bootg.com »
United States »
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስቲናያን መንፈሳዊ ትምህርቶች እና ጽሁፎች ቻናል⛪️ » Telegram Web
Audio
*©ዕርገታ ተሰምዓ*
ጥራዝ2.ቁ.41
ዕርገታ ተሰምዓ ውስተ ሰማያት/፪/
ወበአታ/፪/ ውስተ ገነት/፬/እኽ
ገነዝዋ ሐዋርያት/፪/
ገነዝዋ/፪/ ወበስብሐት/፬/እኽ
ትርጉም:- ወደሰማይ ማረጓ ወደ ገነት መግባቷ ተሰማ። ሐዋርያት በክብር ገነዝዋት።
ጥራዝ2.ቁ.41
ዕርገታ ተሰምዓ ውስተ ሰማያት/፪/
ወበአታ/፪/ ውስተ ገነት/፬/እኽ
ገነዝዋ ሐዋርያት/፪/
ገነዝዋ/፪/ ወበስብሐት/፬/እኽ
ትርጉም:- ወደሰማይ ማረጓ ወደ ገነት መግባቷ ተሰማ። ሐዋርያት በክብር ገነዝዋት።
Audio
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻👏👏👏👏👏👏👏👏👏እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻👏👏👏👏👏👏👏👏👏
*የብርሃን እናት*
እርእስ:-የሚጎዳ ማሰሬያ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
እርእስ:-የሚጎዳ ማሰሬያ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
*የብርሃን እናት*
እርእስ:- የሚጎዳ ማሠሪያ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
እርእስ:- የሚጎዳ ማሠሪያ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
Audio
✝ የጾመ ፍልሠታ ትምህርት 2014/፳፻፲፬ ✝ (ክፍል ፲፰/18)
✝"የሁላችን ንግሥት!" (ጻድቅ ዘርዓ ያዕቆብ)
✝መስተብቁዕ ዘማርያም!
(ነሐሴ 17 - 2014)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
✝"የሁላችን ንግሥት!" (ጻድቅ ዘርዓ ያዕቆብ)
✝መስተብቁዕ ዘማርያም!
(ነሐሴ 17 - 2014)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
*የብርሃን እናት*
እርእስ:- የእግዚአብሔር እንግዳ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
እርእስ:- የእግዚአብሔር እንግዳ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
ማርኩሽ በለኝ!
ያኔ ስትገለጥ በግርማ መንግሥትህ
በቀኝም በግራም ለምንቆም ልናይህ
ልትከፍል ዋጋችንን ልትሰጥ በክህሎትህ
ሲገለጥ ችሎታህ የማይዛባ አይደለም ችሎታህ
በወንድም እህቱ ላይ በክፋት የቆመ
እርሱ ነው እርሷ ናት እያለ ጣቱን የጠቆመ
ፍቅር እንዲጠፋ
ጠዋት ማታ የለፋ
እኔ ብቻ ብሎ ራሱን ያኮፈሰ
ወንድሙን ለገንዘብ በግፍ የከሰሰ
የእጅህን ሥራ ሁሉ በበደል ያቃለለ
ድሀውን በማንኳሰስ ጨርቃም ነህ እያለ
ፍርድን ስታደርግ በመለኮትህ ኃይል
በዓይኑ በብረቱ ያን ጊዜ ያይሃል
አንደበት ዝም ሳትል
የጭንቅ ቀን በፍጥነት ሳይመጣ
ከጻድቃን ኅብረት ሳንወጣ
በቀኙ የሚቆሙ
ለክብር የታደሙ
ወደ ዘላለም ዕረፍት በክብር ሲጠሩ
ከመላእክት ጋር በአንድ ላይ ሲዘምሩ
የኃጥአን ሁካታ
የማይጠቅም ልቅሶ የማይጠቅም ዋይታ
ሲሰማ ያን ‘ለታ
እናት የልጇን ድምፅ በማትሰማበት
የሥራችን መዝገብ በሚዘረጋበት
አዎን! ጌታዬ ያን ዕለት
ምግባር ችሎታዬን ራሴን አውቀዋለሁ
በድንግል ማርያም ስለ አዛኝቱ ብዬ ተማጽኘሃለሁ
በተሸከመችህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን
ዙፋን ባደረከው በሆዷ ማኅፀን
ባጠባችህ ጡቷ
ደግሞም በስደቷ
አንተን ይዛ በተሰደደችው
በርሃ አቋርጣ ግብጽ በገባችው
ኪሩቤልን ሆና ባዘለህ ጀርባዋ
በድንግል እናትህ በአምስቱ ኀዘኗ
ምሬሻለሁ በለኝ ስለ ቃል ኪዳኗ!
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
ያኔ ስትገለጥ በግርማ መንግሥትህ
በቀኝም በግራም ለምንቆም ልናይህ
ልትከፍል ዋጋችንን ልትሰጥ በክህሎትህ
ሲገለጥ ችሎታህ የማይዛባ አይደለም ችሎታህ
በወንድም እህቱ ላይ በክፋት የቆመ
እርሱ ነው እርሷ ናት እያለ ጣቱን የጠቆመ
ፍቅር እንዲጠፋ
ጠዋት ማታ የለፋ
እኔ ብቻ ብሎ ራሱን ያኮፈሰ
ወንድሙን ለገንዘብ በግፍ የከሰሰ
የእጅህን ሥራ ሁሉ በበደል ያቃለለ
ድሀውን በማንኳሰስ ጨርቃም ነህ እያለ
ፍርድን ስታደርግ በመለኮትህ ኃይል
በዓይኑ በብረቱ ያን ጊዜ ያይሃል
አንደበት ዝም ሳትል
የጭንቅ ቀን በፍጥነት ሳይመጣ
ከጻድቃን ኅብረት ሳንወጣ
በቀኙ የሚቆሙ
ለክብር የታደሙ
ወደ ዘላለም ዕረፍት በክብር ሲጠሩ
ከመላእክት ጋር በአንድ ላይ ሲዘምሩ
የኃጥአን ሁካታ
የማይጠቅም ልቅሶ የማይጠቅም ዋይታ
ሲሰማ ያን ‘ለታ
እናት የልጇን ድምፅ በማትሰማበት
የሥራችን መዝገብ በሚዘረጋበት
አዎን! ጌታዬ ያን ዕለት
ምግባር ችሎታዬን ራሴን አውቀዋለሁ
በድንግል ማርያም ስለ አዛኝቱ ብዬ ተማጽኘሃለሁ
በተሸከመችህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን
ዙፋን ባደረከው በሆዷ ማኅፀን
ባጠባችህ ጡቷ
ደግሞም በስደቷ
አንተን ይዛ በተሰደደችው
በርሃ አቋርጣ ግብጽ በገባችው
ኪሩቤልን ሆና ባዘለህ ጀርባዋ
በድንግል እናትህ በአምስቱ ኀዘኗ
ምሬሻለሁ በለኝ ስለ ቃል ኪዳኗ!
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
https://www.tg-me.com/Egizhaberanidinew
Telegram
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስቲናያን መንፈሳዊ ትምህርቶች እና ጽሁፎች ቻናል⛪️
የዚህ ቻናል ዋና አላማ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መምህራን ትምህርቶችና ጽሑፎችን የሚናስተላልፍ የተዋህዶ ልጆች ቻናልነዉ
1ኛቆሮንቶስ1÷23፤እኛ፡ግን፡የተሰቀለውን፡ክርስቶስን፡እንሰብካለን፤ይህም፡ለአይሁድ፡ማሰናከያ፡ለአሕዛብም፡ሞኝነት፡ነው
24፤ለተጠሩት፡ግን፥አይሁድ፡ቢኾኑ፡የግሪክ፡ሰዎችም፡ቢኾኑ፥የእግዚአብሔር፡ኀይልና፡የእግዚአብሔር፡
ጥበብ፡የኾነው፡ክርስቶስ፡ነው።
ማነኛው አስተያየት
@geremch. @Aboyite.
1ኛቆሮንቶስ1÷23፤እኛ፡ግን፡የተሰቀለውን፡ክርስቶስን፡እንሰብካለን፤ይህም፡ለአይሁድ፡ማሰናከያ፡ለአሕዛብም፡ሞኝነት፡ነው
24፤ለተጠሩት፡ግን፥አይሁድ፡ቢኾኑ፡የግሪክ፡ሰዎችም፡ቢኾኑ፥የእግዚአብሔር፡ኀይልና፡የእግዚአብሔር፡
ጥበብ፡የኾነው፡ክርስቶስ፡ነው።
ማነኛው አስተያየት
@geremch. @Aboyite.
*የብርሃን እናት*
እርእስ:- የእግዚአብሔር እንግዳ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
እርእስ:- የእግዚአብሔር እንግዳ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
*የብርሃን እናት*
እርእስ:- የነፃነት እስረኞች
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
እርእስ:- የነፃነት እስረኞች
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
Audio
*የብርሃን እናት*
እርእስ:- የእግዚአብሔር እንግዳ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ
እርእስ:- የእግዚአብሔር እንግዳ
ዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ