Telegram Web Link
Audio
ታላቅ ሀገር 
                                                  
Size:- 34.2MB
Length:-1:38:04
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Audio
ፍቅርና ትሕትና /ዘወረደ/ 
                                                  
Size:- 26.9MB
Length:-24:56
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Audio
አትጥገቡ /ዐቢይ ጾም/ 
                                                  
Size:- 18.3MB
Length:-52:34
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
ቅድስት
ውድ እና የቻናላችን ቤተሰቦች የመረጃ ተደራሽነታችን ለማስፋት ይረዳን ዘንድ ይሄንን ውድ ቻናል ለምታቋቸው ወዳጅ ዘመዶች እንዲሁም ጓደኛችሁ በቻላችሁት አቅም ሁሉ #ሼር በማድረግ ይተባበሩን ብለን እየጠየቅን ....

ቻናላችንን #UNMUTE ካላደረጋችሁት ደግሞ እንደ View / እንደ member አይቆጠርም..... ስለዚህ ከላይ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት #MUTE የሚል ላይ ከሆነ አትንኩት ነገር ግን #UNMUTE ላይ ከሆነ 1ግዜ ብቻ በመንካት #MUTE ላይ ያድርጉት እኛንም ያግዙን እናንተም የምንለቃቸውን መረጃዎች ቶሎ ቶሎ ያግኙ!!

በስራችን ምንያህል ደስተኞች ናችሁ እስኪ ከ 10 ሬት አድርጉት !?
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Audio
ይህች ቅድስት ናት
                         
Size 38.4MB
Length 1:50:12

  በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
ስለ እርሱ ለመናገር እጅግ ከባድ ነው። የማይታይን አካል በእጅ ጠቁሞ ለማሳየት የመሞከር ያህል አስቸጋሪ ነገር ነው። ስለ "ዝምታ" እንዴት የእርሱ ተቃራኒ በሆነው "ንግግር" ልታብራራ ትችላለህ? ዝምታን በሚገባ ሊገልጽ የሚችለው አንድ ነገር ቢኖር ራሱ ዝምታ ነው። ዝዝዝምምም!

ጫጫታና ኹከት በነገሠበት በዚህ ዓለም ንግግር ሰው ሁሉ የሚግባባበት ቋንቋ ነው። የማይናገር ሰው እንደ ሞኝ ወይም ፈዛዛ ተደርጎ ሊቆጠር ይችላል። በእርግጥ ለተፈቀደለት ዓላማ እና መጠን ብናውለው ኖሮ "ንግግር" ግሩም የፈጣሪያችን ሥጦታ ነበር። መናገር እኮ ተአምር ነው። በምድር ላይ ከሚንቀሳቀሱት ግዙፋን ፍጥረታ መካከል ነባቢው የሰው ልጅ ብቻ ነው። ምን ያደርጋል?! በጎውን ለክፋት፣ መልካሙን ለጥፋት ብናውለው ከንግግር ይልቅ ዝምታ የሚበልጥ ምግባር ሆነ። ንግግር በዚህ ዓለም ያለ መግባቢያ ሲሆን ዝምታ ግን ከሞት በኋላ በሚመጣው ዓለም ያለ ቋንቋ ሆነ። ከሞት በኋላ ያለችውን ዓለም ጣዕም ሳትሞት መቅመስ ትፈልጋለህ? እንግዲያውስ መንገዱን በ"ዝምታ" ጀምር። የአገሩን ቋንቋ የማያውቅ ሰው ለአገሩ ባዳ እንደሚሆነው፣ የሰማዩ ቋንቋ ዝምታን በዚህ ምድር ያልተለማመደ ሰው በሚመጣው ዓለም እንግዳ ይሆናል።

ዲያቆን አቤል ካሳሁን
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
"2 አገልጋዮች ከነሙሉ ቤተሰቦቻቸው በጥይት ተደብድበው ተገድለዋል " - የአካባቢው ምዕመናን

የደብረ ቅዱሳን ቅዱስ ገ/ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ሁለት አገልጋዮች #ከነሙሉ ቤተሰቦቻቸው መገደላቸውን የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ገለጸ።

በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት በዶዶላ የደብረ  ቅዱሳን ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን 2 አገልጋዮች ከነሙሉ ቤተሰቦቻቸው ጋር ለጊዜው " ማንነታቸው አልታወቀም " በተባሉ አካላት መገደላቸው ተነግሯል።

የቴሌቪዥን ጣቢያው ፤ ግድያው የተፈፀመው ትናንት መጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 3:00 ገደማ መሆኑን የአካባቢው ምዕመናን እንደነገሩት ገልጿል።

በተፈጸመው በዚህ ግድያ የደብረ ቅዱሳን ቅዱስ ገብረ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን  አገልጋይ የሆኑት አንድ መሪጌታና ዲያቆንን ጨምሮ 5 የቤተሰብ አባሎቻቸው በጥይት ተደብድበው መገደላቸው ተገልጿል።

የቴሌቪዥን ጣቢያው ፥ በዶዶላ ከተማ ጥቅምት 12 ቀን 2012 ዓ.ም በርካታ ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን አስታውሷል።

@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
Audio
እሴተ ሃይማኖት 
       ክፍል 3                            
Size:- 25.4MB
Length:-1:12:00
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
አመ ፳፯ዑ ለመጋቢት መድኃኔዓለም ሥርዓተ ዋዜማ

ዋዜማ
ዘበእንቲአሃ ለቤተክርስቲያን ተፀፋዕከ በውስተ ዓውድ፤ ከመ ትቀድሳ በደምከ ክቡር፤ ዘበእንቲአሃ ዝግሐታተ መዋቅሕት ፆረ፤ ወተዓገሠ ምራቀ ርኩሰ እንዘ አልቦ ዘአበሰ፤ አምላክ፤ ዲበ ዕፀ መስቀል ተሰቅለ።

ምልጣን-
ዘበእንቲአሃ ዝግሐታተ መዋቅሕት ፆረ፤ ወተዓገሠ ምራቀ ርኩሰ እንዘ አልቦ ዘአበሰ፤ አምላክ ዲበ ዕፀ መስቀል ተሰቅለ፤አምላክ ዲበ ዕፀ መስቀል ተሰቅለ

አመላለስ፦
አምላክ ዲበ ዕፀ መስቀል ተሰቅለ፤
አምላክ ዲበ ዕፀ መስቀል ተሰቅለ።

ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦
በኃይለ መስቀሉ ይዕቀበነ፤ ወይክሥት አዕይንተ አልባቢነ፤ በኃይለ መስቀሉ ይዕቀበነ።

እግዚአብሔር ነግሠ፦
መስቀል ቤዛነ ኃይልነ፤ መስቀል ጽንዕነ፤ መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፤ አይሁድ ክህዱ፤ ወንሕነኒ እለ አመነ በመስቀሉ ድኅነ።

ይትባረክ፦
ኃበሩ ቃለ ነቢያት ወይቤሉ፤ መስቀል ብርሃን ለኲሉ ዓለም።

ሰላም
መስቀል ብርሃን ለኲሉ ዓለም፤ መሠረተ ቤተክርስቲያን፤ ወሃቤ ሰላም መድኃኔዓለም፤ መስቀል ለእለ ነአምን መድኅን።

አመላለስ፦
ወሃቤ ሰላም መድኃኔዓለም፤
መስቀል ለእለ ነአምን መድኅን።

@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5
2024/09/25 20:27:39
Back to Top
HTML Embed Code: