Telegram Web Link
ግቢ ውስጥ ለሚገኙ ሱቆች ጨረታ ወጣ :
@DBU11
@DBU11
የግቢያችን የሆሄ ተስፋ የኪነ-ጥበብ ቡድን አባላት የተሳተፉበት ታሪካዊ መፅሐፍ

'ክንፋም ከዋክበት'

እነሆ የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጠናቀቀ
እንኳን  ደስ ያለን ያላችሁ

ነገ መጪው ትውልድ ሲጠይቅ ዘመኔ እንዲህ ተጠቦ ነበር ብለው ሚመሰክሩበት
ታሪክ ነው።

አዲሱ ትውልድ እና የግጥም ጣዕም የገባቸው፤ 100 የሚሆኑ ወጣቶች ሥራዎቻቸውን በጋራ ለማሳተም ቅድመ ምልከታ ሲደረግ የቆየ ሲሆን።ለአዲሱ ዓመት መቀበያ ፤ የ50 ገጣሚያን ሥራዎች ተመርጠው ለንባብ በቁ።

 
የመጀመሪያው ምዕራፍ ገጣሚያን እንኳን ደስ አላችሁ።
 
መጽሐፋን የመመረቅ፣ አንጋፋዎቹን ለበዓል የመጠየቅ መሰናዶ ከፊት ይጠብቀናል።
እርስዎ ደግሞ የዚህ ደስታ እና ባለ ታሪክ እንዲሆኑ በክብር ጋብዘናል።

እነሆ ቅድመ ሽያጭ ጀምረናል።
የመጽሐፉ ዋጋ 300:ብር ሲሆን
እነዚህን ከዋክብትን እና መጪዎቹን ለማበርታት አብረውን ይጓዙ። እናመሰግናለን።

1000420583528 ሰይፉ ወርቁ
1000143312244 ጌታቸው ዓለሙ  ደረሰኙን ይላኩልን። መጽሐፋን ባሉበት እንልካለን።

+251 924 913036
+251 911 125788
የመግቢያ ፈተና ምዝገባ መራዘምና የፈተና ግዜን ስለማሳወቅ
#update

ለቀናት ተራዝሞ የነበረው በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ዛሬ ተጠናቋል።

ፈተናው ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ይሰጣል።

ወደየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከል ለፈተና ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።

መልካም ዕድል

@dbu11
Urgent 🖍

አሁን በደረሰን መረጃ .............


@DBU11
@DBU11
ፈተናው ያመለጣችሁ
ለጤና ተማሪዎች የመግቢያ ቀን 👆 ተመልከቱት

@DBU11
@DBU11
የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የግብርና ካምፖስ በ2017 ተማሪዎችን ይቀበላል ተባለ ።

👍ዩኒቨርስቲው ላለፉት ሁለት አመታት  በግንባታ ነበር ። በመንዝ መሀልሜዳ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘው የግብርና ካምፓስ በ2017 ዓ.ም ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ስራውን በይፋ እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።

👍የዳግማዊ አፄ ምኒልክ ዘመናዊ ኢትዮጵያን በመገንባትና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ትልቅ ቦታ እንድትደርስ ያበረከቱትን አስተዋፅኦ የሚዘክር በትውልድ ቦታቸው አንጎለላ ቀበሌ በ150 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የምርምር ማዕከል ሊሆን የሚችል የቴክኖሎጂ ካምፓስ እየተገነባ እንደሚገኝ ተገልፆል ።

@dbu11
@dbu_entertain

ቀደምት አባቶች እንደሚናገሩት በድሮ ጊዜ የኢትዮጵያ ንግስት የነበረችው ንግስት ሳባ ወደ እስራኤሉ ንጉስ ሰለሞን የጥበቡን ስፋት ለማየት ሄዳ ነበር።

ንግስቷ የንጉሱን ጥበብ ለመፈተን አንድ ፈተና ይዛ ንጉሱ ዘንድ ቀረበች።

ፈተናውም ሁለት ተመሳሳይ መልክና ቀለም ያላቸውን አበቦች ይዛ ሄዳ  ከሱም ራቅ ብላ በመቆም የተፈጥሮ የሆነውንና ያልሆነውን እንዲለይ ነበር።

ስትጠይቀውም  "አበባ አየህ ወይ?" ብላ እንደነበርና ከዛም የተነሳ በአዲስ አመት ልጆች ሲጫወቱ አበባዬሽ የሚሉት ከዚህ  ትውፊት ተነስተው እንደሆኘ ሊቃውንት አባቶች ይናገራሉ።

ንጉሱም መስኮቱን ክፈቺወና ንብ የቱ ላይ እንደሚያርፍ እንይ አላት ይባላል።

ለመላው የDBU DAILY CHANNEL  ቤተሰቦች እንኳን ለ2017ዓ.ም በሰላም አደረሳችው።

አዲሱ አመት ክፍውን ከደጉ የምንለይበት እንዲሆን ተመኘን።🌼🌼🌼

@dbu11
@dbu_entertainment
🌼እንኳን አደረሳችሁ!

እመጓ ህትመት እና ተያያዥ ስራዎች ድርጅት
🤫ከበዓል ጀምሮ በየሳምንቱ የሚቀጥል ልዩ ስጦታ ይዞላችሁ ቀርቧል።

የሽልማት መስፈርት የሚሆነው በሚለቀቁት የቲክቶክ ቪዲዮዎች ስር ገብቶ ኮሜንት መስጠት እና  like ማድረግ ብቻ ነው።

በኮሜንቱ ስር 100 , 50 , እና 30 like ያገኙትን ሁሉንም የ የሽልማቱ ተጋሪ  ይሆናሉ።

የቲክቶክ ፔጅ ሊንክ👇
https://vm.tiktok.com/ZMhemW6Eq/

መልካም ዕድል!
20 የሚደርሱ የትምህርት ክፍሎች ተዘግተዋል።


የአፕላይድ ዩኒቨርሲቲ የሆነው የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ  በ57 ፕሮግራሞች ላይ የስርዓተ ትምህርት ክለሳ በማድረግ ወደ 37 ፕሮግራዎች ዝቅ እንዲል አደርጓል፡፡

ገበያ ተኮር ፕሮግራሞችን ይዞ ተወዳዳሪና ተመራጭ መሆን ይገባል  ያሉት የዩኒቨርሲቲው  ፕሬዝዳንት መጪው ጊዜ ዩኒቨርሲቲዎች ከመንግስት የተማሪዎች ምደባ ወጥተው ወደ ተማሪዎች ቅበላ የሚሸጋገሩበት ዘመን ነው ብለዋል፡፡

በዩኒቨርሲቲው የአማርኛ ቋንቋና የታሪክ ትምህርት በልዩ ሁኔታዎች እንዲቀጥሉ ማኔጅመንቱ ወስኗል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ 

👍መረጃውን ከዩኒቨርስቲው የፌስቡክ ገፅ ተመልክተነዋል

@DBU11
@DBU11
የወንዶች DORMITARY 2017.xlsx
96.9 KB
አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የወንዶች ዶረርሚተሪ ድልድል

@dbu11
የሴቶች ዶርም ምደባ AWHSC.xlsx
78.1 KB
አስራት ወልደየስ የጤና ሳይንስ ካምፓስ የሴቶች ዶርም ድልድል

@dbu11
ለአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ስለጊቢው ተዓማኒ መረጃ ለማግኘት ይህን ቻናል ተጠቀሙ።

መልካም የትምህርት ዘመን!

Join and share

👇👇👇👇👇👇👇

https://www.tg-me.com/c/2009022403/93

👆👆👆👆👆👆👆
2024/09/27 14:18:42
Back to Top
HTML Embed Code: