bootg.com »
United States »
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስቲናያን መንፈሳዊ ትምህርቶች እና ጽሁፎች ቻናል⛪️ » Telegram Web
የመንፈስ ፍሬ የሚገኘው መንፈስ ቅዱስ በሰው ልጆች ውስጥ የሚሠራውን ሥራ ተከትሎ ነው ከዚህ በተጨማሪ የአንድ ሰው መንፈስ በእርሱ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ የሚሠራው ሥራ ምላሽ ሲሰጥ ነው
አቡነ ሺኖዳ
አቡነ ሺኖዳ
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
የቤተክርስቲያኖች ማለት ምን ማለት ነው❓
ዶግማ ምን ማለት ነው❓
ቀኖና ምን ማለት ነው❓
መልስ በድምጹ ታገኛላቹ
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
የቤተክርስቲያኖች ማለት ምን ማለት ነው❓
ዶግማ ምን ማለት ነው❓
ቀኖና ምን ማለት ነው❓
መልስ በድምጹ ታገኛላቹ
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
ነፃነት ሐሴት ማድረግ መልካም ነው ይሁን እንጂ ነፃነታችው ከቁጥጥር ውጪ አይሁን
አቡነ ሺኖዳ ሣልሣዊ
አቡነ ሺኖዳ ሣልሣዊ
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
የቀኖና ምንጮች❓
ዓለም አቀፍ ጉባኤያት
ብሔራውያን ጉባኤያት ❓
የቅዱሳን አበው ቀኖናት
መልስ በድምጹ ታገኛላቹ
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
የቀኖና ምንጮች❓
ዓለም አቀፍ ጉባኤያት
ብሔራውያን ጉባኤያት ❓
የቅዱሳን አበው ቀኖናት
መልስ በድምጹ ታገኛላቹ
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
ትውፊት ምን ማለት ነው❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
ትውፊት ምን ማለት ነው❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
እምነት ምን ማለት ነው❓
ሀይማኖት ምን ማለት ነው❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
እምነት ምን ማለት ነው❓
ሀይማኖት ምን ማለት ነው❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል?
የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል ይላሉ። ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ እኮ እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው።
በቅዳሴ ላይ ቅዱስ ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ ያሳልመናል እኛም የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት እጅ እየተሳለምን የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት በእኛ ላይ እንዲሆን አሜን አሜን እንላለን።
ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት
እንዲህ ነው...
አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስ ፦
ዲያቆኑ ይህን በሚልበት ጊዜ ንፍቁ ካህን ማሕፈዱን ከጻሕሉ ላይ ያነሳል ፤ ይህም የጌታ መልአክ የመቃብሩን ድንጋይ የማንከባለሉ ምሳሌ ነው። ከዚህ በኋላ ጌታችን በምሴተ ሐሙስ ሕብስቱን እንደያዘው ዋናው ካህንም ሕብስቱን ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ፤ ይህም የጌታ ትንሣኤ ምሳሌ ነው።
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ፦
በእግዚኦታ ላይ ካህኑ ሕብሥቱን ይበልጥ ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ይህም የዕርገቱ ምሳሌ ነው። ከካህኑ ጋር ሆነን 41 ግዜ እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ እንላለን ፤ ይህም አርባው እግዚኦታ አይሁድ ጌታችንን 40 ግዜ እንገርፋለን ብለው እያዛቡ ብዙ ግዜ የመግረፋቸው ምሳሌ ሲሆን በመጨረሻ ካህኑ ብቻውን የሚላት እግዚኦታ ደግሞ የአዳምና የሔዋን የንስሃ ምሳሌ ነው። 12 ግዜ እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ ስንል ደግሞ ስለስምህ ብለህ ይቅር በለን ስንል ነው።“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ” የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና!!እንዲሁም 12ግዜ በእንተእግዚትነ ማርያም መሐርነ ክርስቶስ ስነንል ደግሞ ስለእናትህ ብለን ማረን ማለታችን ሲሆን*ቅድስት ድንግል ማርያም*የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና ነው
ወንጌል፦
የመጀመሪያው መልዕክት ሲነበብ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ ምዕራብ አዙሮ ያነባል; ሁለተኛው ዲያቆን ፊቱን ወደ ሰሜን አዙሮ ያነባል; ንፍቅ ካህን ወደ ደቡብ ዙሮ የሐዋርያት ሥራን ሲያነብ ዋናው ካህን ደግሞ ወደ ምሥራቅ ዙሮ ወንጌልን ያነባል ፤ ይህም ግሩም የሆነ ምሳሌ አለው፦ አንድም ወንጌል በአራቱም አቅጣጫ መሰበኩን ለመግለጽ ነው; አንድም ገነትን የሚያጠጡ 4 ወንዞች አሉ; ኤፍራጠስ ጤግሮስ ጊዮን [ዓባይ] እና ፊሶን ናቸው። ገነትን አጠጥተው ለምለም እንደሚያደርጓት ጌታችን የተጠማ ቢኖር የህይወትን ውሃ በነፃ ይጠጣና ይርካ እንዳለው ወንጌሉም እንዲሁ ያለመልማል ሲሉ ነው።
ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም ሥርዓቷ ያስተምራል ፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች ታስተምራለች ሳትናገር ዝም ብላም ታስተምራለች!!
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አያናውጧትም
ቤተክርስቲያን አ..ት..ታ..ደ..ስ..ም!
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ሚስጢር)
ለሌሎች እንዲዳረስ SHARE እና LIKE እንዲያደርጉ በሚጠፉትና በሚድኑት መሀል የክርስቶስ መአዛ በሆኑት በቅዱሳን ስም እንጠይቃለን!
ቤተክርስቲያን....
መሰረቷ ጉልላቷ እርሱ ነው
ሙሽራዋ መስቀል ላይ የሞተው
ዛሬም ነገም ያው ነው ለዘላለም
አትንገሩን አዲስ ጌታ የለም!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን-ይቆየን።
የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል ይላሉ። ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ እኮ እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው።
በቅዳሴ ላይ ቅዱስ ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ ያሳልመናል እኛም የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት እጅ እየተሳለምን የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት በእኛ ላይ እንዲሆን አሜን አሜን እንላለን።
ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት
እንዲህ ነው...
አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስ ፦
ዲያቆኑ ይህን በሚልበት ጊዜ ንፍቁ ካህን ማሕፈዱን ከጻሕሉ ላይ ያነሳል ፤ ይህም የጌታ መልአክ የመቃብሩን ድንጋይ የማንከባለሉ ምሳሌ ነው። ከዚህ በኋላ ጌታችን በምሴተ ሐሙስ ሕብስቱን እንደያዘው ዋናው ካህንም ሕብስቱን ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ፤ ይህም የጌታ ትንሣኤ ምሳሌ ነው።
እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ፦
በእግዚኦታ ላይ ካህኑ ሕብሥቱን ይበልጥ ከፍ አድርጎ ይይዘዋል ይህም የዕርገቱ ምሳሌ ነው። ከካህኑ ጋር ሆነን 41 ግዜ እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ እንላለን ፤ ይህም አርባው እግዚኦታ አይሁድ ጌታችንን 40 ግዜ እንገርፋለን ብለው እያዛቡ ብዙ ግዜ የመግረፋቸው ምሳሌ ሲሆን በመጨረሻ ካህኑ ብቻውን የሚላት እግዚኦታ ደግሞ የአዳምና የሔዋን የንስሃ ምሳሌ ነው። 12 ግዜ እግዚኦ መሐርነ ክርስቶስ ስንል ደግሞ ስለስምህ ብለህ ይቅር በለን ስንል ነው።“አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ” የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና!!እንዲሁም 12ግዜ በእንተእግዚትነ ማርያም መሐርነ ክርስቶስ ስነንል ደግሞ ስለእናትህ ብለን ማረን ማለታችን ሲሆን*ቅድስት ድንግል ማርያም*የሚለውን እያንዳንዱን ፊደል ስንቆጥር 12 ይሆናልና ነው
ወንጌል፦
የመጀመሪያው መልዕክት ሲነበብ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ ምዕራብ አዙሮ ያነባል; ሁለተኛው ዲያቆን ፊቱን ወደ ሰሜን አዙሮ ያነባል; ንፍቅ ካህን ወደ ደቡብ ዙሮ የሐዋርያት ሥራን ሲያነብ ዋናው ካህን ደግሞ ወደ ምሥራቅ ዙሮ ወንጌልን ያነባል ፤ ይህም ግሩም የሆነ ምሳሌ አለው፦ አንድም ወንጌል በአራቱም አቅጣጫ መሰበኩን ለመግለጽ ነው; አንድም ገነትን የሚያጠጡ 4 ወንዞች አሉ; ኤፍራጠስ ጤግሮስ ጊዮን [ዓባይ] እና ፊሶን ናቸው። ገነትን አጠጥተው ለምለም እንደሚያደርጓት ጌታችን የተጠማ ቢኖር የህይወትን ውሃ በነፃ ይጠጣና ይርካ እንዳለው ወንጌሉም እንዲሁ ያለመልማል ሲሉ ነው።
ቤተክርስቲያን ከጣራዋ እስከ መሬቷ ሁሉም ሥርዓቷ ያስተምራል ፤ ባህረ ጥበብ ቤተክርስቲያን እየተናገረች ታስተምራለች ሳትናገር ዝም ብላም ታስተምራለች!!
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አያናውጧትም
ቤተክርስቲያን አ..ት..ታ..ደ..ስ..ም!
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ሚስጢር)
ለሌሎች እንዲዳረስ SHARE እና LIKE እንዲያደርጉ በሚጠፉትና በሚድኑት መሀል የክርስቶስ መአዛ በሆኑት በቅዱሳን ስም እንጠይቃለን!
ቤተክርስቲያን....
መሰረቷ ጉልላቷ እርሱ ነው
ሙሽራዋ መስቀል ላይ የሞተው
ዛሬም ነገም ያው ነው ለዘላለም
አትንገሩን አዲስ ጌታ የለም!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን-ይቆየን።
ጌታ ሆይ፥ ከአንተ የሆነውን ሰማያዊ ደስታ አትንፈገኝ።
ጌታ ሆይ፥ ከዘላለም ፍርድ አድነኝ።
ጌታ ሆይ፥ በአሳብም ሆነ በአእምሮ፥ በቃልም ሆነ በሥራ ብበድል ይቅር በለኝ።
ጌታ ሆይ፥ ከአላዋቂነት፥ ከዝንጉነት፥ ከፈሪነት፥ ከልብ ጥንካሬ አድነኝ።
ጌታ ሆይ፥ከማናቸውም ፈተና አድነኝ።
ጌታ ሆይ፥ ክፉ ምኞት ያጨለመውን ልቤን አብራልኝ።
ጌታ ሆይ፥ ሰው የሆንኩት እኔ በድያለሁ፥ ነገር ግን አንተ ባለጸጋው አምላክ፥ ምሕረት አድርግልኝ፤ የነፍሴን በሽታ ታውቃለህና።
ጌታ ሆይ፥ ቅዱሱ ስምህን አክብር ዘንድ ጸጋህ እንዲያግዘኝ ላክልኝ።
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በሕይወት መጽሐፍ ጻፈኝ፤ መልካም ፍጻሜ ስጠኝ።
ጌታዬ አምላኬ፥ በፊትህ ምንም መልካም ሥራ ባይኖረኝም፥ ከጸጋህ የተነሣ መልካም ጅማሬ አድለኝ።
ጌታ ሆይ፥ የጸጋህን ጠል በልቤ ላይ እርጨው፤ የሰማይና የምድር ጌታ፥ እኔን ኃጢአተኛውን አገልጋይህን በመንግሥትህ አስበኝ። አሜን።
ጌታ ሆይ፥ ከዘላለም ፍርድ አድነኝ።
ጌታ ሆይ፥ በአሳብም ሆነ በአእምሮ፥ በቃልም ሆነ በሥራ ብበድል ይቅር በለኝ።
ጌታ ሆይ፥ ከአላዋቂነት፥ ከዝንጉነት፥ ከፈሪነት፥ ከልብ ጥንካሬ አድነኝ።
ጌታ ሆይ፥ከማናቸውም ፈተና አድነኝ።
ጌታ ሆይ፥ ክፉ ምኞት ያጨለመውን ልቤን አብራልኝ።
ጌታ ሆይ፥ ሰው የሆንኩት እኔ በድያለሁ፥ ነገር ግን አንተ ባለጸጋው አምላክ፥ ምሕረት አድርግልኝ፤ የነፍሴን በሽታ ታውቃለህና።
ጌታ ሆይ፥ ቅዱሱ ስምህን አክብር ዘንድ ጸጋህ እንዲያግዘኝ ላክልኝ።
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በሕይወት መጽሐፍ ጻፈኝ፤ መልካም ፍጻሜ ስጠኝ።
ጌታዬ አምላኬ፥ በፊትህ ምንም መልካም ሥራ ባይኖረኝም፥ ከጸጋህ የተነሣ መልካም ጅማሬ አድለኝ።
ጌታ ሆይ፥ የጸጋህን ጠል በልቤ ላይ እርጨው፤ የሰማይና የምድር ጌታ፥ እኔን ኃጢአተኛውን አገልጋይህን በመንግሥትህ አስበኝ። አሜን።
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
ሀይማኖት ምን ማለት ነው❓
አዕማድ ምን ማለት ነው ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
ሀይማኖት ምን ማለት ነው❓
አዕማድ ምን ማለት ነው ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስቲናያን መንፈሳዊ ትምህርቶች እና ጽሁፎች ቻናል⛪️
Video
የተማፅኖ እርዳታ ጥሪ*
ስሜ እመቤት አበበ እባላለው እድሜዬ 16 ዓመት ሲሆን የ10ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ። በገጠመኝ የልብ ህመም ምክንያት የልብ ህመም ምክንያት ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሪፈር የተፃፈልኝ ቢሆንም ሆስፒታሉ ደግሞ መሳሪያ የለንም አሉኝ። በግል ደግሞ ለመታከም 500000 ብር (አምስት መቶ ሺህ ብር) ያስፈልጋል አሉኝ። ህክምናው ደግሞ ቶሎ ካላደረግሁኝ ህይወት አስጊ ላይ ስለሆነብኝ ነው። ቤተሰቦቼ ያደርጉልኛል እንዳልል አባቴ በህይወት የለም እናቴ ደግሞ ጉሊት ሰርታ ነው የምንተዳደረው ስለሆነም ይህን ትምህርቴ ከግብ የማድረስ ምኞቴ እንድታሳኩልኝ አቅማችሁ የፈቀደውን እርዳታ እንድታደርጉልኝ በፈጣሪ ስም እማፀናችኋለው።
ለበለጠ መረጃ ፦0942328386/0911361490/0900192673
account no ፦ አቢሲኒያ ባንክ 112836101
ንግድ ባንክ 1000344731776
ስሜ እመቤት አበበ እባላለው እድሜዬ 16 ዓመት ሲሆን የ10ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ። በገጠመኝ የልብ ህመም ምክንያት የልብ ህመም ምክንያት ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሪፈር የተፃፈልኝ ቢሆንም ሆስፒታሉ ደግሞ መሳሪያ የለንም አሉኝ። በግል ደግሞ ለመታከም 500000 ብር (አምስት መቶ ሺህ ብር) ያስፈልጋል አሉኝ። ህክምናው ደግሞ ቶሎ ካላደረግሁኝ ህይወት አስጊ ላይ ስለሆነብኝ ነው። ቤተሰቦቼ ያደርጉልኛል እንዳልል አባቴ በህይወት የለም እናቴ ደግሞ ጉሊት ሰርታ ነው የምንተዳደረው ስለሆነም ይህን ትምህርቴ ከግብ የማድረስ ምኞቴ እንድታሳኩልኝ አቅማችሁ የፈቀደውን እርዳታ እንድታደርጉልኝ በፈጣሪ ስም እማፀናችኋለው።
ለበለጠ መረጃ ፦0942328386/0911361490/0900192673
account no ፦ አቢሲኒያ ባንክ 112836101
ንግድ ባንክ 1000344731776
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
ለምን ምስጢራትርተባለ❓
አዕማደ ምስጢራት ምን ምን ናቸው❓
ምስጢረ ሥላሴ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
ለምን ምስጢራትርተባለ❓
አዕማደ ምስጢራት ምን ምን ናቸው❓
ምስጢረ ሥላሴ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስቲናያን መንፈሳዊ ትምህርቶች እና ጽሁፎች ቻናል⛪️
"ከኃጢአተኛው ድንኳን" ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ
እንኳን አደረሳቹ የቸሩ መድኃኔዓለም አመታዊ ክብር በዓል ዋዜማ
\\\\ ከኃጢአተኛው ድንኳን////
ከኃጢአተኛው ድንኳን ቅዱሱ ቆመሃል
ልጅ ይት ነህ ብለህ እኔን ፈልገሃል
አንተ ሰላለህኝ ቀሎአል መከራዬ
ለእኔ ያደረከው ብዙ ነው ጌታዬ(2)
አዝ
እንኳንስ አረገህኝ ጌታዬ ሙሉ ሰው
እንዲህው ይህው ነው ልቤ ሚናፍቀው
የዘመናት ሽክም ቀረ ጉስቁልና
የጠፍው ድሬም አግኝተሃልና
አዝ
ባገኝህኝ ጊዜ ሸፍናኝ በለስዋ
ከፊትህ ያነበብኩት ፈጸሞ አይረሳ
ከዚህ የበለጠ ታያለህ የምትለኝ
አይንህ ይናገራል እንደማትረሳኝ
አዝ
ምን አለኝ ብለህ ነው ደጃፌ የምትመታ
እኔ ደካማ ነኝ አንተ ቅዱስ ጌታ
ከእንግዲህ አላረስም ምንጣፌ በእንባ
መጡላይቴ ክፍተህ በምህረት ግባ
አዝ
እኔ እኮ አውቅሃለሁ ሁሉን ስታፈቅር
የአናብስት ጉርጓድ የሞት አዋጅ ስትሽር
እንዲህ እያለ ነው የሚቀኝው ውስጤ
ኢየሱስ ክርስቶስ ምግብና መጠጤ
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ማርያም ወለ ክብር መሰቀሉ ይቆየን አሜን
\\\\ ከኃጢአተኛው ድንኳን////
ከኃጢአተኛው ድንኳን ቅዱሱ ቆመሃል
ልጅ ይት ነህ ብለህ እኔን ፈልገሃል
አንተ ሰላለህኝ ቀሎአል መከራዬ
ለእኔ ያደረከው ብዙ ነው ጌታዬ(2)
አዝ
እንኳንስ አረገህኝ ጌታዬ ሙሉ ሰው
እንዲህው ይህው ነው ልቤ ሚናፍቀው
የዘመናት ሽክም ቀረ ጉስቁልና
የጠፍው ድሬም አግኝተሃልና
አዝ
ባገኝህኝ ጊዜ ሸፍናኝ በለስዋ
ከፊትህ ያነበብኩት ፈጸሞ አይረሳ
ከዚህ የበለጠ ታያለህ የምትለኝ
አይንህ ይናገራል እንደማትረሳኝ
አዝ
ምን አለኝ ብለህ ነው ደጃፌ የምትመታ
እኔ ደካማ ነኝ አንተ ቅዱስ ጌታ
ከእንግዲህ አላረስም ምንጣፌ በእንባ
መጡላይቴ ክፍተህ በምህረት ግባ
አዝ
እኔ እኮ አውቅሃለሁ ሁሉን ስታፈቅር
የአናብስት ጉርጓድ የሞት አዋጅ ስትሽር
እንዲህ እያለ ነው የሚቀኝው ውስጤ
ኢየሱስ ክርስቶስ ምግብና መጠጤ
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ማርያም ወለ ክብር መሰቀሉ ይቆየን አሜን
Audio
ጥቅምት 27 ዝክረ ቅዱሳን
🎙 ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ🎙
(ጥቅምት 27-2012)
♥አባታችን መበኣ ፂኦን
👆🏽👆🏽👂🏽👂🏽
🎙 ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ🎙
(ጥቅምት 27-2012)
♥አባታችን መበኣ ፂኦን
👆🏽👆🏽👂🏽👂🏽
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
የሥላሴ ሶስትነት❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
የሥላሴ ሶስትነት❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
ምስጢር ሥላሴ አንድነት እና ሶስትነት ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
ምስጢር ሥላሴ አንድነት እና ሶስትነት ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
Audio
መሠረተ እምነት በአንዲት ሀይማኖት
ምስጢር ሥላሴ አንድነት እና ሶስትነት ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ
ምስጢር ሥላሴ አንድነት እና ሶስትነት ❓
አዘጋጅና አሳታሚ :-ኢንጂነር ወንዴ ጫኔ