Telegram Web Link
Audio
ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወረቅ እንዳሰተማረው

ወደ ትዳር በዓት ከገቡ በኃላ ኦርቶዶክሳዊ ሕይወት መኖር

ከትናንት የቀጠለ ⤴️
Audio
ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወረቅ እንዳሰተማረው

ወደ ትዳር በዓት ከገቡ በኃላ ኦርቶዶክሳዊ ሕይወት መኖር

ከትናንት የቀጠለ ⤴️
ቅብአት እና ጸጋ ክፍል አራት
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል አራት

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል
ቅብዓት እና ጸጋ ክፍል አምስት
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል አምስት

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል ስድስት
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል ስድስት

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል
Audio
ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወረቅ እንዳሰተማረው

ቤቸሰብና ቤት ንብረት

ከትናንት የቀጠለ ⤴️
ቅብዓት እና ጸጋ ክፍል ሰባት
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል ሰባት

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል
ቅብዓትና ጸጋ: ከፍል ስምንት
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል ስምንት

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል
ቅብዓትና ጸጋ (ክፍል አስር)
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል አስር

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል

ክፍል ሰጠኝ ሰላላገኝነው ነው
Audio
ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወረቅ እንዳሰተማረው

ቤተሰብና መጽዋት

ከትናንት የቀጠለ ⤴️
Forwarded from ኢትዮጲያ ናት ሀገሬ ተዋህዶ ናት ክብሬ ኢትዮጲያ ለዘለአለም ትኖር ጠላቶችዋ ይደምሰሱ አሜን
Audio
ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወረቅ እንዳሰተማረው

ቤተሰብና ተውኔት (መዝናኛ)

ከትናንት የቀጠለ ⤴️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስቲናያን መንፈሳዊ ትምህርቶች እና ጽሁፎች ቻናል⛪️
Photo
ይድረስ ለብዙ አፎምያዎች
ይድረስ ለብዙ ባሕራኖች

የአፎምያ ጥያቄ የባሕራን መልስ
#ቅዱስ_ሚካኤል
_____

እርግብ የምታገባው አንድ ብቻ ነው። ቢሞት እንኳን ሌላ መጥቶ እንዳይተናኮላት ምላሷን ትሰነጥቃለች። ድንገት ቢመጣባት በደንብ መጮህ እንድትችል እና ሌሎች መጥተው ደርሰውላት እንዲያባርሩላት ነው። ቅድስት አፎምያም እንደ እርግ የምትኖር ደገኛ ሴት ነበረች።

የኬልቅያ መስፍን የነበረው የምትወደው ባሏ አስተራኒቆስ በሞት ከተለያት በኋላ በዕውቅ አስሎ የሰጣትን የቅዱስ ሚካኤል ሥዕል ይዛ በጾም በጸሎት ተስና ስትኖር ጸላዬ ሰናያት የመልካም ነገሮች ሁሉ ጠላት የሆነ ሰይጣን ዲያቢሎስ ደግ መነኩሴ መስሎ መቶ ጾም ጸሎት እንድትተው ሌላ ባል አግብታ ተድላ ደስታ እንድታደርግ መከራት እርሷ ግን አባ አለባበሶት ደግ ነበር ንግግሮት ግን የከፋ ነው። ጾም ፣ጸሎት ና ምጽዋት ደገኛ ሥርዓት አይደሉምን? ስለምንስ ዳግመኛ እንዳገባ ይመክሩኛል በሉ ከኔ ወግዱልኝ ብላ አሳፍረችው። ይህን ግዜ የደበቀውን ሰይጣናዊ ግብር ገልጦ ቆቡን ጥሎ ከቁራ ሰባት ጅ ጠቆረ ሰኔ አሥራሁለት ቀን ተመልሼ እመጣለሁ አጠፋሻለሁም ብሎ ዝቶባት እንደ ጢስ ተኞ እንደ ትብያ ተኖ ጠፍቶ ሄደ ።

ሰይጣን ዲያቢሎስ እንዳለሁም ግብሩን ለውጦ በሰኔ አሥራ ሁለት ቀንም የመላእከት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልን መስሎ ባማረና በተዋበ ልብስ ወደ ቤቷ መጥቶ ተገለጠላት “ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና።” ተብሎ እንደተጻፈ 2ኛ ቆሮ 11፥14

ቤቴን በብርሃንህ የሞላህ አንተ ማነህ ? አለችሁ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ነኝ ይህ ከብርሃኔ ተረጂ አላት ቆየኝ መጣው ብላ የቅዱስ ሚካኤል ወዳጂ የነበረው ባሏ አስተራኒቆስ አስሎ ነሰጣትን የቅዱስ ሚካኤልን ሥዕለ አድህኖ ይዛ መጣች ። እያመሳሰለችሽ ንጉሥ ለጭፍሮቹ መታወቂያ ማኅተቡን አትሞ አስይዞ ይልካቸዋል የእግዚአብሔር መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ከሆንክ ማዕተመ መስቀልህ የንጉሥህ መታወቂያ በትረ መስቀልህ የታለ ?አለችሁ። እርሱም ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና እኛ በእግዚአብሔር ፊት የምንቆም መላእክት መስቀል መያዝ ለምናችን ጨርሶ አያስፈልገንም አላት ይህን ጊዜ አንተማ መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል አይደለህም አላምንህም አለችሁ ያን ጊዜ እንዳ ወቀችበት ሲረዳ ግብሩ ቀይሮ በብርሃን የመላው ቤቷን በጽልመት መላው ቀንዱ በቀለ ፣ጥፍሩ እረዘረዘ፣ ዐይኑ ፈጠጠ ፣ጥርሱ ገጠጠ አንቺንስ ካላጠፋሁ ሠላሜን አላገኝም ብሎ ተወርውሮም አንቆ ያዛት ቅድስት እናት አፎምያም እውነተኛው ታላቁ መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እርዳኝ ብላ በጣር ውስጥ ሆና ተጣራች እውነተኛው የእግዚአብሔር መላእክም ከዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጣና ዲያቢሎስን ረግጦ ያስጨንቀው ገባ ሰይጣንም ሚካኤል ሆይ ጊዜዬ ሳይደርስ እንዳታጠፋኝ በፈጣሪህ እለምንሃለው እያለ ጮኸ ቅዱስ ሚካኤልም ለቀቀው በኖ ተኖ ጠፋ ቅድስት እናት አፎምያንንም ያረጋጋት ጀመር ። “ #የእግዚአብሔር_መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።” እዳለ መጻሕፍ #መዝ (33) 34፥7


*አንባቢ ሆይ አንተስ በክርስቶስ ክርስቲያን ነኝ ትላለህንን እንግዲያውስ መስቀልህ የታል?
*አንባቢት ሆይ የንጉሥሱ የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ትያለሽን? መልካም ትያለሽ ግን የንጉሡ ደመ ማዕተብ በትረ መስቀልሽ ከወዴት አለ? የአፎምያ ጥያቄ ይህ ነበር መስቀልህ የታለህ? ለአፎምያ ትክለኛ ጥያቄ መልስ የሆናት እውነተኛው ቅዱስ ሚካዬል በትረ መስቀሉን ጨብጦ ይዞ በመታየት ነው።ወዳጄ የድልህ ዐርማ የሆነውም " ሁልጊዜ በልብህ አኑረው፥ በአንገትህም እሰረው። ስትሄድም ይመራሃል፤ ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣ ያነጋግርሃል። " #ምሳ 6÷21-22 የደሃ አደጊቱ ልጅ ባሕራንም የሞት ደብዳቤውን ተቀብሎ የደስታ የፍስሐ የሰርግ ደብዳቤ አድርጎ የመለሰለት የደስታ ሁሉ መልስ ቅዱስ ሚካኤል በዚህች ዕለት በነገዱ ሁሉ ላይ የተሾመበት የሹመቱ በዓል ነው!

መንፈስ ቅዱስ ያወቀውን ሰይጣን የሸመቀው ከጠላት የተንኮል እንቆቅልሽ ሁሉ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል የደስታ መልስ ይሁንልን!

አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃይለ ማርያም
ሰኔ ፲፪ ቀን /፳፻፲፫ ዓ.ም
Audio
ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ

ቅዱስ ዮሐንስ አፈወረቅ እንዳሰተማረው

ቤተሰብና የወሊድ መቆጣጠሪያ

ከትናንት የቀጠለ ⤴️
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል አሥራ አንድ
ቅብዓትና ጸጋ ክፍል 11

ለመምህራኖያችን ቃለ ህይወት ያሰማልን

@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew
@Egizhaberanidinew

በተጠየቅን መሰረት ቅብዓትና ጸጋ ትምህርት ይቀጥላል
2024/10/03 09:15:48
Back to Top
HTML Embed Code: