋት ዘረመል ምህንድስና በመጠቀም በረሃማ የአየር ንብረት እና ነፍሳትን የሚቋቋሙ የአዝርዕት ዘሮችን በማግኘታቸው ነው።

ግኝታቸው በሚሊዮን ለሚቆጠሩ የምግብ ዋስትናን እንደሚያረጋግጥ ታምኖበታል።

ፕሮፌሰር ጋቢሳ ኤጄታ በምግብ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋፅዖ ከዚህ በፊት ከዓለም የምግብ ፕሮግራሙ ሽልማት የተበረከተላቸው መሆኑ የሚታወቅ ነው።

ፕሬዚደንት ባይደን በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ይፋ ባድረጉት የተሸላሚዎች ዝርዝር በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ዘርፍ ለሽልማት የበቁትን ተመራማሪዎች እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል ሲል አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዘግቧል።

https://www.tg-me.com/danny4677
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብሄር ብሄረስቦች የአንገት ቆራጭ ፋኖ ትግል ዓላማ ከፈረሱ ስሙት

"የፋኖ ትግል የአማራ የበላይነትን ለማስመለስ ነው‼️
አቶ ደመቀች እንደተናገሩት

https://www.tg-me.com/danny4677
Forwarded from Save Oromia 💪
Topic: Ebba Kitaabaa Hundee gaaffii Oromoo fi Daayaa.
Barreessan Lammii Beenyaa

Time: Nov 4, 2023 01:00 PM Eastern Time (US and Canada)
Join Zoom Meeting
https://us02web.zoom.us/j/81002919543?pwd=cGpsYzR2eENTYXF3NWZNSERxSVRLUT09
Meeting ID: 810 0291 9543
Passcode: 23142
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መንግሥታዊ ሥርአት አልበኝነት !!
https://www.tg-me.com/danny4677
Forwarded from OROMIA TODAY
የኦሮሞ አክቲቪስቶች ቴሌግራም ቻናሎች እነዚህ ናቸው 

ሼር አድርጉ !!

1- Dr. Tsegaye R Ararsaa
https://www.tg-me.com/Tsegaye_R_Ararsaa

2-Daniel Dhaba
https://www.tg-me.com/danny4677

3-Save Oromia
https://www.tg-me.com/HawiiEr

4- Oromia Today
https://www.tg-me.com/Oromiatoday

5-Dr. Etana Habte
https://www.tg-me.com/etanahabte

6- prof. Ezekiel Gebissa
https://www.tg-me.com/egbissa

7- Kush Media Network
https://www.tg-me.com/KMN12345medianetwork

8-Freedom (My Oromia)
https://www.tg-me.com/My_Oromia

9- Oromia Media Network
https://www.tg-me.com/oromiamedianetworks

10- Dr. Henok Gabisa
https://www.tg-me.com/DrHenokGabisa

11- Gumaa Oromrichaa
https://www.tg-me.com/gumaaoro


https://www.tg-me.com/waanofiiplus
13- Odaa Tarbii

https://www.tg-me.com/odaatarbii
14- Finfinne Times
https://www.tg-me.com/Finfinnetimes5

16- Oromia Times
https://www.tg-me.com/marroodiinayaas

17- Arraata Biyyoollessaa Oromiyaa
https://www.tg-me.com/Arraataabiyyoolessaaoromiyaa

18- Sagalee Qeerroo Bilisummaa
https://www.tg-me.com/Qeerroo2011

19- Essa Yusuf
https://www.tg-me.com/essayus

21-Jabeessaa Qeerroo
https://www.tg-me.com/jabeessaawbo
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብሄር ብሄረስቦች የአንገት ቆራጭ ፋኖ ትግል ዓላማ ከፈረሱ ስሙት

"የፋኖ ትግል የአማራ የበላይነትን ለማስመለስ ነው‼️
አቶ ደመቀች እንደተናገሩት

https://www.tg-me.com/danny4677
2024/09/28 21:24:01
Back to Top
HTML Embed Code: