Telegram Web Link
🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀
ሥርዓተ ማኅሌት ዘጥቅምት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለሕፅንክሙ ምርፋቀ ጻድቃን አግብርቲሁ፤ ማያተ ኢያሱ ሥላሴ እለ ትውኅዙ እምሕሊናሁ፤ እንዘ በአፍአሁ አንትሙ ወአንትሙ በውሣጤሁ፤ ኢነጸረ ኀበ ሐይመት ከመ አብርሃም አቡሁ፤ ወመስኮተ ነቢይ ዳንኤል ኢፈቀደ ያርኁ

ዚቅ
በአፍአኒ አንትሙ፣ ወበውሣጤኒ አንትሙ፤ በገዳምኒ አንትሙ፤ ብርሃኑ ለዓለም (ለኢያሱ) አንትሙ።

መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለሕፅንከ እንተ በዲቤሁ ሕቁፍ፤ ጸሎተ ቅዱሳን ውኩፍ፤ ሚካኤል ክቡር መስፍነ ትጉሃን አእላፍ፤ ለረዲኦትየ ከመ ዘይሠርር ዖፍ፤ እንዘ ትሠርር ነዓ በ፪ኤ አክናፍ።

ዚቅ
ከመ መዓዛ ቅዱሳን፤ ውስተ አብያተ ክርስቲያን፤ ይሰምዖሙ ጸሎቶሙ ለንጹሐን ከመ መዓዛ ቅዱሳን።

ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
እስመ ርእየ ሕማማ ለዓመቱ፤ ወገብረ ኃይለ በመዝራዕቱ፤ መዝገቡ ለቃል ጽጌ እንተ ኢትትነገፍ መድኃኒተ ሕዝብ፤ መዓዛሆሙ ለቅዱሳን።

መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘኆኅያቲሁ ቅሩጽ፤ ኀበ ዓምደ ብርሃን ጽዱል ወአኮ ዘዕፅ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኃያል ሠዋቄ ትንቱናን እምዳኅፅ፤ ለዝክረ ስምከ ሠናየ ዜና ወድምፅ፤ ትሴብሕ ኢትዮጵያ ወትዜምር ግብፅ።

ዚቅ
ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ፤ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ፤ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ፤ አማን ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያ

ወረብ
ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ/፪/
ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ አማን በአማን ሐዋርያ/፪

ዓዲ (ወይም)
ዚቅ
ፃማ ቅዱሳን ዲቤሁ አዕረፈ፤ አፈዋተ ወንጌል ጸገየ ዘልፈ፤ አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሃይማኖተ ተአጽፈ፤ ኀበ ዓምደ ወርቅ ስሙ ተጽሕፈ።

መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለጒርኤከ ኅሩመ መብልዕ ዘኮነ፤ ወእስከ ስቴ ማይ መነነ፤ ሶበ ረድኤተከ ርእዩ ወኪዳነከ እሙነ፤ ይቤሉከ ኲሉ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አቡነ፤ በኪዳንከ አሥራተ ንሥአነ።

ወረብ
አሥራተ ንሥአነ አሥራተ ንሥአነ/፪/
ገብረ መንፈስ ቅዱስ አሥራተ ንሥአነ/፪/

ዚቅ
በመንግሥተ ሰማያት ይነግሥ ምስሌከ፤ ኃጥእ ዘገብረ ተዝካረከ፤ ወጸውዓ ስመከ እንዘ ይብል አምላከ ተካየድከ፤ በእንተዝ ንሥአነ ለሕዝብከ፤ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አሥራተ በኪዳንከ።

መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሰላም ለአዕጋሪከ እለ ኢሖራ በፍናዊሃ፤ ለዛቲ ዓለም ዘዕበድ ጥበባቲሃ፤ ለኢትዮጵያ ምድርነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያሃ፤ ውስተ ገፀ ኲሉ ደወላ ዜና ነገርከ በዝኃ፤ ወእስከ ጽንፋ ለምድር ነቢብከ በጽሐ።

ዚቅ
ዝንቱሰ ብእሲ መምህርነ፤ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ፤ ይክሥት ብርሃነ ይፈውስ ዱያነ፤ ሐዋርያ ዘኮነ ወተሰምዓ ዜናሁ፤ ውስተ ኲሉ ምድር።

ወረብ
ዝንቱሰ ገብረ ሕይወት ተፈነወ ውስተ ምድርነ/፪/
ይክሥት ብርሃነ ይፈውስ ዱያነ ሐዋርያ ሐዋርያ ዘኮነ/፪/

ሰቆቃወ ድንግል
እስከ ማእዜኑ እግዝእትየ ማርያም ውስተ ምድረ ነኪር ትሔልዊ፤ሀገረኪ ናሁ ገሊላ እትዊ፤ለወልድኪ ሕፃን ዘስሙ ናዝራዊ፤ለክብረ ቅዱሳን በከመይቤ ኦዝያን ዜናዊ፤እምግብጽ ይጼውዖ አቡሁ ራማዊ።

ወረብ
በከመይቤ"ኦዝያን"(፪) ለክብረ ቅዱሳን/2/
እምግብጽ ይጼውዖ ለወልድኪ አቡሁ ራማዊ አቡ/2/

ዚቅ
ትንቢተ ኢሳይያስ ዘተብህለ እምግብፅ ጸዋዕክዎ ለወልድየ ለክብረ ቅዱሳን ጸዋዕ

ማኅሌተ ጽጌ
እምደቂቀ ሕዝብኪ አነ እንዘ ነዳይ ወአባሲ፤ በብዕለ ዚአኪ ድንግል እትሜካሕ ከመ ነጋሢ፤ወበጽድቅኪ እትፌሣሕ አርአያ ጻድቅ ብእሲ፤እስመ ብየ ተአምርኪ ጌጋየ ኃጥአን ደምሳሲ፤ወመዝገበ ብዕል ጽጌኪ ለኲሉ ዘይሴሲ

ዚቅ
ማርያምሰ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር፤ወአነሂ እትፌሣሕ በእንቲአኪ፤እስመ ረከብኩ እምዉስተ ደቂቅኪ እለ የሐዉር በትእዛዝየ፤አምኂ አምኂ፤አምኂ ደቂቀ እኅትኪ ኅሪት።

  ምልጣን
ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ፤ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ፤ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ፤ አማን ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያ።

አመላለስ
አማን በአማን/፬/
ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሐዋርያ/፬/

እስመ ለዓለም
ንጉሥኪ ጽዮን አሠርገዋ ለምድር በጽጌያት፤ወለሰማይኒ በከዋክብት፤ውእቱ ክብሮሙ ለቅዱሳን፤ብርሃኖሙ ለመሐይምናን፤ዘየአምር እምቅድመ ሕሊና፤ዘይሔሊ ልብ አርአየ ኃይሎ፤በላዕሌነ ወጸገወነ ሠናይቶ።
@EotcLibilery @EotcLibilery @EotcLibilery


 
Audio
ምልክት ወዳለው ሰው አትቅረቡ 
                                                  
Size:- 28.1MB
Length:-1:20:44
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@EotcLibilery
@EotcLibilery
@EotcLibilery
Forwarded from Quality move bot
ተዋህዶ ሀይማኖቴ ነው ስለ ሀይማኖቴ ማወቅ መረዳት መጻህፍትን ማንበብ እፈልጋለው የየእለቱን ስንክሳር ማንበብ እፈልጋለው ያለ ሁሉ ሊቀላቀላቀላቸው ሚገባ ድንቅ ኦርቶዶክሳዊ ቻናል 3 ቻናሎች
👇 ከታች Join በሉ
18 K Telegram chanal የሚገዛ እውነተኛ ገዢ በውስጥ መስመር ያናግረኝ
👉መሸጫ ዋጋ 15K

@yesadikusitota
ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ቻናል ችግር ቢደርስበት መቆያ አልያም መጠባበቂያ የሚሆነን #መዝገበ ሐይማኖት #የተሰኘ ቻናል ከፍቻለሁ! እናም አብሮነታችሁን join በማለት እንድታሳዩኝ በትህትና እጠይቃለሁ🙏🙏

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
Audio
እነሆ ዛሬ ሹሜሃለሁ 
                                                  
Size:- 31.8MB
Length:-1:31:15
       
     በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
http://www.tg-me.com/abagebrekidan
http://www.tg-me.com/abagebrekidan
18 K Telegram chanal የሚገዛ እውነተኛ ገዢ በውስጥ መስመር ያናግረኝ
👉መሸጫ ዋጋ 15K

@yesadikusitota
ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ቻናል ችግር ቢደርስበት መቆያ አልያም መጠባበቂያ የሚሆነን #መዝገበ ሐይማኖት #የተሰኘ ቻናል ከፍቻለሁ! እናም አብሮነታችሁን join በማለት እንድታሳዩኝ በትህትና እጠይቃለሁ🙏🙏

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
#ንስሓ_የማያድነው_ኀጢአት

ከእግዚአብሔር ምህረት ቸርነት። ከእመቤታችን በስተቀር ከሰው ኀጢአት አይታጣም።

የዘመናችን የአጥማቅያን ቡድን አድናቂዎች እና ተከታዮች ሳያውቁት እና ሳይመስላቸው አምልኮተ ሰብእ እየፈጸሙ ይገኛሉ። ይህ ደግሞ ንስሓ የሌለው ኀጢአት ነው። ንስሓ የማያስተሰርየው በደል ኑሮ አይደለም፦ የጻድቅ ተከታይ ስለሆነ ጻድቃንን ይዘነጋል የእሱ ጻድቅ ከፊቱ ያለው አያ እንተና ብቻ ነው።

የፈዋሽ ተከታይ ስለሆነ ፈውሰ ነፍስ አያስፈልገውምና። ለፈውስ ደጅ የሚጠናው አቶ እንተናን ነው። የቅዱስ አጥማቂ ቸከታይ ስለሆነ ቅድስና አያስፈልውምና። የካህን ፊት እንዳያይ መተተኞች ጠንቋዮች እያሉ የልብ ጆሮውን ይዘጉበታል። ንስሓቸውን የጨረሱ ፈዋሾች ተከታይ ስለሆነ እነሱን በማገልገል ጊዜውን ያባክናል።

በፍርሀት ልቡናው እንዲርድ ጋኔን ወረረህ አሠረህ ተበተበህ እያሉ መውጫ ቀዳዳ ያሳጡታል። ሳያውቀው ያመልካቸዋል። ምክንያቱም እነሱ ከሌሉ በሕይወት የማይኖር ይመስለዋል። የዛር አድናቂ የልብ ተመጻዳቂ ያደርጉታል። ጻድቅ ሲባል አቶ እንተና ነው ትዝ የሚለው።
የማያድን ለንስሓ የማያበቃ ተከታይነት ይሄ አይደለምን??

አሁን አሁን ክፍት የሥራ ፈጠራ መንገዶች አራት ናቸው፦
#ባህታዊነት#አጥማቂነት#ሰባኪነት#ዘማሪነት ናቸው።

#ማንም ተነሥቶ ስማ ወገን ዓለም ሊናድ ነው ከበረሃ የመጣ መልእክት ነው... ካለ ባህታዊ እንተና ይሆናል። እውነተኛ ነው? ከየትኛው በረሀ? ከየትኛው ገዳም ማለት የለም መከተል ነው እንጂ ማን ያጣራዋል።

#ማንም ተነሥቶ ውጣ ልቀቅ ምናምን ቅብጥርጥር ካለ አጥማቂ እንተና ይሆናል። በዛር ነው? በእግዚአብሔር? መከተል ነው እንጂ ማን ያጣራዋል።

#ማንም ተነሥቶ ጎርነን ባለ ድምጽ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ...ካለ ሰባኪ እንተና ይሆናል። ተምሯል?አልተማረም? መከተል ነው እንጂ ማን ያጣራዋል።

#ማንም ተነሥቶ ያላንተ ለኔ፣ ካመድ ያነሣኸኝ...ካለ ዘማሪ እንተና ይሆናል። ሦስቱን የዜማ ልኮች ጠብቋል?አልጠበቀም? መከተል ነው እንጂ ማን ያጣራዋል።

አያችሁ? በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ ሆነና ይነዱን ጀመር። ሰውን የእውር አፍጣጭ የጨለማ ገልማጭ አደረጉት።
ለንስሓ የማያበቃ በደል ይሄ አይደለ?

(#መምህር ገብረ መድኅን እንየው)
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
“ወዳጄ ሆይ! የትዕቢት መርዝ ተጠራቅሞ አብጦብሃልን? እንኪያስ ወደ ቅዱስ ሥጋዉና ክቡር ደሙ ቅረብ፤ ስለ ወዳጆቹ ሲል አርአያ ገብርን የነሣ ትሑቱ ጌታም ትሕትናን ያስተምርሃል፡፡ የስግብግብነት ትኩሳት አስቸግሮሃልን? ወደ ቅዱስ ሥጋዉና ክቡር ደሙ ቅረብ፤ ደግነትንም ትማራለህ፡፡ የምቀኝነት ብርድ አስቸግሮሃልን? እንኪያስ ወደ ሰማያዊው መዓድ ቅረብ፤ ምህረት ማድረግንም ገንዘብ ታደርጋለህ፡፡ ትዕግሥትን የማጣት እከክ ይዞሃልን? እንኪያስ ወደ ቅዱስ ሥጋዉና ክቡር ደሙ ቅረብ፤ ራስን መግዛትንም ገንዘብ ታደርጋለህ፡፡ በመንፈሳዊ ሕይወትህ ልል ዘሊል ብትሆን ይህን መንፈሳዊ መዓድ ተመገብና ብርቱ ትሆናለህ፡፡ ቆሽሸሃልን? እንኪያስ ወደዚሁ መብልና መጠጥ ቅረብ ብዬ እመክርሃለሁ፤ ንጽሕናንም ገንዘብ ታደርጋለህ፡፡”

ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያ
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
#ክህነት_እሳት_በተባለ_በቃለ_እግዚአብሔር_ነጥሮ_የሚገኝ_ማዕረግ_ነው !!!
༺◉❖═──────◉●◉🌹🌹🌹◉●◉──────═❖◉༻
#ክህነት የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ትምህርታዊ ፣ መንፈሳዊ ፣ ሐዋርያዊና ማኅበራዊ አገልግሎት በሚገባ ለመፈጸምንና የዘለዓለም ሕያው ቃል በሆነው በወንጌል ያለሥጋዊ ዋጋና ጥቅም የክህነትን ተልእኮን በብቃት ለመወጣት ነው ።
ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያንን አሟልቶ በመፈጸም ነፍስና ሥጋን መቀደስ በእግዚብሔርና በሰው ፣ በሰውና በመላእክት ፣ በሰውና በሰው መካከል ያለው ሰላማዊ ግንኙነት እንዳይቋረጥ ተግቶ ማስተማር ።
በኀጢአት የራቀውን በንስሐ አስታርቆ ቀኖና ሰጥቶ ፣ አንጽቶ እንደ ሕጉ ማቁረብ ነው መሥዋዕት እየሠዉ ጸሎት እያደረሱ አምልኮተ እግዚአብሔርን ማከናወን ነው ።
#የክህነት ምንጩ እግዚአብሔር ሲሆን ክህነትን ለመጀመሪያ ጊዜ የሰጠው ለአባታችን ለአዳም ነው ፤ አዳም ከእግዚአብሔር ያገኘውን ሀብተ ክህነትን ተጠቅሞ በገነት መሥዋዕት ያቀርብ ነበር ኋላም በበደለ ጊዜ ደሙን አፍሶ ከፍሬ በለስ ጋር ለውሶ መሥዋዕት በማቅረብ የእግዚአብሔርን ምሕረት ተማጽኗል ። ( ኩፋ 5 ፥ 1 )
#ክህነት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን የአገልግሎት ሁሉ ልዕልና ዋልታና ምሰሶ ሲሆን ይኸውም በቅዱስ ወንጌል ትእዛዝ መሠረት ዐላማው በትክክል ሲፈጸም በእግዚአብሔር ዘንድም ሆነ በሰው ዘንድ ያሾማል ፣ ያሸልማል ያስመሰግናል ፤ ያስከብራል (ማቴ 25 ፥ 20 ) ባለሟልና ፈራጅ ያደርጋል እጥፍ ዋጋ ያሰጣል ።
#ክህነት ርኩሱን የሚቀድስ ፤ ስደተኛን ባለርስት የሚያደርግ መውረሻ መቀደሻ ነው መክበሪያ ፣ መወደጃ ነው በክርስቶስ የማዳን ሥራ ተሳታፊ ያደርጋል ‹‹ አማልክት ዘበምድር ›› ለመባል ያበቃል ከሕዝባዊነት አውጥቶ ከመላእክት ያስቆጥራል ስለዚህ ካህናት ከሕዝብ መካከል ለሕዝብ ተመርጠው በሕዝብ ላይ የተሾሙ ምድራውያን መላእክት ናቸው ። ( ዮሐ 10 ፥ 34 ) (መዝ 81 ፥ 6) ( ያዕ 60 ፥ 26 )
#ክህነት ከምድራዊ አባር ቸነፈር ከዕታዊ ኀጢአት ከሥጋዊ መቅሰፍት ብቻ የሚያድን አይደለም ሰማያዊ ጸጋ ምድራዊ ክብር የሚያጎናጽፍ የመንግሥተ ሰማያት ቁልፍ የማዕርጋት ሁሉ ጫፍ ነው ለሰዎች ከተሰጡት ምሥጢራት ትልቁ ምስጢር ክህነት ነው ። ስለዚህም
#ክህነት ምድራዊ ሳይሆን ሰማያዊ ጊዜያዊ ሳይሆን ዘለዓለማዊ ሥጋዊ ሳይሆን መንፈሳዊ ምሥጢር ነው የድኅነት አገልግሎት የሚረጋገጥበት የአምላክ ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም የሚቀርብበት የእሳት ገበታ ፣ የመለኮት ማዕድ የሚስተናገድበት ሰውንና እግዚአብሔርን የሚያገናኝ ትልቅ ሥልጣን ነው በምድርና በሰማይም የማሰርና የመፍታት ሥልጣን ያለው ሰማያዊ ስጦታ ነው ። ( ማቴ 16 ፥ 18 ) ( ማቴ 18 ፥ 18) (1ኛ ቆሮ 4 ፥ 1 ) (1ኛ ቆሮ 5 ፥ 20 )
#ክህነት ምን ያህል ክብር እንዳለው ሊቁ ቅዱስ ያሬድ ሲናገር ፦ ❝ የካህናት የክነታቸው ሹመት ከወርቅና ከብር ይልቅ የተፈተነ የጠራ ነው ወደ መጋረጃ ውስጥ ይገባል ለመላእክት ያልተገለጠ ሥውር ምሥጢር ሰማያዊ ማዕድ ለካህናት ገለጠላቸው ።❞ በማለት ዘምሯል ።
ወርቅ ከማዕድናት ሁሉ እንደሚበልጥ #ክህነትም ከማዕረግ ሁሉ ይበልጣልና #አንድም ወርቅ በእሳት ነጥሮ እንደሚወጣ ክህነት እሳት በተባለ በቃለ እግዚአብሔር ነጥሮ የሚገኝ ነው ። ( ዮሐ 1 ፥ 52 )

@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
@mezigebekidusan
18 K Telegram chanal የሚገዛ እውነተኛ ገዢ በውስጥ መስመር ያናግረኝ
👉መሸጫ ዋጋ 15K

@yesadikusitota
2024/09/25 20:19:40
Back to Top
HTML Embed Code: