Telegram Web Link
በበረሓው ጉያ ውስጥ ከሚለው መጽሐፍ የተወሰደ ፦

አንድ ጊዜ  አባ መቃርዮስ  ከወንድሞች ጋር ወደ ግብጽ  ሲሔድ አንድ ልጅ ለእናቱ  << አንድ ሀብታም  አለ እርሱ ይወደኛል  እኔ እጠላዋለሁ ፤ አንድ ምስኪን አለ እርሱ ይጠላኛል እኔ እወደዋለሁ >> ብሎ ሲነግራት ሰማ ። ይህን ጊዜ  አባ መቃሪዎስ እጅግ ተደነቀ ። አብረውት የነበሩ ወንድሞችም  ምን እንዳስደነቀው ጠየቁት ። እርሱም ።<<በእውነት ባለጸጋ የተባለው ጌታችን ነው ። ነገር ግን እኛ አንወደዉም ።ምስኪን የተባለው ዲያብሎስ  ግን እኛን ይጠላናል እኛ ግን ክፋቱን እንወድለታለን ብሎ ነገራቸው ።
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፫ ለጥቅምት ጊዮርጊስ

የጥቅምት ጊዮርጊስ #ሥርዓተ_ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷ


የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።

መልክዐ ሥላሴ
ሰላም ዕብል ለንዋየ ውስጥ ምሕረትክሙ፤ትሩፋተ ገድል ኩኑኒ ሥላሴ አምጣነ ትሩፋት አንትሙ፤ሶበ ሖርኩሰ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ፤ጊዮርጊስ ኢወሀበኒ መጠነ ነጥበ ጠል እምደሙ፤ወተክለሃይማኖት ከልአኒ ስባረ እምዓጽሙ።

ዚቅ
ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ወስነ ገዳምኒ ምስለ ቅዱሳኒከ፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ወከመ ወሬዛ ኀየል መላትሒሁ፤ጒርዔሁ መዓርዒር አምሳሉ ዘወይጠል፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ሰማየ ወምድረ ዘአንተ ፈጠርከ፤ፀሐየ ወወርኃ ዘአስተዋደድከ፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤በከዋክብት ሰማየ ዘከለልከ፤ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ቀደሳ ወአክበራ አዕበያ ለሰንበት፤ወአልዓላ እምኲሉ ዕለት፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፤ወኲሉ ይሴፎ ኪያከ።

አመላለስ
ወመኑ መሐሪ ዘከማከ/፪/
ወኲሉ ይሴፎ ኪያከ/፬/

ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
በ፪ ልዑለ ረሰዮ ለመሠረትኪ፤ዓረፋትኪ ዘመረግድ፤ደቂቅኪ ምሁራን በኀበ እግዚአብሔር፤ቆዓ ትጼኑ ቆዓ ጽጌ ወይን፤ወታፈሪ ለነ አስካለ በረከት፤ጽዮን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን፤ጽጌ ደንጐላት ዘውስተ ቆላት።

መልክአ ጊዮርጊስ
ሰላም ለዘባንከ ዘተሞጥሐ ምንዳቤ፤ጊዜያተ ምዕተ መቅሰፍተ ጥብጣቤ፤ጊዮርጊስ ምዑዝ እምጼና ሐንክሶ ወከርቤ፤ኅሊናየ ዘተመነየ ወልሳንየ ዘይቤ፤እንበለ አጽርኦ ፍጡነ ኩነኒ ወሀቤ።

ዚቅ
ጊዮርጊስ ምሉዓ ፍቅር ከመ ጽጌ ረዳ፤ዘጥዑም ጼና መዓዛሁ፤አረጋዊ ዓፀደ ወይን ዘጽድቅ ዘይፈራ አስካለ ሕይወት።

ወረብ
ጊዮርጊስ ምሉዓ ፍቅር ከመ ጽጌ ረዳ ዘይወጽእ እምአፉሁ ዕጣነ ቅድስና/፪/
ለገቢረ ሠናይ ዘይውኅዝ ከመ ማይ ምስለ ገብረ ክርስቶስ/፪/

መልክአ ጊዮርጊስ
ሰላም ዕብል አፃብአ እዴከ የውጣ፤ወለአጽፋሪሆን ዓዲ ዲበ ከተማሆን ዘተለብጣ፤ጊዮርጊስ ኩኑን ለዓራተ ሐጺን በዉስጣ፤ቅዱሳት አብዒከ ዲበ ርእስየ ይሱጣ፤ቅብዐ ቅድስና ዕፍረተ ዘዕፁብ ሤጣ።

ዚቅ
ብፁዕ ጊዮርጊስ በጽጌ ሃይማኖት ሥርግው፤ከመ ርኄ አፈዉ ዜናሁ ፍትዉ።

ዓዲ ዚቅ
ሃሌ ሉያ አጻብኢሁ ፍሁቃት፤ከናፍሪሁ ጽጌ ዘወልድ እኁየ፤እለ ያዉኅዛ ከርቤ።

መልክአ ጊዮርጊስ
ሰላም ለመቃብርከ ምክሐ እድያሚሃ ወዓጸዳ፤ለምድረ ሙላድከ ልዳ፤ጊዮርጊስ ዘልፈ ሀብተ በረከት ዘእፈቅዳ፤ከመ ትጸጊ ሕንባበ ረዳ ለኢያሪኮ በዓዉዳ፤በዲበ ድማኅየ ትጽጊ እምሰማይ ወሪዳ።

ዚቅ
ዘይጸጊ ወይፈሪ እስከ አድያሚሃ ለዮርዳኖስ፤እስመ ስብሐተ ሊባኖስ ተዉህበ ሎቱ ለክብር ወለቀናንሞስ።

ሰቆቃወ ድንግል
ብክዩ ኅዙናን ኀልየክሙ ስደታ፤ወላህዉ ፍሡሐን ተዘኪረክሙ ብዙኃ ሠናይታ፤ማርያም ተዓይል ከመ ዖፍ ውስተ አድባረ ግብጽ ባሕቲታ፤ተአወዩ በኃጢኦታ ሀገረ አቡሃ ኤፍራታ፤ወደመ ሕፃናት ይውኅዝ በኵሉ ፍኖታ።

ወረብ
ብክዩ ኅዙናን ኀልየክሙ ስደታ ለማርያም[፪]
ማርያም ተዓይል ባሕቲታ ውስተ አድባረ ግብጽ ከመ ዖፍ[፪]

ዚቅ
አመ አጒየይኪ እምሰይፍ ዕጓለኪ በሐቂፍ፤አድባራተ ኤልኪ ከመ ዖፍ፤እንዘ ከመ ዝናም ያንጸፈጽፍ፤እምአዕይንትኪ አንብዕ ወእመላትሕኪ ሐፍ።

ማኅሌተ ጽጌ
ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቄ ባሕርይ ዘይኀቱ፤ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤አንቲ ኩሎ ታሰግዲ ሎቱ፤ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።

ወረብ
ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቄ ባሕርይ[፪]
አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ[፪]

ዚቅ
ሰዓሊ ለነ ማርያም፤አክሊለ ንጹሐን ብርሃነ ቅዱሳን።

ምልጣን
ዝንቱሰ ብእሲ ኮከበ ክብር ዘዓቢየ ኃይለ ይገብር፤ጊዮርጊስ ኃያል መስተጋድል ስምዓ ጽድቆሙ ለቅዱሳን፤አማን ብርሃን ሰምዓ ብርሃን።

እስመ ለዓለም
አግዓዝያን አንትሙ፤ከመ ፀሐይ ይበርህ ገጾሙ፤አክሊለ ስምዕ ዲበ ርእሶሙ ከመ ኮል መዓዛ አፉሆሙ፤ሠረገላሆሙ ጽኑዕ፤ምስለ መላእክት የኃድራ ነፍሳቲሆሙ።

እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
. የ አ ሚ ና ዳ ብ ፡ ሠ ረ ገ ላ ፡ አ ን ቺ ፡ ነ ሽ
༺◉❖═───◉●◉🌹🌹🌹◉●◉────═❖◉༻
#አባ_ሕርያቆስ ❝ የአሚናዳብ ሠረገላ አንቺ ነሽ በማለት አመስግኗታል መተርጉማኑ እመቤታችን በአሚናደብ ሠረገላ የተመሰለችበትን ምሥጢራዊ ምክንያት ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ የአሚናደብ ሠረገላ ልዝብና ፈጣን ምቹ ነበረች እመቤታችንም ለነፍስ ለሥጋ የምትመች በንጽሕና በቅድስና የለዘበች ለምሕረት የፈጠነች አፍጣኒተ ረድኤት ሰአሊተ ምሕረት ምዕራገ ጸሎት ናትና።

#አባ_ጊዮርጊስ_በሰዓታቱ ደግሞ ❝ በጭንቅ ጊዜ ረድኤትን የምታፋጥኚ ማርያም ሆይ ! እንደ ዐይን ጥቅሻ በላባ ቤት ያዕቆብን የረዳሽው አንቺ ነሽ በሁሉ ሐሳቧ በሁሉ ልቡናዋ አንቺን የማትወድ ነፍስ ከወገኗ ተለይታ ትጥፋ ። ❞ በማለት የአምላኳን እናት ሰማያዊቷን ንግሥት የዓለምን ሁሉ እመቤት ድንግል ማርያምን የማትወድ ነፍስ እድል ፈንታዋ ጽዋ ተርታዋ ሲኦል መሆኑን ተናግሯል ።

#ቅዱስ_ያሬድም እመቤታችን አደፍ ጉድፍ የሌለባቸው ቅዱሳት ሕዋሳቶቿ በንጽሕና በቅድስና ያጌጡ ልብሶቿ እንደ ስሂን ሽቶ የጣፈጡ የቃሏ ንግግር ከወይን ይልቅ እንደሚጥም ሲዘምር እንዲህ አለ ፦

❝ እንደ ሮማን ቅርፊት ቀይ ናቸው የልብሶቿ መዐዛ ስሂን እንደሚባል ሽቱ መዐዛ ነው የአማኑኤል እናት ድንግል ማርያም በእሾህ መሐል ያበበች በእውነት #የሃይማኖት_አበባ_ናት የቃሏ ጥፍጥና ከወይን ይልቅ ያማረ የጣፈጠ ነው የቅዱስ ቃል መዝገቡ የሆንሽ ፈጣን ደመና ሆይ ! ከከናፍርሽ የማር ወለላ ይፈሳል ። ❞ በማለት የእመቤታችን ፍቅሯ ፣ ቃል ኪዳንዋን ፣ ንግግሯና ቃሏ እንደ ማር የሚጣፍጥ ለነፍስና ለሥጋ የሚመስጥ መሆኑን ዘምሯል ።

#ቅዱስ_ኤፍሬምም ❝ ሳይተክሏት ተተክላ ውኃ ሳያጠጧት ለምልማ አብባ አፍርታ የተገኘች የአሮን በትር ነበረች ያለዘርአ ብእሲ ሰው ሆኖ ያዳነን አምላክን የወለድሽ እመቤታችን ሆይ ! አንቺም እንደ እሷ ነሽ ❞ በማለት በንጽጽር መስሎ አመሰግኗታል

#አባ_ሕርያቆስ በቅዳሴው የእመቤታችን ውበት አፍአዊ ብቻ ሳይሆን ውሳጣዊ ፣ ሥጋዊ ብቻ ሳይሆን መንፈሳዊ ፣ ጊዜዊ ሳይሆን ዘለዓለማዊ በመሆኑ ውበቷ አምላክን ከዙፋኑ እንደሳበው ሲነግረን እንዲህ አለ ፦

❝ እግዚአብሔር አብ ከሰማይ ሆኖ በእውነት በአራቱ ማዕዘን ተመለከተ መረመረ ፤ በንጽሕና በቅድስና የተዘጋጀ እንደ አንቺ ያለ አላገኘም ፤ ስላላገኘ መዐዛ ሃይማኖትሽን መዐዛ ምግባርሽን ንጽሕናሽን ቅድስናሽን ወደደ #ሥጋሽን_ለልጁ_ተዋሕዶና_ለልጁ_እናትነት_መረጠ ቢመርጥሽ የሚወደውን የሚወልደውን ፤ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው ልጁን ውረድ ተወለድ ሙት ተሰቀል ብሎ ወደ አንቺ ሰደደ ❞ አለ ።

#አንቀጸ_ሰላማዊትሆይ_ሰላም_ላንቺ_ይሁን_ያንቺ_ሰላም_ከሁላችን_ጋር_ይሁን
#የጌታችን_እናት_እናታችን_ማርያም_ሆይ_ለምኚልን_ከደጅ_እንዳንቆም_አማልጂን

#ይኽ_ትምህርት_ለሁሉም_የተዳረሰ_ይሆን_ዘን_ሼር_ላይክ_ኮመንት_እናድርገዉ_ቻናሉንም_ለብዙዎች_ተደራሽ_እያደረግን_የሚሰጡ_ትምህርቶችን_በማዳረስ_ሐዋርያዊ_አገልግሎት_እንስጥ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
፯ኛ ዙር ዓመት ፭ኛ ሳምንት
ማሕሌተ ጽጌ
ጥቅምት ፳፭
በዓለ አቡነ አቢብ ወመርቆሬዎስ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለማኅበራዊ ሚዲያ ማድመቂያ በማኅሌቱ የሚታየው የሥርዓተ ቤተክርስቲያ ጥሰት ሊቆም ይገባል ሲሉ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ለኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ተናገሩ። አቡነ ኤርሚያስ እንዳሉት ከበሮ ይዞ የሚሽከረከሩ፣ ጭፈራ የሚመስል በፍፁም ከኃይማኖታዊ የማይመስሉ ድርጊቶች በቤተክርስቲያን ላይ እየታዩ ነው፤ ይህን ድርጊት ለማስቆም ሊቃውት መናገር ፈርቷል አሁን ደፍረን መናገር አለብን ይህ ድርጊት መቆም አለበት ብሏል። አሁን አላዋቂዎች እና ደጋፊዎቻቸው እየበዙ አዋቂዎች እያነሱ መጥቷል፣ እነዚህ ከእምነቱ ውጪ የሆኑ ድርጊቶች ሲከናወኑ ማህሌቱ ደመቀ ይባል መሆን የለበትም ሊቃውት ይህን ማስቆም አለባቸው ብለዋል።

@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
ስርዓተ ማህሌት ዘጽጌ ዘሐምሳይ ሳምንት በዓለ አቡነ አቢብ ወቅዱስ መርቆሬዎስ

ነግሥ (የማንኛውም ወርኃ  በዓልና ክብረ በዓል ሥርዐተ ማኅሌት መጀመሪያ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።


ሰላም ለአብ ገባሬ ኩሉ ዓለም፤ለወልድ ሰላም ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ፤ለማርያም ሰላም ወለመላእክት ሰላም፤ሰላም ለነቢያት ወለሐዋርያት ሰላም፤ለሰማዕታት ሰላም ወለጻድቃን ሰላም።

ዚቅ
ዛቲ ይእቲ እኅተ ትጉሃን መላእክት፤ ወለተ ኄራን ነቢያት፤ እሞሙ ለሐዋርያት፤ ሞገሶሙ ለጻድቃን ወሰማዕት።

ማኅሌተ ጽጌ
እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላህ፤ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ።

ወረብ፦
ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ ንዒ ርግብየ ምስለ ሚካኤል/፪/
ወንዒ ሠናይትየ  ምስለ ገብርኤል ገብርኤል ፍሡሕ ሊቀ መላእክት/፪/

ዚቅ፦
ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናይትየ ቃልኪ አዳም ይጥዕመኒ እምአስካለ ወይን አርአዮ ለሙሴ ግብራ ለደብተራ ወተናግሮ በዓምደ ደመና እሞሙ ይእቲ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት አርአዮ ለሙሴ ግብራ ለደብተራ።


ማኅሌተ ጽጌ፦
ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቌ ባሕርይ ዘየኀቱ፤ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤አንቲ ኲሎ ታሰግዲ ሎቱ፤ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።

ወረብ
ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ዘይኀቱ እምዕንቄ ባሕርይ/፪/
አክሊለ አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ/፪/

ዚቅ፦
አክሊሎሙ ለሰማዕት ተስፋ መነኮሳት ሠያሚሆሙ ለካህናት፤ነያ ጽዮን መድኃኒት

ማኅሌተ ጽጌ
አንብርኒ ማርያም ውስተ ልብኪ ከመ ኅልቀት፤ በከመ ማዕተብ ፁርኒ (ዘትእምርት) በመዝራዕትኪ ልዕልት፤በእንተ ርስሐትየሰ ኢትመንንኒ ንግሥት፤እስመ ወሀብኩ ንብረትየ ለፍቅርኪ ሞት፤ ዘአሠርገዎሙ ለሰማዕት በጽጌሁ ሕይወት

ወረብ፦
አንብርኒ ማርያም ውስተ ልብኪ ከመ ኅልቀት በከመ ማዕተብ ዘትእምርት በመዝራዕትኪ ልዕል/፪/
በእንተ ርስሐትየሰ ኢትመንንኒ ኢትመንንኒ ንግሥት በእንተ ርስሐትየሰ/፪/

በከመ ከዋክብት ያሠረግውዎ በሰማይ በስኖሙ ከማሁ ሰማዕትኒ ያሠረግውዋ ለቤተ ክርስቲያን በገድሎሙ

ዓዲ (ሌላ) ዚቅ
አሠርገዎሙ ለሰማዕት በሰማያት  አሠርገዎሙ ለሰማዕት በሰማያት ሰንበተ ክርስቲያን ለዕረፍት ሠርዓ ሎሙ አሠርገዎሙ ለሰማዕት በሰማያት ከመ ወርቅ በእሳት ፈተኖሙ አሠርገዎሙ ለሰማዕት በሰማያት ወከመ ጽንሓሓ መሥዋዕት ተወክፎሙ አሠርገዎሙ ለሰማዕት በሰማያት

ማኅሌተ ፅጌ፦
ዘንተ(ዘኒ) ስብሐተ ወዘንተ(ወዘኒ) ማኅሌተ፤ተአምርኪ ጸገየ ወፈረየ ሊተ፤ከመ እሰብሕ ዳግመ እንዘ እጸውር ፀበርተ፤ምስለ እለ ሐፀቡ ኣልባሲሆሙ በደመ በግዑ ድርገተ፤ውስተ ባሕረ ማኅው ድንግል ክፍልኒ ቁመተ።

ወረብ፦
ምስለ እለ ሐጸቡ አልባሲሆሙ አልባሲሆሙ በደመ በግዑ/፪/
ክፍልኒ ቁመተ ድንግል ድንግል ውስተ ባህረ ማኅው/፪/

ዚቅ፦
አመ ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን፤ክፍልኒ ድንግል እቁም በየማን ምስለ አባግዕ ቡሩካን

ዓዲ ዚቅ፦
ገጹ ብሩህ ከመ ፀሐይ ወእምኵሉ ስነ ሠርጐ ሰማይ ለጊዮርጊስ ኅሩይ ዘተወልደ እመንፈስ ቅዱስ ወማይ አልባሲሁ በደመ በግዕ ዘሐፀበ ወእምሠረቅት መርዔቶ ዓቀበ

ሰቆቃወ ድንግል
እስከ ማእዜኑ እግዝእትየ ማርያም ውስተ ምድረ ነኪር ትሔልዊ፤ሀገረኪ ናሁ ገሊላ እትዊ፤ለወልድኪ ሕፃን ዘስሙ ናዝራዊ፤ለክብረ ቅዱሳን በከመ ይቤ ኦዝያን ዜናዊ፤እምግብጽ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ።

ወረብ
በከመ ይቤ ኦዝያን ኦዝያን ክብረ ቅዱሳን/፪/
እምግብጽ ይጼውዖ ለወልድኪ አቡሁ ራማዊ አቡ/፪
ዚቅ
ትንቢተ ኢሳይያስ ዘተብህለ እምግብፅ ጸዋዕክዎ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን ጸዋዕክዎ


መዝሙር በ5-
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ጸገየ ወይን ወፈረየ ሮማን፤ወፈረዩ ኩሉ ዕጽወ ገዳም ቀንሞስ ዕቁረ ማየ ልብን፤ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ፤ጸገዩ ደንጎላት፤ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት ተሠርገወት ምድር በስነ ጽጌያት፤ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ እግዚአ ለሰንበት ወአቡሃ ምሕረት፤ማ፦ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ፤ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ


አመላለስ፦
ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ/፪/
ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ወለመድኃኒት/፪/

@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
ሥርዓተ ዋዜማ አመ ፳ወ፯ ለጥቅምት መድኃኔ ዓለም


ሃሌ ሉያ መስቀልከ እግዚኦ ሐፁር ወጥቅም፤መሠረተ ቤተ ክርስቲያን፤ጽንዕነ ቤዛነ ለእለ አመነ፤ሞገሶሙ ለጻድቃን፤መስቀል ኮነ ቤዛ ብዙኃን።


ምልጣን:-
ጽንዕነ ቤዛነ ለእለ አመነ፤ሞገሶሙ ለጻድቃን፤መስቀል ኮነ ቤዛ ብዙኃን፤መስቀል ኮነ ቤዛ ብዙኃን።


አመላለስ
መስቀል ኮነ ቤዛ ብዙኃን/፪/
መስቀል ኮነ ቤዛ ብዙኃን/፬/


በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ፦
ዮም መስቀል ተሰብሐ፤ለአኃው(ለጻድቃን)አብርሃ ዮም መስቀል ተሰብሐ።


እግዚአብሔር ነግሠ
ጼና አልባሲሁ ለአባ መባዓ ጽዮን ከመ ጼና ስኂን፤አልባሲሁ ዘሜላት ዘወረደ ውስተ ገነት፤ከመ ይርአይ ስነ ጽጌያት።


ይትባረክ
መስቀል ረድኤት ወሕይወት መስቀል አንቅዕት ለጽሙዓን፤ልብስ ለዕሩቃን፤መስቀል አብርሃ ለጻድቃን።


፫ት፦
ጼና አልባሲሁ ለአባ መባዓ ጽዮን ከመ ጼና ስሂን ዘውስተ ገነት ጥዑም ጼናሆሙ ለጻድቃን።


ሰላም
ሃሌ ሉያ ዮም በዓለ መስቀሉ በሰማያት በላዕሉ፤ወዘነግሰ በምድር ከመ ያብርህ ለአሕዛብ፤ወለኵሉ ዓለም በፍሥሐ ወበሰላም፤ወትረ ይሴባሕ በቅዱሳን።


አመላለስ፦
በፍሥሐ ወበሰላም/፪/
ወትረ ይሴባሕ በቅዱሳን/፬/


እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፯ ለጥቅምት መድኃኔ ዓለም


የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)

ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
ዝኬ ዘተዘርዓ ቃለ ጽድቅ በትውክልተ መስቀል፤ወፍሬሁኒ ኮነ መንፈሰ ሕይወት፤ተስፋሆሙ ለእለ ድኅኑ፤ወበጽጌሁ አርአየ ገሃደ፤አምሳለ ልብሰተ መለኮት፤ዕቊረ ማየ ልብን፤ጽጌ ወይን፤ተስፋሆሙ ለጻድቃን።

ነግሥ
ኦ ማርያም መንክር ልደትኪ ወዕፁብ ግብርኪ፤ዓምደ እሣት ፆርኪ፤ወልድኪ መድኃኔ ዓለም ዲበ ዕፅ ተቀነወ፤ወዘተጼወወ ሕዝበ በደሙ ቤዘወ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ተንሥኢ፤ተንሥኢ ወንዒ ቅርብተ ዚአየ ዘበእንቲአኪ ተረግዘ ገቦየ።


ወረብ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ[፪]
ተንሥዒ ወንዒ ቅርብተ ዚአየ ዘበእንቲአኪ ተረግዘ ገቦየ[፪]

ሰቆቃወ ድንግል
እስከ ማዕዜኑ እግዝእትየ ማርያም ውስተ ምድረ ነኪር ትሄልዊ፤ሀገረኪ ናሁ ገሊላ እትዊ፤ለወልድኪ ህፃን ዘስሙ ናዝራዊ፤ለክብረ ቅዱሳን በከመ ይቤ ዖዝያን ዜናዊ፤እምግብፅ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ።

ወረብ
ናሁ ሀገረኪ ገሊላ እትዊ እግዚእትየ እስከ ማዕዜኑ ትሄልዊ ውስተ ምድረ ነኪር/፪/
እምግብፅ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ ለክብረ ቅዱሳን/፪/

ዚቅ
አንቀጸ ክብሮሙ ለቅዱሳን፤ሰአሊ ለነ ማርያም እሙ ለመድኅን።

ማኅሌተ ጽጌ
ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ እመሰልነ፤እግዚአብሔር ኪያኪ እመ ኢያትረፈ ለነ፤በትረ ተአምር ማርያም እንተ ጸገይኪ መድኅነ፤ዘይቤ ኢመጻእኩ እጸውዕ ጻድቃነ፤አላ ለንሥሐ ኃጥአነ።

ወረብ
እግዚአብሔር ኪያኪ እመ ኢያትረፈ እም ኮነ ከመ ሰዶም እም ኮነ[፪]
ዘይቤ ኢመጻዕኩ እጸውዕ ጻድቃነ አላ ኃጥአነ ለንሥሐ[፪]


ዚቅ
እስመ ለነ ለኃጢአን ለእመ መሐርከነ፤ውእተ አሚረ ትሰመይ መሐሪ፤ወለጻድቃንሰ እምግባሮሙ ትሜሕሮሙ፤ወትዔስዮሙ በከመ ዘርጎሙ።


መልክአ መድኃኔ ዓለም
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኢረከቡ ተፍጻሜተ፤መላእክተ ሰማይ ወምድር እለ ለመዱ ስብሐተ፤መድኃኔ ዓለም ተወከፍ እንተ አቅረብኩ ንስቲተ፤ዘሰተይከ በእንቲአየ ከርቤ ወሐሞተ፤በሞተ ዚአከ ከመ ትቅትል ሞተ።


ዚቅ
ኢይሰቲ ወይነ ወሜሰ፤ኰነንዎ አልቦ ዘአበሰ፤ዮርዳኖሰ ዘቀደሰ አስተይዎ ብሂዓ፤ዘምስለ ሐሞት ለዘቀደሶ ለተክለ ማርያም።

ወረብ
ኢይሰቲ ወይነ ወሜሰ ዮርዳኖሰ ዘቀደሰ[፪]
አስተይዎ ብሂዓ ዘምስለ ሐሞት ለዘቀደሶ ለተክነ ማርያም[፪]

መልክአ መድኃኔ ዓለም
ሰላም ለሥዕርተ ርእስከ በላዕለ መስቀል ዘአጽነነ፤ወለርእስከ ሰላም ከመ ይቤዙ ኪያነ፤መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በጊዜ ኮንከ ሕጻነ፤ፈርሐ ወደንገፀ በከየ ወሐዘነ፤ከይሲ ዘአስሐታ ለሔዋን እምነ።

ዚቅ
እስመ ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን፤መድኃኒቶሙ ለጻድቃን፤አሠርገዋ ለምድር በጽጌ ሮማን፤ስብሐተ ዋሕድ ዘምስለ ምሕረት፤በመስቀሉ ወበቃሉ አዕበዮሙ ለአበዊነ።

ወረብ:-
እስመ ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን መድኃኒቶሙ ለጻድቃን/፪/
አሠርገዋ ለምድር በጽጌ ሮማን በመስቀሉ ወበቃሉ አሠርገዋ ለመንበረ መንግሥት/፪/

መልክአ መድኃኔ ዓለም
ሰላም ለመላትሒከ ለተወክፎ ሥቃይ እለ አጽነና፤ወለአዕናፊከ ሰላም ዘያስተፌሥሕ ኅሊና፤መድኃኔ ዓለም ዘቆምከ በዐውደ ቀያፋ ወሐና፤ቤዝወኒ በመስቀልከ በከመ ሰማዕኩ ዜና፤ምንት ይበቁዐከ ዘዚአየ ሙስና።

ዚቅ
ገጹ ብሩህ ከመ ፀሐይ፤ወእምኲሉ ሥነ ሠርጐ ሰማይ ለተክለ ማርያም ኅሩይ፤ዘተወልደ እመንፈስ ቅዱስ ወማይ፤አልባሲሁ በደመ በግዕ ዘሐፀበ ወእምሰረቅት መርዔቶ አቀበ።

ወረብ
ገጹ ብሩህ"ከመ ፀሐይ"[፪]መባዓ ፅዮን[፪] "አልባሲሁ"[፪]ዘሐፀበ በደመ በግዕ[፪]

መልክአ መድኃኔ ዓለም
ሰላም ለግንዘተ ሥጋከ ዘመዓዛሁ ጽጌ ረዳ፤ወለመቃብርከ ዘኮነ ለኢየሩሳሌም በዓዉዳ፤መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ በቅንዓተ ሰይጣን ይሁዳ፤ሞተ ወተቀብረ መቃብረ ሐዲስ እንግዳ፤ኀበ ኢተቀብሩ ለሔዋን ውሉዳ።

ዚቅ
ነፍሳተ ጻድቃን ዓውያን፤አመ ይሁቡ መዓዛ፤ለዘምግባረ ጽድቅ አልብነ ይኩነነ ቤዛ፤ንግደትከ መድኃኒነ እስከ ደብረ ቊስቋም እምሎዛ።

አንገርጋሪ
እስመ ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን፤መድኃኒቶሙ ለጻድቃን፤ አሠርገዋ ለምድር በፅጌ ሮማን፤ስብሐተ ዋሕድ ዘምስለ ምሕረት፤በመስቀሉ ወበቃሉ፤አዕበዮሙ ለአበዊነ።

ምልጣን
አሠርገዋ ለምድር በፅጌ ሮማን፤ስብሐተ ዋሕድ ዘምስለ ምሕረት፤በመስቀሉ ወበቃሉ፤አዕበዮሙ ለአበዊነ።

ወረብ ዘአንገርጋሪ
እስመ ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን መድኃኒቶሙ ለጻድቃን[፪]
አሠርገዋ ለምድር በጽጌ ሮማን በመስቀሉ ወበቃሉ አሠርገዋ ለደብረ___[፪]

አመላለስ
በመስቀሉ ወበቃሉ[፪]
አዕበዮሙ ለአበዊነ[፬]

እስመ ለዓለም
ሙሴኒ ይቤ በውስተ ኦሪት፤ምድር ሠናይት ወአኮ ከመ ምድረ ግብፅ፤ምድር ሠናይት እንተ ዘልፈ ይሔውጻ፤እግዚአብሔር እም አመት፤እስከ ርዕሰ ዓውደ አመት፤ምድር ሠናይት ወአኮ ከመ ምድረ ግብፅ፤ያዕቆብኒ ይቤ ርኢኩ ሰዋስወ ዘሰማይ፤ዝየ ይትሐነጽ ቤተ እግዚአብሔር፤ሐነጸ መቅደሶ በአርያም፤ዳዊትኒ ይቤ ዛቲ ይእቲ ምዕራፍየ ለዓለም፤ዝየ አኃድር እስመ ሐረይክዋ፤ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ ሥርጉት፤ዓረፋቲሃ ለቤተ ክርስቲያን በዕንቊ ሰንፔር ወበጳዝዮን ሥርጉት፤ወበከርከዴን ወበመረግድ ሥርጉት፤በአስማተ ፲ቱ ወ፭ቱ ነብያት ሥርጉት፤በአሰማተ ፲ቱ ወ፪ቱ ሐዋርያት ሥርጉት፤ሐፁር የዓውዳ ወጽጌ ሬዳ ብእሲ ተወልደ በውስቴታ፤ንጉሠ ፳ኤል፤አልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ ንጉሠ ፳ኤል፤ህየ ማኅደሩ ለልዑል፤ንጉሠ ፳ኤል፤መድኃኔ ዓለም እግዚአብሔር ኀደረ፤ላዕሌሃ ኪያሃ ዘሰምረ ሀገረ።

ወረብ ዘእስመ ለዓለም
ምድር ሠናይት መንበረ መንግሥት እንተ ዘልፈ ይሔውጻ እግዚአብሔር[፪]
ሐፁር የዓውዳ ወጽጌ ሬዳ ንጉሠ እስራኤል[፪]

ዓዲ ወረብ ዘእስመ ለዓለም
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ[፪]
አረፋቲሃ ሥርጉት[፪]ለመንበረ መንግሥት[፪]
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
@mezigebehayimanot
Audio
ጽጌ አስተርአየ /አበባ ታየ/ 
                                                  
Size:- 60.3MB
Length:-2:53:09
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
2024/09/25 02:28:42
Back to Top
HTML Embed Code: